cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

LUCY DINKINESH ETHIOPIA

እንኳን ወደ # ሉሲ የቴሌግራም ቻናል በደህና መጡ #የሉሲ /LUCY DINKINESH E/ቤተሰብ ሰለሆኑ ደስብሎናል። መረጃ መስጠት የምትፈልጉ በዚ አድርሱን 👉 @CACA77 # የኢትዬጵያዊነት የአሸናፊነት መገለጫ አርማችን ነው! ነፃነታችንን 💪በፈርጣማው ጡንቻችን ይረጋገጣል 👉 ኢትዬጵያዊነት አርበኝነት የማንነት አርማች ነው 🙏🙏🙏

Більше
Рекламні дописи
125 743
Підписники
-22424 години
-13 7017 днів
+1 72630 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

ከ፡ አማራ ፋኖ በጎንደር የተሰጠ የምህረት አዋጅ ..‼️‼️ ለ፦አድማ ብተና፣ ሚሊሻ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ) መከላከያ ሰራዊት ፌዴራል ፖሊስ መረጃና ደህንነት አካላት ለታችኛው የአገዛዙ መዋቅር አካላት በሙሉ፤ ከዚህ ቀደም እንደሚታወቀው የአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት (በጥቅል አጠራር የጸጥታ አካላትና የታችኛው መዋቅር አካላት) በአማራ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት አውጆ ህዝብ እየጨፈጨፈ፣ ቤት ንብረት እያወደመ፣ እንስሳትን እየገደለና የአማራን ህዝብ በቃላት ሊነገር የማይችል ሰቆቃ ውስጥ የጣለው የብልጽግና ሰውበላ አረመኔ አገዛዝ መሳሪያ ሆናችሁ ስታገለግሉ ቆይታችኋል፤ በገዛ ህዝባችሁ ላይም መአት አውርዳችኋል፡፡ እናንተ የምታገለግሉት ክፉና ጨካኝ አገዛዝ ጸረ አማራ፣ ጸረ ሰው እና ጸረ ኢትዮጵያ ከመሆን አልፎ እንስሳትን የሚረሽን፣ ሰብል የሚያቃጥልና የሚያበላሽ፣ እና ቤት ንብረት የሚያወድም፤ ህጻናት ሴቶችን እና እናቶችን ሚደፍር፤ የስድስት አመት ወንድ ህጻን ሳይቀር የሚደፍር አውሬ ስርአት አገልጋዮች ሆናችሁ መቆየታችሁን በዋላችሁባቸው አውደውጊያዎችም ሆነ ውጊያ ባልተደረገባቸው ሰላማዊ መንደሮች በአይናችሁ በብረቱ ተመልክታችኋል፡፡ አገዛዙ በአማራ ህዝብ ላይ እየፈጸመ ያለው ወንጀል ሰማይ ብራና፣ ባህር ቀለም ቢሆን እንኳ ተጽፎ የማያልቅ መሆኑ መቸም ከማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ የአማራን ህዝብ ተፈጥሮ የሰጠቸውን የመኖር መብት እንደ ወንጀል ቆጥሮ ከገጸ ምድር ላይ አጠፋለሁ ብሎ ለተነሳውና ህዝባችንን ለሞት፣ ስደት፣ ጉስቁልናና መጠነ ሰፊ ሰቆቃ ለዳረገው፤ ለዚህ አውሬ አገዛዝ ያገለገለ በሙሉ የታሪክ እዳ፣ የሞራል ተጠያቂነት፣ የህሊና ክስ እና የዳኝነት ፍርድ አለበት፡፡ ይሁንና የአማራ ፋኖ በጎንደር እነዚህ የጸጥታ አካላትና የታችኛው መዋቅር አካላት የአገዛዙ ታዛዦች ወይም ትእዛዝ ፈጻሜዎች መሆናቸውን ይገነዘባል፡፡ ይሄንንም በመረዳት ዛሬ ለአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት ከግንቦት 6 ቀን እስከ ግንቦት 21 ቀን ለሁለት ሳምንታት ወይም ለ15 ቀናት የሚቆይ የምህረት አዋጅ አጽድቋል፡፡ የምህረት አዋጁም ይሄ አዋጅ ከወጣበት እለት ማለትም ከቀን 6/9/2016 ዓ.