cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Theophilus Terefe (Tony)

#Fore_more_info: contact with @Lover_of_God t.me/Theophilus_Terefe

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
67
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
ጠላት የምንለው ከነጠቀን፣ ከገደለው ይልቅ ወንድም ወንድሙ ላይ ሰይፍ መዞ፣ ጠመንጃ አንግቦ የተገዳደልነው ታሪክ ሁል ግዜ ያሳፍረኛል፤ ከዚህ ካልጠቀመን የጥላቻ ጉዞ በፍቅር ተሳስረን፣ የላቀውን ነገ ተመልክተን ይቅር ለሰላም ብለን የተሻለ ነገን ለትውልድ እንገንባ። ምንተስኖት መኩሪያ በደቡብ TV በምሳሌ መሰናዶ ከነበረው ቆይታ የተወሰደ በቀን 25/07/2014 ዓ.ም እለተ እሁድ በደቡብ Tv ምሽት 02:30 በምሳሌ መሰናዶ!
Показати все...
ጋዜጠኛ አማዞን ደቦጭ፣ ወጣት ያብስራ ፍሬው፣ ወጣት ቢፍታ እና ምንተስኖት መኩሪያ ስለ አስተሳሰብ ካወጉት የተወሰደ!! በደቡብ Fm 100.9
Показати все...
MLAD270514.MP35.33 MB
Repost from Arada style
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ዛሬ ማክሰኞ ምሽት በfm አዲስ 97.1 ይጠብቁን ! ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 20 /2014 ከምሽቱ ከ2-3 በfm አዲስ 97.1 አሼ ታለንት ፕሮፋይልን ያድምጡ ። ለአሼ ታለንት የሬዲዮ ዝግጅት ታማኝ አጋሮች እና አድማጮች በሙሉ ? አሁን በቀጥታ የምንገኘው በአንጋፋው fm አዲስ 97.1 ላይ ነዉ ። ከዚህ ቀደም ከ8 ዓመት በላይ በከፍተኛ ሞራል እና ተደማጭነት በደቡብ fm አየር ላይ የነበረው አሼ ታለንት የሬዲዮ ዝግጅት አሁን ደግሞ በልዩ አቀራረብ እና ከ13 ዓመት በላይ ጠንካራ ልምዶቹ ዳግም ታንጾ በቀጥታ ስርጭት በአንጋፋው fm አዲስ 97.1 ላይ በጥራት ይደመጣል ። ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! ሳይቅሙ መንቃት : ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት አሊያም ፈታ ማለት ዛሬም በአራዳ style ይቻላል ። አጋሮቻችን እና አድማጮቻችን እባክዎትን ይሄን መረጃ ሼር በማድረግ ይተባበሩን ።
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
በአስተውሎት ውሳኔን መስጠት በፆታ ላይ መሰረት አያደርግም። ©ቴዎፍሎስ ተረፈ #COC #EU @Theophilus_Terefe @Theophilus_Terefe @Theophilus_Terefe
Показати все...
IMG_8055.MP43.55 MB
IMG_8042.MP41.37 MB
IMG_8041.MP41.29 MB
ከ15 ደቂቃ በኋላ ይጀምራል።
Показати все...
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:- “ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።” — ሐዋርያት 1፥21-22 ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው። በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው። ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏 ✍️ብንያም ብርሃኑ
Показати все...
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:- “ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።” — ሐዋርያት 1፥21-22 ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው። በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው። ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏 ✍️ብንያም ብርሃኑ
Показати все...
ክርስቶስ ሁሉ በሁሉ ነው! ለእርሱ ህልውና ቅድመ መስፈርቶች የሚሆኑ ምንም ነገር የሉም! ማናችንም እና ምንም ሳይኖር ብቻውን የነበረ ነው! ስጋን ተዋህዶ ሲመጣም በነገር ሁሉ እኛኑ ለመምሰል ሲል በሰው በኩል ተወለደ እንጂ የግድ ሰው ለመሆን እናቱ ታስፈልገው ነበር አንልም ክርስትያኖች። ነገር ግን በነገር ሁሉ #እንደ ሰው ለመሆን ከእናት መወለድ ተገብቶታል! ስለ ክርስቶስ የሰበኩልን ሐዋሪያትም ቅዱስ ወንጌሉን በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው አሰፈሩልን። የሚገርመውኮ ክርስቶስ ዋናውን የመጣበትን አላማ በሚፈፅምበት ወቅት ከእናቱ ይልቅ ከሐዋሪያቱ ጋር ነው የሚያሳልፈው። ለምን ቢባል ወንጌሉን ይፅፉ ዘንድ ከእርሱ ጋር መቆየት ግድ ስለሆነባቸው ነው። ከእናቱ ይልቅ ሐዋሪያቱ ስለ እሱ ያውቃሉ!እንዴት ያለ ድንቅ ነገር ነው ? አያችሁ ከማንም በላይ እናታችን ስለ እኛ ታውቅ ይሆናል ነገር ግን ስለ ጌታችን ከእናቱ ይልቅ ሐዋሪያቱ ያውቃሉ።
Показати все...
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:- “ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።” — ሐዋርያት 1፥21-22 ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው። በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው። ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏 ✍️ብንያም ብርሃኑ
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.