cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

✝ዘንዶ አስራ በአታ ለማርያም ገዳም✝

ኮሮናን በመፈወስ ላይ የምትገኘው በአታ ለማርያም በአዲስ አበባ •ተአምረኛ ገዳማት እና ቤተ ክርስትያናት •አዳዲስ ዋሻዎች •እርዳታ የሚያስፈልጋቸው የደከሙ ቤተክርስትያናት •አስጎብኚነት... ለአስተያየት በ @zekiyemariam

Більше
Рекламні дописи
507
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

✝✝✝በስመአም ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ታላቅ የንግስ ጉዞ ወደ ተአምረኛዋ አምደ ዋሻ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ገዳም። መነሻ፦ በ23-05-2015 ዓ.ም መመለሻ፦በ24-05-2015 ዓ.ም ዋጋ መስተንግዶን ጨምሮ፦700 ብር ✝ በዕለቱ የእግዚአብሄር ፀጋ የበዛላቸው ብዙ ገዳማትንና አድባራትን በመርዳት የሚታወቁት እማሆይ እህተ ገብርኤል በጉዟችን ላይ የሚገኙ መሆኑን እንገልፃለን። 🔔ለበለጠ መረጃና ለምዝገባ፦ በ 0923589889 0982671539 ይደውሉ። አዘጋጅ፦ማህበረ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ 💚💛❤️ወስብሐት ለእግዚአብሄር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ይቆየን።💚💛❤️
Показати все...
✝✝✝ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። 🔔የንግስ እና የበረከት ጉዞ፦ ብዙ ቃልኪዳን ወደተሰጠው ሰሜን ሸዋ ጅሩ እነዋሪ ወረዳ ደብረ ቅዱስ ዜና ማርቆስ፣ መነሻ፡02/04/2015ዓ.ም መመለሻ፡03/04/2015ዓ.ም ዋጋ፡መስተንግዶን ጨምሮ 600 ብር ብቻ 🔔እንዲሁም ወደ ተዓምረኛዋ ጅሩ ቅድስት አርሴማ የንግስ ጉዞ፦ መነሻ፡05/04/2015ዓ.ም መመለሻ፡06/04/2015ዓ.ም ዋጋ፡መስተንግዶን ጨምሮ 650 ብር ብቻ ✝ በሁለቱም የንግስ በዓል ጉዞ ላይ የእግዚአብሔር ፀጋ የበዛላቸው እና የተለያዩ ገዳማትንና አድባራትን በማገዝ የሚታወቁት እናታችን እማሆይ ወለተ ገብርኤል ስለሚገኙ፤ባለን ውስን ቦታ ላይ ፈጥኖ በመመዝገብ የበረከቱ ተሳታፊ ይሁኑ። 🔔ለበለጠ መረጃና ለምዝገባ፦በ 0923589889 - 0982671539 ይደውሉ። ✝አዘጋጅ፦ማህበረ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ 💚💛❤️ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ይቆየን።
Показати все...
✝✝✝ይነበብ✝✝✝ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።✝✝✝ እንደምን ከረማችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች? ለብዙ ጊዜያት በመጥፋቴ ይቅርታ እየጠየኩ ዛሬ አዲስ እና የእግዚአብሄር ተአምራት በድንቅ ሁኔታ የሚታይበትን አንድ ገዳም ላስተዋውቃችሁ እወዳለሁ። አምደ ዋሻ ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ገዳም ሲሆን የሚገኘውም በሰሜን ሸዋ ጅሩ አካባቢ የምትገኝ ሲሆን በዚች ገዳም በእናታችን ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ስም በተባረከ ሎሚ 4አመት ደም ሲፈሳት የነበረች ሴት በቅፅበት ተፈውሳለች፤እናም ሌሎችም ድንቅ ተአምራት እየተደረጉ ይገኛሉ። በአሁን ሰዓት ግን ገዳሟ እየተጎዳች ስለሆነ፤ ለካህናትም ደሞዝ የሚከፍሉት ፣ለቤተ ክርስቲያኗም ጧፍ ፣ዕጣን ፣ዘቢብ የሚረዱት የእግዚአብሔር አገልጋይ የሆኑ አንድ እናታችን እማሆይ እህተ ገብርኤል ታደሰ ሲሆኑ በአሁን ሰዓት ግን ብቻቸውን ማገዝ ስለአቃታቸው በገዳሟ ስም የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉልን እንጠይቃለን። በተጨማሪም ጉዞ ወደ ገዳሟ የምናዘጋጅ ቢሆንም በአሁን ጊዜ ጉዞ ባናዘጋጅም በምናዘጋጅ ጊዜ በዚሁ የtelegram ቻናል የምናሳውቃችሁ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፤ነገር ግን ገዳሟን በገንዘብ መርዳት ለምትፈልጉ በውጪ ላላችሁ እንዲሁም በሀገር ውስጥ ሆናችሁ መምጣት ለማትችሉ፦ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000200381304 በመላክ የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ እንዲሁም እማሆይ እህተ ገብርኤል ጋር በመደወል ማነጋገር እናም ማረጋገጥ ለምትፈልጉ በ 0911336019 በተጨማሪም ስለ ገዳሟ ሰፊ መረጃ ከፈለጋችሁ በ 0923589889 በመደወል ማግኘት ይቻላል ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ይቆየን።✝✝✝💚💛❤️
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Показати все...
ሥላሴ ትትረመም.mp36.89 MB
4_5882144014668403993.mp39.10 KB
ዝማሬ ዘማህበረ ናታኒም🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 🇪🇹🇪🇹🇪🇹 መሀረኒ ድንግል🇪🇹🇪🇹🇪🇹 መሀረኒ ድንግል ወተሰሀለኒ በበዘመኑ 2× ለእመ መሀርከኒ 3× አንቲ ዘይኩነኒ መኑ ኮናኔ ስጋ ወነብስ 3× ወልድኪ ያኮኑ አዝ............... ይጠሩሻል ካህናቱ ንዒ ይሉሻል በሳታቱ ለለመነሽ የማትቀሪ በልቤ ውስጥ ፀንተሽ ኑሪ የስጋና የነብስ ፈራጅ 3× ልጅሽ አይደለም ወይ መሀረኒ ድንግል ወተሰሀለኒ በበዘመኑ 2× ለእመ መሀርከኒ 3× አንቲ ዘይኩነኒ መኑ ያዲስ ኪዳን ኪሩ የሆንሽ ለምኚልን ካንዱ ልጅሽ ርግብየ ሰናይትየ ነይ ወደኔ ነይ ወልድየ ኮናኔ ስጋ ወነብስ 3× ወልድኪ ያኮኑ .............................................. ማሪኝ ድንግል ማርያም ይቅርም በይኝ በየዘመኑ 2× ድንግል ሆይ ከማርሽኝ እናቴ ሆይ ከማርሽኝ ድንግል ሆይ ከማርሽኝ ልጅሽ አይፈርድብኝ አዝ......................... ባለም መኖር ሰልችቶኛል መልካም መስራት አቅቶኛል እጄን ይዘሽ ድንግል ምሪኝ አዛኚቷ አትለይኝ የስጋና የነብስ ፈራጅ 3× ልጅሽ አይደለም ወይ መሀረኒ ድንግል ወተሰሀለኒ በበዘመኑ 2× ለእመ መሀርከኒ 3× አንቲ ዘይኩነኒ መኑ እበላለው ብዬ ማርያም እመካለው ባንቺ አላፍርም ካንቺ ወዴት እሄዳለው ስምሽን ልጥራው እፅናናለው ኮናኔ ስጋ ወነብስ 3× ወልድኪ ያኮኑ ማሪኝ ድንግል ማርያም ይቅርም በይኝ በየዘመኑ 2× ድንግል ሆይ ከማርሽኝ እናቴ ሆይ ከማርሽኝ ድንግል ሆይ ከማርሽኝ ልጅሽ አይፈርድብኝ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹ማህበረ ናታኒም ዘደብረ ፀሐይ🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
Показати все...
መሀረኒ ድንግል ወተሰሀለኒ_1.m4a1.16 MB
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። እንደ ምን ከረማችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች?ዛሬ ይህንን ቻናል የከፈትኩት ቤዛዊት ቅድስት ድንግል ማርያም ገዳምን ለማስተዋወቅ ነው። ከዚህ በፊት ዘንዶ አስራ በአታ ለማርያም ገዳምን እና ቃጥላ ፅዮን ማርያም ቤተ ክርስትያንን በማስተዋወቅ የምታውቁኝ ወንድማችሁ ነኝ በጥሞና ተከታተሉኝ። ቤዛዊት ማርያም ገዳም በቅርቡ የተመሠረተች ገዳም ስትሆን በጣም የሚያስደንቁ ቅርሶችም አሏት።ተፈጥሯዊ ማን እንደፈለፈለው የማይታወቅ የዋሻ ቤተ መቅደሶች እንዲሁም 27 በአቶች ያሏት ገዳም ናት። የቅዱሳን አባቶች መካነ መቃብር እንዲሁም የተከደኑ ከድንጋይ የተፈለፈሉ ጋኖች የማይደርቅ የእመቤታችን ፀበል ያለበት እንዲሁም ድብቅ ባህታዊያን ያሉበት ቦታ ነው። ስለዚህ እናት አባቶቼ እህት ወንድሞቼ ይህችን ቦታ በመጎብኘት የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ አሳስባለሁ። በተጨማሪም መምጣት የማትችሉ የስራ ውጥረት የአቅም ድክመት እንዲሁም ክፍለ ሀገርና ውጪ ሀገር ያላችሁ ገዳሟ አሁን ምንም አይነት የቤተ መቅደስ ምንጣፍ፣የቤተ መቅደስ መጋረጃ፣ምንም አይነት ከበሮ፣ፅናፅል፣መቋሚያ እንዲሁም ሌሎች ስላለ ያለባትን ችግር በመረዳት በገንዘብ መርዳት ለምትፈልጉ የባንክ አካውንቷን በቅርቡ የምንለቅ ሲሆን መምጣት ለምትፈልጉ በ 0923589889 በመደወል ቦታውን ማወቅ ይቻላል።አደራ join&share አድርጉ። ወስብሀት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ይቆየን።🙏🙏🙏💚💛❤️✝✝✝
Показати все...
ያዕቆብ_ከቤርሳቤህ(360p).mp33.04 MB