cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

፪ኛ ዓመት ፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ [ 2015 ዓ.ም ባች ]

በኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤት ማደራጃ እና መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን አ.አ ማዕከል አምስት ኪሎ ግቢ ጉባኤ። ለማንኛውም መንፈሳዊ እና Academic ጥያቄ እንዲሁም በግቢ ውስጥ ለሚገጥማችሁ ችግር በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ደውሉ፤ +2519 36 74 7516 አቤኔዘር አዱኛ( @abenelec ) +2519 29 70 3755 እፁብድንቅ አወቀ

Більше
Рекламні дописи
815
Підписники
Немає даних24 години
-27 днів
-630 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! "ባረክናክሙ እምቤተ እግዚአብሔር መዝ. 118፥26 🎓🎓🎓🎓እንኳን ደስ አላችሁ።🎓🎓🎓🎓 በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/በሰ/ት/ቤቶች ማ/መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በአዲስ አበባ ማዕከል በአራዳ ጉለሌ ወረዳ ማዕከል ግቢ ጉባኤያት ማስተባበሪያ ክፍል ስር ሲማሩ የነበሩ የአዲስ አበባ ዮኒቨርስቲ ግቢ ጉባኤ ተማሪዎችን እሁድ ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ማኅበረ ቅዱሳን 3ኛ ወለል ላይ ከጠዋቱ ከ2:30 - 7:00 ሰዓት ያስመርቃል። እርስዋም በዕለቱ የመርሐ ግብሩ ተካፋይ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል። በዕለቱ ➡️ ጸሎተ ወንጌል ➡️ ትምህርት ወንጌል ➡️ የበገና ዝማሬ በተመራቂ ተማሪዎች ➡️ ወረብ በተመራቂ ተማሪዎች ➡️ ቅኔ በተመራቂ ተማሪዎች ➡️ የአደራ መስቀል ለተመራቂ ተማሪዎች ቦታ: ማኅበረ ቅዱሳን 3ኛ ወለል ቀን: እሑድ ሰኔ 30 ጠዋት 2:30 ጀምሮ ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን ©አራዳ ጉለሌ ወረዳ ማዕከል!
Показати все...
የሐዋርያት ስራ.pdf5.55 KB
የሐዋርያት ሥራ_አንድምታ.pdf37.10 MB
9
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የሐዋርያት ስራን በሐዋርያት ጾም የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት Challenge ከነገ ሰኞ ሰኔ 17፣ 2016 ዓ.ም  ጀምሮ በ፭ ኪሎ ጊቢ ጉባኤ Telegram Channel ይጠብቁን !!!
ይህን መጽሐፍ ብላ፥ ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር አለኝ። ² አፌንም ከፈትሁ መጽሐፉንም አጐረሰኝ። ³ እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ አፍህ ይብላ፥ በምሰጥህም በዚህ መጽሐፍ ሆድህን ሙላ አለኝ። እኔም በላሁት፥ በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠ። ሕዝ 3
፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ ትምህርት ክፍል ትምህርታዊ ሥነ ጽሑፍ ንዑስ ክፍል
Показати все...
👍 2
Показати все...
AAiT Course Material

If you have any questions, recommendations or concerns, please don't hesitate to contact us. You can reach us by: @minteatnafu1993 @Edi_tru

👍 3
ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ ? ነገ የ2ኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና የምትጀምሩ ሁላችሁ ፣ ውድ ተማሪዎች በሙሉ ግቢ ጉባኤያችን  መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቷን ትገልፃለች ። 💠በፈተናችሁ ሁሉ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር አይለያችሁ፣ ድንግል ማርያም ብርታት ትሁናችሁ  ። በፈተና ወቅት መርሳት የሌለባችሁ ነገሮች 💠 ጸሎታችሁ ሳይታጎል ይቀጥል ፣ 💠 ስታነቡም ሆነ ፈተና ስትጀምሩ እና ስትጨርሱ መጸለይን አትርሱ ፣ 💠 በሁሉም እግዚአብሔርን አመስግኑ ፣ 💠 ሌሎች እህት ወንድሞችን በጸሎት ማሰብ እና መረዳዳት፣ “ሥራህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች።”   ምሳሌ 16፥3 ፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን
Показати все...
40🙏 10👍 3
“....   ለሰው ሁሉ ይልቁንም ለሃይማኖት ቤተ ሰዎች መልካም እናድርግ።”   ገላ 6፥10 የቤተክርስቲያናችንን ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ይህችን ለሰው ሁሉ መልካም ማድረግ ስሟ የሆነላት ምጽዋትን  የፊት መብራት ናት ይሉናል ፡፡ አንድ ሰው ወደ ፊት ያለውን መንገድ አጥርቶ እያየ ያለ ስጋት ለመሄድ እንዲችል የግድ የፊት መብራት ያስፈልገዋል፡፡ ጾም፣ ጸሎት እና ሌሎች መንፈሳዊ ትሩፋት እንደ ኋላ መብራት ናቸው፡፡ የፊት መብራት የተሰኘች ምጽዋት ካልታከለችባቸው እነዚህ ብቻቸውን ዋጋን አያሰጡንም፡፡ ከምጽዋት በላይ ታላቅ ነገር እንደሌለ ልንረዳ ይገባል፡፡ ዓለም ሁሉ ከነበረበት የበደል ዕዳ የዳነው ቸር እረኛ በሆነው በመድኃኔ ዓለም በአካሉ ምጽዋትነት (በሥጋው በደሙ መሰጠት) ነውና!" ይችህን የፊት መብራት እናገኛት ዘንድ በግቢ ጉባዔያችን ሞያ እና በጎ አድራጎት ክፍል አስተባባሪነት የተዘጋጀው የሴሜስቴር ጉዞ እንደ እግዚአብሔር መልካም ፍቃድ ደስ በሚል መልኩ አድርገናል። በቅዱስ ማርቆስ ቤተክርስቲያን በተደረገው መርሃግብር ላይ ነድያንን ምሳ ማብላት እና ከኛ ከተማሪዎች የተሰበሰቡ አልባሳትን ፣የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን እና በሶ ለመስጠት ችለናል!! በመጨረሻም ለዓመቱ እንዲያደርስን በመመራረቅ፣ ተለያይተናል ። አሜን የዓመት ሰው ይበለን !! ፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን🙏
Показати все...
5.76 MB
1.73 MB
4.41 MB
5.76 MB
12
Фото недоступнеДивитись в Telegram
✨ እሁድ ግንቦት 18 ✨ ኑ ቸርነት እናድርግ
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.