ም. ጀምሮ በሁሉም ክፍለጦሮች እና ብርጌዶች ሙሉ በሙሉ እንዲፈጸም ጥብቅ ወታደራዊ ትእዛዝ ተላልፏል፡፡ የምህረት አዋጁም የሚከተሉትን ዋና ዋና ጉዳዮች ይዟል፦ 1) የአማራ ፋኖ በጎንደርን ለመቀላቀል እና ይሄንን ሰው በላ አገዛዝ ለማስወገድ የሚደረገውን ትግል መቀላቀል ለሚፈልጉ የጸጥታ አባላት እና የታችኛው መዋቅር አካላት ሙሉ ምህረት ማድረጉን ያሳውቃል፡፡ ወደ አማራ ፋኖ በጎንደር የሚገቡ የጸጥታ አካላት እና የታችኛው መዋቅር አካላት ትጥቃቸውና ደህንነታቸው ተጠብቆላቸው፤ ምንም አይነት ጥያቄ ሳይቀርብባቸው፣ መጠነኛ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ብቻ ተሰጥቷቸው ትግሉን እንደሚቀላቀሉ ሙሉ ማስተማመኛ እንደምንሰጥ እናረጋግጣለን፡፡ 2) ወደየቤተሰባቸው መሄድ ለሚፈልጉ የጸጥታ አካላት እና የታችኛው መዋቅር አካላት የአማራ ፋኖ በጎንደር ሙሉ ጥበቃ፣ የትራንስፖርት ገንዘብ እና አልባሳትን የሚያቀርብላቸው ሲሆን በሰላም ወደቤተሰባቸው እንዲቀላቀሉ ለማስቻል መዋቅራዊ አሰራሩን ሙሉ በሙሉ የሚጠቀም መሆኑን ያሳውቃል፡፡ ይሄንን የምህረት አዋጅ ያለምንም እንከን ለማከናወንም የአማራ ህዝብ፤ የአማራ ፋኖ 👉👉 በጎንደር የሰጠውን ትእዛዝ በመፈጸም ለምህረት አዋጁ ተጠቃሚ የጸጥታ አካላት እና የታችኛው መዋቅር አካላት ቀና ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ በመሆኑም የአማራ ፋኖ በጎንደር ለአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ህዝባዊ ፖሊስ (አማራ ፖሊስ)፣ መከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ መረጃና ደህንነት አባላት እንዲሁም የታችኛው መዋቅር የአገዛዙ አካላት ይሄንን የምህረት አዋጅ እድል በአስቸኳይ እንዲጠቀሙ ሲል ጥሪውን ያቀርባል፡፡ የተሰጠው ቀነገደብ ካለቀ በኋላ እድሉን ሳትጠቀሙበት ብትቀሩ ግን ለሚወሰድባችሁ እርምጃ ሀላፊነቱን ራሳችሁ የምትወስዱ ይሆናል፡፡ ይህንን የምህረት አዋጅ እንዲያስፈጽሙ ጥብቅ ትእዛዝ የተሰጣቸው የአማራ ፋኖ በጎንደር ክፍለጦሮች እና ብርጌዶች የሚከተሉት ናቸው፤ 1) ጉና ክፍለጦር 2) ራስ ደጀን ክፍለጦር 3) ዘርዓይ ክፍለጦር 4) አድዋ ክፍለጦር 5) ገብርዬ ክፍለጦር 6) ሜ/ጄ ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለጦር 7) አጼዎቹ ክፍለጦር 8) ቴዎድሮስ ክፍለጦር 9) ተከዜ ክፍለጦር 10) ጥቁር አንበሳ ብርጌድ 11) አስቻለው ደሴ ብርጌድ 12) ነበልባሉ ብርጌድ 13) ድልበር ብርጌድ 14) ቻላቸው እንየው ብርጌድ 15) ጫንድባ ብርጌድ 16) ወንድማማቾች ብርጌድ 17) ተከዜ ተፋሰስ ናደው ብርጌድ ድል ለመላው አማራ ፋኖ! ሻለቃ ባዬ ቀናው፤      የአማራ ፋኖ በጎንደር ሰብሳቢ
Показати все...
👍 38 10🔥 3🥰 3😘 3👏 2
👍 5 2🥰 1😍 1
#ምኒሊክ_ቴሌቭዥን !! የዛሬውን ኢትዮ 360 ዛሬ ምን አለ ፕሮግራም በዚ ሊነክ ይከታተሉ👇👇👇👇👇👇👇👇 ➡️በዘላቂነት ሁሌም ሳይዘጋ ለመከታተል ከታች ያለው RUMBLE ሊንክ SUBSCRIBE አድርጋችሁ ተከታተሉ YOUTUBE👇👇 https://www.youtube.com/watch?v=5DNIjCTUaVc 🟥RUMBLE👇👇 https://rumble.com/v4uwd75-ethio-360-zare-min-ale-mon-may-13-2024.html
Показати все...
