cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

AMN - Addis Media Network

Addis Media Network

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
374
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያዎችና ሌሎች ቴክኖሎጅዎች የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው። የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ተቋምም የኮሮናን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚያግዝ አዲስ መተግበሪያ ሰርቷል። የተቋሙ ዳይሬክተር ዶክተር ሶሎሞን ይህ መተግበሪያ በተንቀሳቃሽ ስልክና በድረ-ገፅ የሚጫን መሆኑን ተናግረዋል። https://p.dw.com/p/3cB2a?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
Показати все...
ኮቪድ-19ን የሚከላከው አዲሱ መተግበሪያ

የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያዎችና ሌሎች ቴክኖሎጅዎች የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው። የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ተቋምም የኮሮናን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚያግዝ  አዲስ መተግበሪያ ሰርቷል።  የተቋሙ ዳይሬክተር ዶክተር ሶሎሞን ይህ መተግበሪያ በተንቀሳቃሽ ስልክና በድረ-ገፅ የሚጫን መሆኑን ተናግረዋል።

ኮረና ተህዋሲ ወረርሽኝ ስጋት በሆነበት በአሁኑ ወቅት የመካኒካል ቬንትሌተሮች ቁጥር ማነስ ችግሩን የበለጠ አሳሳቢ ያደርገዋል፡፡ይህን የተገነዘበው ወጣቱ የዩኒቨርስቲ መምህር ጠዓመ ተስፋይ በአካባቢው በቀላሉ ከሚገኙ ቁሳቁሶች መካኒካል ቬንቲለተር ሰርቶ ለሙከራ አቅርቧል፡ https://p.dw.com/p/3cAs4?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
Показати все...
ኮቪድን 19ን በመከላከል ጥረት የወጣቱ መምህር ፈጠራ 

ኮረና ተህዋሲ ወረርሽኝ ስጋት በሆነበት በአሁኑ ወቅት የመካኒካል ቬንትሌተሮች  ቁጥር ማነስ ችግሩን የበለጠ አሳሳቢ ያደርገዋል፡፡ይህን የተገነዘበው ወጣቱ የዩኒቨርስቲ መምህር ጠዓመ ተስፋይ በአካባቢው በቀላሉ ከሚገኙ ቁሳቁሶች መካኒካል ቬንቲለተር ሰርቶ ለሙከራ አቅርቧል፡

Показати все...
የመንግሥት ስልጣን ለአንድ ዓመት እንዲራዘም ሰባት ተቃዋሚዎች አማራጭ ሃሳብ አቀረቡ

የኢትዮጵያ መንግሥት የአስፈጻሚው አካል ስልጣን ለአንድ ዓመት እንዲራዘም ኦነግን ጨምሮ 7 የፖለቲካ ፓርቲዎች   አማራጭ ነው ያሉትን ሃሳብ አቅርበዋል። ፓርቲዎቹ በመግለጫቸው እንዳመለከቱት የአስፈጻሚው አካል በአንድ አመት ቆይታው  የመንግስትን የዕለት ተዕለት ተግባር እያከናወነ እንዲቆይ ይሁንታቸውን ሰጥተዋል።

Ethiopia Total Cases: 126 New Cases: +2 Total Deaths: 3 New Deaths: Total Recoverd: 50 Active Cases: 73 Critical Condition: Total Tests: 15,668
Показати все...
Показати все...
አዴፓ ከዛሬ ጀምሮ አስቸኳይ ጉባኤ ያካሂዳል

የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት የሚቆይ አስቸኳይ ጉባኤ ጠርቷል።

Показати все...
የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገሰ የዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ከንቲባ ሙሪየሪ ቦዉዘን በጽ/ቤታቸዉ ተቀብለዉ አነጋገሩ

ከንቲባዋ ይዘዉ ከመጡ ልዑካን ጋር ከትራንስፖርት ጋር ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በጋር ለመስራትና በዋሽንግተን ዲሲ ያለዉን ልምድ በሀጋራችን ለማካፈል ስምምነታቸዉን ገልፀዋል፡፡ከንቲባዋ ዋሽንግተን ዲሲ በርካታ የትራንስፖርት ዓይነቶች ያሉባትና የረዥም ጊዜ ልምድ ያላቸዉ በመሆኑና ብዙ ኢትዮጰያዊያንም በትራንስፖርት ዘርፍ በዋሽንግተን ዲሲ ተሰማርተዉ እንደምሠሩ ገልፀዉ በተለይም ብክለትን በሚቀንሱ በሳይክልና በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ዘመናዊ ተሸከርካሪዎች፤ በፓርክንግ ፖሊሲያቸዉ፤ የትራፊክ መጨናነቅን ከመቀነስ ረገድ፤ ህግን በመስከበር ሥርዓት ወይም ስሰተም ከመዘርጋት አንፃር የልምድና የዕዉቀት ሽግግር እንደሚደረግ ተገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩልም በትራፊክ አስተዳደር፤ በመኪና መረጃ አያያዝ፤ ከክፍያ መንገዶች አስተዳደር፤ በመንጃ ፈቃድ አሰጠጥና ብቃት ምዘና በከተማ ባቡር ትራንስፖርትና በመንገድ ደህንነት አንፃርም በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡

Показати все...
የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 75ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

on: November 09, 2019In: ኢትዮጵያ