COC Nursing exam & Exit Exam channel🇪🇹 💉🔬
Відкрити в Telegram
🎀 To be clear-these licence questions doesn't mean actually exist in exam this year or else later; instead they tells you az they were previous exams. Join the channel 👉To be Perfect LPN/RN. 👉Nursing job vacancy🇪🇹🔬💉🇪🇹👇 @Abrishi27
Показати більше4 138
Підписники
Немає даних24 години
+117 днів
+9330 днів
Архів дописів
Repost from COC Nursing Exam
Practice_Questions_for_NCLEX_PN_Delmar's_Practice_Questions_for.pdf4.10 MB
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
[ተመዛኞች ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መመሪያዎች በጥሞና ማንበብና ተግባራዊ ማድረግ ይኖርባቸዋል]
**************************************
መመሪያ/Instruction/
በዚህ የኦንላይን ሲስተም መመዝገብ የሚቻለው ከህዳር 3 - 16/2015 ዓ.ም ብቻ ነው።
አመልካቾች በዚህ የኦንላይን ሲስተም ለመመዝገብ ኮምፒውተር መጠቀም ይኖርባቸዋል፡፡ (በሞባይል ስልክ ለመመዝገብ መሞከር ምዝገባውን ያልተሟላ ሊያደርገው ይችላል፡፡)
ሁሉም ተመዛኞች (አዲስም ሆነ ነባር ተመዛኞች፣ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋም ተመራቂዎች) ፈተናውን ለመውሰድ በዚህ የኦንላይን ሲስተም መመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡
በዚህ የኦንላይን ሲስተም ለመመዝገብ ተመዛኞች መደበኛ የኢሜይል (email) አድራሻ ሊኖራቸው ይገባል፡፡ (የ email አድራሻውንና ይለፍ ቃሉን በጥንቃቄ መያዝ ይኖርባቸዋል)
አዲስ አመልካቾች ለመመዝገብ ጉርድ ፎቶ፤ መታወቂያ(ማንኛውም መታወቂያ) ወይም ፓስፖርት እና ዲግሪ ሰርቲፊኬት ስካን አድርገው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ፈተናውን በድጋሜ (Re-Exam) የምትወስዱ ተመዛኞች ምንም ዓይነት ዶክመንት ማያያዝ (Attach ማድረግ) አይጠበቅባችሁም፡፡
የግል ትምህርት ተቋም ተመዛኞች የትምህርት ማስረጃችሁን ህጋዊነት እና ትክክለኛነት በፌደራል ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በኩል ማረጋገጥ (Authenticate ማስደረግ) የሚኖርባችሁ ሲሆን፣ Authenticate ካስደረጋችሁ በኋላ ስማችሁ ከትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ወደ ጤና ሚኒስቴር እንዲተላለፍ ማድረግ ይጠበቅባችኋል፡፡
በምዝገባ ሂደት ወቅት ስማችሁ እንዳልተመዘገበ ወይም እንደሌለ የሚገልጽ መልዕክት ከተመለከታችሁ፣ ቀጥሎ በቢጫ ሰንጠረዥ ውስጥ ከሚያመጣላችሁ ዝርዝር ውስጥ ስማችሁን በመፈለግ በስማችሁ ትይዩ የተገለጸውን የትምህርት ተቋም (institution) ከታች ባለው የምዝገባ ሳጥን ላይ Institution / የተማሩበት ተቋም የሚለው ላይ በድጋሚ መርጣችሁ በማስገባት Next/ቀጥል የሚለውን በመጫን ምዝገባውን መቀጠል ይቻላል፡፡
ተመዛኞች የብቃት ምዘና ፈተናውን መውሰድ የምትፈልጉበትን ከተማ ከተዘረዘሩት አማራጮች ውስጥ መምረጥ ይኖርባችኋል ፡፡
አዲስ አበባ ለመፈተን የምታመለክቱ ተመዛኞች ለፈተናው የተመደቡበትን የፈተና ጣቢያ ምዝገባው ከተጠናቀቀበት እለት (ማለትም ከህዳር 17/2014) ከ 5 ቀናት በኋላ በfacebook: Ministry of health, Ethiopia በመግባት መመልከት ይችላሉ፡፡
ተመዛኞች ፎርሙን ሞልተውና ማስረጃዎቻቸውን upload አድርገው Submit ካሉት በኋላ ምዝገባቸው የሚጠናቀቀውና Registration ID የሚሰጣቸው ሲስተሙ የማስረጃ ማጣራት (Cross Checking) ስራ ካከናወነ በኋላ ስለሆነ ምዝገባውን ካከናወኑ ከ 72 ሰዓት(3 ቀናት) በኋላ hple.moh.gov.et ላይ ኢሜይልና ፓስወርድ በማስገባት Registration ID መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡ (ምዝገባውን እስከመጨረሻው አጠናቅቆ Registration ID ያልወሰደ ተመዛኝ እንደተመዘገበ አይቆጠርም)
ተመዛኞች ምዝገባቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ሲስተሙ የሚሰጣቸውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration ID) መዝግበው /ፕሪንት አድርገው/ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
ተመዛኞች በምዘና ወቅት እርሳስ፣ መቅረጫ፣ ላጲስ እና ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መገኘት የሚኖርባቸው ሲሆን ከነዚህ ውጪ የእጅ ሰዓት፣ ሞባይል ስልክ የመሳሰሉትን ጨምሮ ማንኛውንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ወደ ፈተና ክፍል ይዘው መግባት አይችሉም፡፡
የፈተና ፕሮግራሙን ከተማራችሁበት የትምህርት ተቋም እና በfacebook: Ministry of health, Ethiopia ማግኘት ይቻላል፡፡
ምዝገባቸውን ጀምረው ሳይጨርሱ ያቋረጡ አመልካቾች ዋናው ገጽ ላይ System login የሚለውን ሊንክ በመጫን email እና password አስገብተው ምዝገባቸውን ማጠናቀቅ ይኖርባቸዋል፡፡
ማሳሰቢያ፦
- ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
Repost from NIMEI
ሰላም NIMEI 2015ን በጉጉት የምትጠብቁ የግሩፖችን አባላት፡-
በባለፈው ሳምንት በቅ/ጳውሎስ ሆ/ሚ/ሜ/ኮሌጅ telegram ገጽና ሌሎች sitኦች ፖስት ተደርጎ ታጥፏል ስለተባለው የ2015 announcement እውነተኛነቱን ለማረጋገጥ ብዙ(4) በቅ/ጳውሎስ ሆስፒታል ሬዝደንት ሀኪሞች ጋር chat ለማድረግ ሞክሬ ነበር። ከነሱ ያገኘሁት ምላሽ አላየንም አልሰማንም የሚል ነበር። አንደኛው የሰጠኝ ጥቆማ "may be በለጠፉ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ መስተካከል ያለበት ነገር ተገኝቶ ስላጠፉ ብዙ ሰው ሳያይ ቀርቶ ይሆናል"... ብሎኝ በ2015 በእርግጠኝነት ፕሮግሙ እንደሚቀጥል መረጃ እንዳለው ነበር የነገረኝ።
👉ለማንኛውም ከታች ያለችውን የግሩፓችን ሊንክ በየ ጤና ተማሪዎች ቴለግራም እና ፌስቡክ ግሩፖች ፖስት ስናደርግ ግሩፖችንን የሚቀላቀል አንድ አባል እኔው ራሴ screenshot አድርጌያለሁ የሚል ሰው እናገኝ ይሆናል። ስለዚህ የግሩፑ አባላት(የናንተን) ቁርጠኝነት እያየሁ ተለጥፎ ተነስቷል የተባለውን(photoshopም ተብሏል እኔ በበኩሌ ሳየው photoshop አይመስለኝም) announcement screenshot መረጃውን እዚሁ ግሩፕ እለቅላችሁዋለሁ #ለጋራ_ጥቅም_ ሲባል እናንተ ከታች ያለውን link copy አድርጋችሁ በሌሎች ህክምና ተማሪዎች ግሩፖች ፖስት በማድረግ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እያደረጋችሁ ጠይቁኝ።
👇
https://t.me/NIMEI2015_2023
CPD በ online ለመውሰድ ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ።
👇👇👇👇👇👇
https://engagement.wcea.education/ENA?source_code=3701581.