Ethio 360 Zare Min Ale የዐብይ አህመድ የድሮን ጥቃታቶች በአማራ ሕዝብ ላይ እና ዛሬ የተመዘገበ ታላቅ ድል Tuesday May 14, 2024

💯 10👌 9 8 8🏆 8🍓 7🍾 5🥰 4🤔 2🔥 1🤣 1
እስክንድር ነጋ ክፍለ ጦር አዲስ ሰራዊት አስመረቁ ..‼️‼️ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ እስክንድር ነጋ ክ/ጦር ለስድስት ወራት ሲያሰለጥናቸው የነበሩ ብዛት ያለው እጩ ፋኖዎችን ግንቦት 05/2016 አስመርቋል። ከሰሞኑ በክብር የተሰዋው የክ/ጦሩ ም/ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ቴዎድሮስ አምባቸው በትናንትናው ዕለት ስርዓተ ቀብሩ የተፈፀመ ሲሆን፡ ክፍለጦሩ የጀግናው ቴዲን ስርዓተ ቀብርን እና የዕጩ ፋኖዎችን ምርቃት ጎን ለጎን አካሂዷል።
Показати все...
74👍 33👏 7🔥 4🗿 4🥰 3🤔 2😘 2 1👌 1😍 1
"ጀግኖቻችንን ከፍ አድርገን ትግላችንን በውጤት እናጠናቅቃለን!!" የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ..‼️‼️ የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአደረጃጀቱ ትግል ውስጥ ታላቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች የተላያዩ ማዕረጎችንና የክብር ስሞችን አጎናፀፈ። በአሁኑ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የተካተተው የቀድሞው የአንድ አማራ ፋኖ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአደረጃጀቱ ትግል ውስጥ በአመራርነት፣ድረጂቱ ከተመሰረተ ጀምሮ የላቀ አፈፃፀም ያመጡ እና ታላላቅ ጀብዱ ለፈፀሙ ታጋዮች የሚገባቸውን የወታደራዊ ማዕረግ እና የክብር ስያሜ  የሰጠ መሆኑን የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ህዝብ ግንኙነት ኢንጂነር ናትናኤል አክሊሉ ገልፀዋል። የተሰጠው ወታደራዊ ማዕረግ እና የክብር የትግል ስም ጀግኖች ለከፈሉት ታላቅ ህዝባዊ አበርክቶ እውቅና ከመስጠቱም በላይ ተተኪ የአደረጃጀቱ ታጋዮች የትግሉን ዓላማ በውል በመረዳት አማራ አቀፍ ህዝባዊ ትግላችን ባጭሩና በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ የጀግንነት ወኔ የሚሰንቁበት እውቅና እንድሁም ታሪካችንን እሴታችንን ማንነታችንን የምናሳይበት መሆኑን በመርሐግብሩ የተሳፉ አመራሮችና የክብር እንግዶች ተናግረዋል። በእውቅና መርሐ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ዋና ጦር አዛዥ ሻለቃ አቡሽ እንግዳ አንድ አማራ ፋኖ እንደ ወርቅ በእሳት የተፈተነ ፣ነገሮች ሁሉ አልጋባልጋ ሳይሆኑለት ተግዳሮቶችን በብቃትና በስልት የተሻገረ አደረጃጀት መሆኑን ገልፀው  በትግሉ ውስጥ ለአማራነታቸው ከጠላት ጋር ፊትለፊት ገጥመው የተሰው ጀግና ፋኖዎች እንዳሉና አሁንም ለምናደረገው ሁሉን አቀፍ አማራዊ የፋኖነት ትግል አመራሩም ሆነ አባሉ የሚከፈለውን ሁሉ መስዋትነት ከፍሎ ትግሉን በድል ለማጠናቀቅ ከምንጊዜውም በላይ ቁርጠኛ መሆናቸውን እና ወደፊትም ታላላቅ መሰል ጀብዶችን ለሚሰሩ ታጋዮች የማዕረግ እና የክብር አበርክቶ እንደሚሰጡ አብራርተዋል። ማዕረጉና የክብር ስሙ:- 1ኛ  ሻለቃ አቡሽ እንግዳ  👉ራስ ቢትወደድ 2ኛ  ኢንጂነር ናትናኤል አክሊሉ  👉ቢትወደድ 3ኛ ባዩ አለባቸው    👉ፊታውራሪ 4ኛ ሰኢድ አህመድ 👉 ፊታውራሪ 5ኛ ብሩክ ካሳዬ   👉ደጅአዝማች 6ኛ  ኢያሱ ሙሉጌታ  👉ግራአዝማች 7ኛ ኢንጂነር ሳሙኤል ተሾመ  👉ቀኝአዝማች 8ኛ ትንሳኤ ቢራራ   👉ቀኝአዝማች 9ኛ ሸጋው ሎጋው   ቀኝአዝማች 10ኛ ሽመልስ አዘዘ  👉ቀኝአዝማች 11ኛ እዝራ ፍስሀ  👉ባላምባራስ 12 ለማ ጠጁ(በክብር የተሰዋ) 👉ቀኝ አዝማች 13 አሊ  ሁሴን  (በክብር የተሰዋ) 👉ግራአዝማች 14 ቢኒያም  ጌታሁን 👉ፊታውራሪ 15 ፲ አለቃ ኤፍሬም አስፋው ወሰን  👉ቀኝ አዝማች ማዕረግ የሰጠ ሲሆን 1ኛ  አከበር ስመኘው 👉 አባድፈን 2ኛ ዳዊት ቀፀላ       👉አባናደው 3ኛ ተስፋማርያም ታፈሰ 👉 አባነፍሶ 4ኛ ትንቢት ሀይለማርያም   👉ዳግማዊት ጣይቱ ተብለው የክብር ስም ሰጥቷል።በተጨማሪ ማዕከላዊ ኮሚቴው በልዩነት 1ኛ ለአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ምክትል መሪ ለሆኑት ኢንጂነር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የክብር ስም 👉አባ ጎራው 2 ለ፲ አለቃ በሀይሉ ሙሉጌታ 👉አባ ውቃው በማለት በክብር ያጎናፀፈ ሲሆን ይህ የማዕረግና የክብር ስም ከተሰጠበት እለት ጀምሮ የአማራ ህዝብ ጀግኖቻችንን በሰጠናቸው የማዕረግና የክብር ስም እንዲጠራልን ሲል ማዕከላዊ ኮሚቴው መልዕክቱን አስተላልፏል። አደራጃጀቱ የሰጠው የማዕረግና የክብር ስም የቀድሞ አባቶቻችንን ታሪክና ጀግንነት፣ ጀብዱ እና ወግ ባጠቃላይ የታላቁን አማራ ህዝብ ታሪክ የሚያወሳ እንደሆነና ይህ አሰራርም በሁሉም የአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች መቀጠል እንዳለበት ጠቁሟል።
Показати все...
👍 105 15🥰 5👏 2🔥 1🤔 1🤯 1👌 1
የራሳቸውን ዲሽቃ ሰርተው የሚዋጉ ነበልባል ፋኖዎች የእምዬ ሚኒሊክ ልጆች ..‼️‼️ እንደመይሳው ካሳ የራሳቸውን የጦር መሳሪያ ከወዳደቁ ብረቶች መስራት ችለው እየተዋጉበት ነው ። የአንድ ዲሽቃ ዋጋ የሚያውቀው ያውቀዋል ...
Показати все...
69👍 44👏 7🥰 5🔥 4😍 4🏆 3🤓 2
የራሳቸውን ዲሽቃ ሰርተው የሚዋጉ ነበልባል ፋኖዎች የእምዬ ሚኒሊክ ልጆች ..‼️‼️ እንደመይሳው ካሳ የራሳቸውን የጦር መሳሪያ ከወዳደቁ ብረቶች መስራት ችለው እየተዋጉበት ነው ። የአንድ ዲሽቃ ዋጋ የሚያውቀው ያውቀዋል ...
Показати все...
የጀብዱ ዜና ምስራቅ ጎጃም | ጃማ ቀበሌ ..‼️‼️ ቅዳሜ ለሁድ አጥቢያ 03/09/2016 በምስራቅ ጎጃም ዞን ደ/ማርቆስ ከተማ ስር የምትገኘው አነደድ ወረዳ ጃማ ቀበሌ ላይ ከሌሊት 11 ሰዓት አስከ ቀኑ 11 ሰዓት ድረስ በወራሪው ፋሽስት ሀይል እና በነበልባሉ ፋም መካከል እልህ አስጨራሽ ውጊያ ተካሂዶ ነበር ። ቀደም ብለው በባንዳዎች መንገድ መሪነት በቅርከ ርቀት ፋኖች ተከበው ያደሩ ቢሆንም ከፍተኛ ጥበቃ ስለነበር እና መውጫ መግቢያውን ቀድሞ አዘጋጅቶ ስለሚያውቁ ሰብረው በመውጣት በጀርባ ጠላትን ለምሳ አስበውት እነሱ ለቁርስ አድርገው እረፍርፈውታል ። ቁጥሩ በውል ባይታወቅም በጣም ከፍተኛ የጠላት ሀይል እንደተደመሰሰ ምንጫችን አድርሰውናል ። በውጊያው ላይ ከታዩ ጀብዱዎች መካከል አንድ 19 እድሜ የሚሆን ልጅ 20 የፋሽስቱን ጎመን ሰራዊት ለብቻው ረፍርሮዋቸው ። ነገር ግን ከውጊያ ተርፈው እግር አውጪኝ ብለው ያመለጡ ጥቂት ፍሽስቶች መንገዳቸው ላይ አንድ መምህር እና ሶስት ገበሬ ቤት ለቤት ገለዋል ።
Показати все...