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ማሳሰቢያ ይህ የነርሶች link ነው
Repost from Health info & vacancy news (HIVN)
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
___
በህክምና፣ ነርሲንግ፣ ሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ፣ ጤና መኮንን፣ ሚድዋይፈሪ፣ ፋርማሲ፣ አንስቴዥያ፣ ዴንታል ሜድስን፣ ሜዲካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ፣ ፔዲያትሪክ ነርሲንግ፣ ሳይካትሪ ነርሲንግ እና ኢንቫይሮመንታል ሄልዝ ሙያዎች ተመርቃችሁ የጤና ሚኒስቴር የሚሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተናው የሚሰጠው ከነሐሴ 23-27/2014 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳሰብን የፈተናውን ፕሮግራም በቅርብ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የፌስቡክ ገፃችን 👉 fb.com/healthinovation/
ቴሌግራም ቻናላችን 👉 T.me/healthinovation
መወያያ ግሩፓችን t.me/HIVN19
ዩቱብ ቻናላችንን ይጎብኙ! 👇
https://youtube.com/channel/UCJMaIEhfYkzcbIOoFab1-iQ
====ምዝገባው ዛሬ ይጠናቀቃል====
====Last Date for Registration====
📢Registration for a CPD Training📢
Registration for "IPPS" CPD Training (15CEU) is ongoing @Professional_CPD_Center
A CPD Training related to a career development on a public health issue
Infection Prevention and Patient Safety (IPPS)
እውቀትና ክህሎቶን ያዳብሩ፤ ራስዎን ከአዳዲስ ጤና ነክ የሳይንስ ግኝቶች ጋር ያስተዋውቁ፤ ቤተሰብ ይሁኑ።
ይፍጠኑ፤ ይመዝገቡ፤ የልዩ ፓኬጃችን ተጠቃሚ ይሁኑ!
Secure your seats!!
===========================
👉 Course Topic
Infection Prevention and Patient Safety (IPPS)
👉 Participants
All Healthcare Providers
👉 CEU - 15
👉Fee - 135 ETB/CEU
👉Registration: ከሐምሌ 5 እስከ ሐምሌ 8, 2014 (July 12 to 15, 2022)
👉Training starts: ቅዳሜ ሐምሌ 9, 2014 (Saturday July 16, 2022)
ይደውሉ Call Now👇👇👇
📞+251929336909
📞+251977251212
📞+251911626967
📞+251920525052
📞+251931610638
Address:
Addis Ababa, Mexico, Back of Federal Police Hospital, Next to Bisrat Hotel
Get a 15 CEU Accredited Cirtificate!
Follow us
https://t.me/Professional_CPD_Center
👆👆👆👆 ላይሰንሰ exam የምትፈትኑ ልጆች ፖስት የተደርጉ ጥያቄዎችን ስሩ....በሳምፕሎች መሰረት ዘናብላችሁ አንብቡ !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!...... Never give up!👌
👏👏በጥንቃቄያችሁ መሠረት ከሞላግደል...ለ license exam candidates..አሰፈላጊ የሆኑ ፋይሎችን address ለማድረግ እየሞከርን ነው....plus እራሳቸውን ለ exam Ready አድርጉ..👏👏☝️☝️
From..@Cocnursing12.
ለቀጣይ#COC ተፈታኞች
በቴሌግራም ይከታተሉን! 👇
ቻናል :- t.me/healthinovation
ግሩፕ :- t.me/HIVN19
የ #COC መወያያ t.me/healthadvert