78👍 62🔥 8 5🥰 4😍 3😘 3🤣 1
ሰሞኑን የወረዳ አስተዳዳሪን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በተገደሉበት በላስታ ወረዳ ላሊበላ ከተማ በፋኖ ስም ሀሰተኛ የሆኑ በራሪ ወረቀቶች ተበትነዋል። ትናንት ግምቦት 05/2016 ዓ/ም በላሊበላ ከተማ "ቤተ አማራ ፋኖ በኮማንዶ ፍቅሩ ሙልየ የሚመራው የአሳምነው ብርጌድ" በሚል የተላለፈው መልዕክት በፉፁም የፋኖን አቋም የማይወክልና ከፋኖም ያልተላለፈ መልዕክት ነው ሲል የገለፀው የላስታ ክ/ጦር በፋኖ ስም መልዕክቱም የተላለፈው ከወረዳው ብልፅግና አመራሮች ነው ብሏል። በዚህ ዙሪያ ከአማራ ድምፅ ሚድያ ጋር ቆይታ ያደረገው በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ላስታ አሳምነው ክ/ጦር ም/አዛዥ የሆነው ኮማንዶ ፍቅሩ ሙል፡ እንመራዋለን የሚሉትን ህዝብ ስነ ልቦና የማያውቁ፡ እውቀትም ሞራልም የሌላቸው ናቸው በኛ ስም በራሪ ወረቀቱን የበተኑት ካድሬዎች ሲል ምላሽ ሰቷል። የክ/ጦሩ ም/አዛዥ ኮማንዶ ፍቅሩ ሙልየ የሰጠውን ምላሽ ሙሉውን ከአማራ ዲዲያ ድምፅ የተደቡ ይከታተሉ! SUBSCRIBE በማድረግም በተደጋጋሚ እየዘጉባቸው በመሆኑ ተነበሩ https://youtu.be/O5gNDmFKA6M?si=YbMrjSOCo7-W64RZ
Показати все...
73👍 55🥰 5😁 3👏 2👌 2😍 2❤‍🔥 1 1🤯 1😘 1
ቃላቸው በኛ ዘመን ስጋ ሆነ ..‼️‼️ "የአማራ እራሱን ካንዣበበት ዘር እልቂት ለመከላከል በማንነቱ ይደራጅ " ብለው የዛሬው አማራነት ፅንስስ ጥለው የሄዱ ታላቁ ፕ/ር አስራት ወልደየስ መታሰቢያ ልደን ቀን !! ዛሬ ግንቦት 6/2016 ዓ.ም የታላቁ አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስ 25ኛ ዓመት  የመስዋዕትነት መታሰቢያ ዕለት ነው። ቃሎ መሬት አልወደቀም ህይወት ዘርቷል ። ዛሬ ፅንፁ ተወልዶ ፣ ጐልብቶ እና አድጐ በእልፍ ሰራዊት ፈርጥሞ በትጥቅም ማርኮ ገዝፎ ለአማራነት ዘብ ላንዣበበበት እልቂት ጋሻ እና የሸህ አጥር መከተታ ሆኗል ። እንኳን ለአማራ ከኢትዮጵያ ተሻግሮ የምስራቅ አፍሪካ ሀይል ሆኗል ። በጀመረው የድል ትግል እንኳን የአማራን እናት መግደል እና አማራን መስደብ ቀርቶ በአማራ ህዝብ ላይ መዶለት አንዱ የሀጢያት ህግጋት አካል በማድረግ ይቋጫል ። ቃለም ስጋ ሆነ ነብሶትን በጸደ ገነት ያኑርልን
Показати все...
👍 123 47💯 43👌 39🍓 39🏆 32 22🥰 3👏 1😍 1😘 1