cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ግዮንናዊት ኢትዮጵያ

ግዮን መነሻው አማራ መድረሻ ኤዶም ነገት የሆነ እኛ አባይ የምንለው ታላቁ ወንዛችን ነው። ኑ ስለ ስለኢትዮጵያ እና ሰለ አማራ እንመካከር ፤ አማራን እንገንባ ፤ ፩ አማራ ለሁሉም አማራ ፤ሁሉም አማራ ለ፩ አማራ !!! ይህንን ፔጅ ሼር በማድረግ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ እንድደርስ ያድርጉ። በተጨማሪም ጓደኞቻችንም ወደ ፔጁ #Add በማድረግ ሃላፊነታችንን እንወጣ። https://t.me/Ethio_Amhara

Більше
Рекламні дописи
428
Підписники
Немає даних24 години
+37 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

• ጄነራሎቹ ነነ… "…በጎጃም በኩል ቁስለኛው እጅግ ስለበዛ ባለፈው አንተ ዜና የሠራህበትና በሄሊኮፍተር ሲመጣ የነበረውን ቁስለኛ አሁን ቀይረው ከባሕርዳር ኤርፖርት በቀደም ከዱባይ በመጣው ዓይነት አንቶኖቭ ደብረዘይት እያራገፉ ነው። ከደብረ ዘይት አየር ኃይል ድረስ ደግሞ ከነስትሬቸራቸው ወደ ጦር ኃይሎች በተሳቢ መኪና እየጫኑ እያመጡ ነው። "…ማርሻሉ አንተ 3ኛውን ተከታዩን ቪ8 መኪና ካወጣህበት በኋላ እሱን አስቀርቶ ተከታዩን 3ተኛ መኪና ፒካፕ አድርጎታል። "…ሌላው 1 ሚልዮን ትግሬ ከአቢይ ጋር ያስፈጀው መከላከያ ሚንስትሩ ዶር አብርሐም ያቺን የወልቃይት ፀለምት ራያን ጉዳይ ከጻፈ በኋላ እንዴት እንደፈራ ልነግርህ አንችልም። እሱም ከአቅሙ ይጠቀምበት የነበረ ቪ8 ቶዮታ ቡሌት ፕሩፍ መኪና ነበረው። ኖርማል ፕሩፍ ያልሆነም ነበረው። ከበቀደም ዕለት ጀምሮ ግን ሲልቨር ኒሳን ቪ8 መያዝ ጀምሯል። በጣም ነው የፈራው። በተለይ ዛሬ ወልቃይቶች ያወጡት መግለጫ፣ አዲስ የተመረጠው የዐማራ ፕሬዘዳንትም ስሙን ሳይጠቅስ የሰጠው ማስጠንቀቂያ አስቀዝኗቸዋል። "…በተረፈ መከላከያ ሠራዊቱ የእግረኛ ወታደር ዕጥረት ገጥሞታል። ወታደሩ እየተደመሰሰም፣ ከነመሳሪያው ፋኖን እየተቀላቀለ መሆኑ አስደንጋጭ አድርጎታል። ከዚህ የተነሣ ወለጋ ያስቀመጡትን አንተ ፕላን ቢ የምትለውን ኦነግ ሸኔን ከዓባይ ወንዝ ትይዩ እስከ ሰሜን ሸዋ አምጥተው አስፍረውታል። ለምናልባቹ ብለው ነው ያመጡት። •… በቀደም ገባ ያልከው መሣሪያ ደግሞ ከየት ሃገር እንደሆነ ለማጣራት ሞክረን ነበር። መሣሪያው የተገዛው ከቻይና ሳይሆን አይቀርም። ለምን መሰለህ ዘመዴ የዛሬ አንድ ወር አካባቢ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ሌ/ት ጀነራል አብዱራሕማን፣ የአየር ኃይል ሎጀስቲክሱ ብ/ር ጀነራል ነገራ ለ15ቀን ያሕል ቻይና መሣሪያ ለመግዛት ሄደው ከርመው ነው የመጡት። እናም አውሮጵላኑ የኤምሬትስ ሆኖ መሣሪያው ግን የቻይና ሳይሆን አይቀርም። "…በዛሬው የፋኖና የአቢይ ጁላ መከላከያ ጥሎማለፍ ግጥሚያም የምሥራቅ ጎጃም እና የሰሜን ሸዋ ውጤት ደርሶናል። በምሥራቅ ጎጃም የጁቤ እና በረቡዕ ገበያ ወረዳ ታሪክ ተሠርቷል። ለግጥሚያ የገባው መከላከያ ተብዬው ለዘር አልወጣም። አሁን የሮብ ገበያ ፋኖ ከሌሎች አካባቢ ጋር በመሆን ወደ ደብረ ማርቆስ  ቤተመንግሥት እየተጓዙ ነበር። ከምን እንደደረሱ መረጃው አልደረሰንም። "…መከላከያው የሬሽን እጥረት ገጥሞታል። ገበሬው ውኃ ራሱ ከልክሏል። እንኳን ብረት ተሸክመው በባዶ መሄድ መንቀሳቀስ የተሳናቸው፣ በፍረሃት ውሰጥ ያለ፣  ሞቱን የሚጠብቅ ነው። የአብይ መከላከያ በጎጃም ስም ወጥቶለታል። ባጃጅ ተብሏል። ከከተማ የማይወጣ፣ ኮሮኮንች የማይሞክር፣ ለቀበቶው ሱሪ እንኳን የሌለው ሆኗል። "…ከወደ ሰሜን ሸዋ ይፋት ወደ ማዕከሉ የመጣው የመከላከያና የፋኖ ውጤት በስሱ ታውቋል። በአስፋቸው ቀበሌ ጥሩ አዝመራ ነበር። መከላከያም ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ከሸዋ እየወጣነው። ከአስፋቸው ቀበሌ እስከ ቀይት ድረስ ጥሩ የብረት አጥር ታጥሯል። ለመውጣት ያላቸው ጥረት ያሳዝናል። ግን መውጫ የለም። • መፍትሄው የአቢይ መንግሥት ለዐማራው ኃይል እጁን መስጠትና ለፍርድ መቅረብ ብቻ ነው። አከተመ።
Показати все...
👍 1
"ርዕሰ አንቀጽ" "…የበሰበሰ፣ የተነቃነቀ ጥርስ መፍትሄው መንቀል ብቻ ነው። ጋንግሪንን ከመቁረጥ በቀር ሌላ መፍትሄ የለውም። ህወሓት መር ኢህአዴግ የነበረው ጥርስ በስብሶ ከመንቀል ፈንታ በጨውና በጥቁር አዝሙድ እያሸህ በማቆየት ብልጽግና ብለህ በማደንዘዣ ስትንከባከበው ብትከርምም አሁን ማደንዘዣውም አልቆ ጥርሱም በስብሶ፣ ገምቷል፣ ትል አፍርቷል፣ ሽታ ጠረኑም ከሩቅ ሰንፍጦ ይጥላል። በአፍጢም ይደፋል። የፈነዳ ሽንት ቤት በስንት ጣዕሙ። ይሄን ክርፋታም የበሰበ፣ የተነቃነቀ ጥርስ ተባብሮ፣ በጉጠትም፣ በቃጫ፣ በሲባጎም አስሮ ጎትቶ መንቅሎ በማውጣት የሲሪላንካ፣ የፓኪስታን፣ የማሊ በረከት እንዲደርሰን ማድረግ ብቻ ነው መፍትሄው። "…አሳማ አሳማ ነው። በቃ አሳማን ምን ሊፒስቲክ ብትቀባው፣ ሱፍ አልብሰህ፣ ቬሎ ደርበህላት፣ ኩል ኩለሃት፣ ሽቶ ብትቀባው አሳማ ከአሳማነቱ አይቀየርም። ብልጽግናም እንደዚያው ነው። አሳማ ነው ብልጽግና። መልከ ጥፉን በስም ይደግፉ ነው ብልጽግና፣ ሱፍ የለበሱ፣ በሐበሻ ቀሚስ ያበዱ፣ በሜካፕ አሻንጉሊት የመሰሉ ግብብዳ ወፋፍራም ህጻን ሴቶች፣ ህጻን የሆኑ ቦርጫም ሽማግሌዎች የሞሉበት ነው ብልፅግና፣ ሥራቸው ለሚኒስትሮቹ የወሲብ አገልግሎት ከመስጠት ያልዘለለ፣ የመወሰን ብቃትም ዕውቀትም አቅምም የሌላቸው። ከቸርች እና ከጂም ቤቶች የተሰበሰቡ ገረዶች፣ አሳሞች ናቸው የሞሉት ብልጽግናን። ወንዶቹም ሴቶቹም ጫንቃና ዳሌያቸውን የሚያደልቡ፣ በሕዝብ ገንዘብ ያረጀ የተሸበሸበ የፊት ቆዳቸውን የሚያስወጥሩ፣ የገጠጠ፣ የፈጠጠ ጥርሳቸውን የሚያስሞርዱ፣ ለጥፍራቸው፣ ለአርቴ ጸጉራቸው የሚጨነቁ ወደል አሳማዎች ናቸው ብልጽግና ሴቶቹም ወንዶቹም። የሕዝብ ሞት መፈናቀል፣ መገደል የማይገዳቸው ናቸው ብልጽግናዎች። "…የቀን ጅብ የተባለው ህወሓት ሲሄድ የተተካው የተራበ የቀንም፣ የማታም ጅብ የሆነው ብልፅግና ነው። ያውም በኦሮሞ ስም የተሰበሰበ ከመብላት ውጪ መሥራት የማይታየው፣ ሆዳም፣ አጋሰስ፣ ዘራፊ ቀማኛ፣ በሁለት ጉንጩ ከትቶ፣ በሁለት እጁም ጠቅልሎም ሁሉን ካልጎረስኩ፣ ሁሉን ካልበላሁ ባይ በቃኝ የማያውቅ ራብተኛ ነው ብልጽግና። አጠገቤ ያለው ሰው፣ አብሮኝ ያለው ሰው፣ ይታዘበኛል፣ ምን ይለኝ ይሆን? የማይል፣ ሼምለስ፣ ነውር ጌጡ ነው ብልጽግና። ይሄ ስግብግብ ሕግ አያውቅም፣ ቀምቶ አዳሪ ነው። ሽፍታ ነው። የበሰለ ምግብ ላይ መጣድ እንጂ ምግብ አብስሎ መብላት አይችልም፣ አያውቅበትምም። የተሠራ ከተማ አፍራሽ፣ ፀረ ሕዝብ። ከምግብ የሠው ሥጋም ቀለቡ፣ ደም ጠጪ ቡልጉ፣ ጭራቅ፣ ቫንፓየር ነው ብልፅግና። "…ብልጽግና የሚምረው አንድም ነገር የለም። ብልጽግና ሶማሌን በልቶታል። ኦሮሞን በልቶታል እየበላውም ነው። ብልፅግና ትግሬን በቁጥር 2 ሚልዮን የሚሆኑትን እምሽቅ አድርጎ አጣጥሞ በልቷል። ዐማራን በልቶ አልጠገበም። ጉራጌን መብላት ጀምሯል። ለአበላል እንዳያስቸግሩት ደቡቦችን በብፌ፣ በብፌ ከፋፍሎ አስቀምጧቸዋል። ለጊዜው ስልጤን ምግብ አቅራቢ ሼፍ አድርጎ ሾሞታል። አንዱ ሲበላ ለአንዱ እንዳይደርስለት አድርጎ አጣልቶ፣ አስር ትንንሽ አድርጎ አስቀምጦታል ደቡብን። የኦሮሞ ብልፅግና ቀጥሎ አፋርን ይበላዋል፣ ድሬደዋ፣ ሀረርም አይቀርላቸውም። ጋምቤላ ጉምዝ ይቀረጠፋሉ። አልፎ ተርፎም የኦሮሞ ብልጽግና ድንበር ተሻግሮ ኤርትራን መብላት ሁላ ይሻል፣ ይፈልጋል። ብልጽግና አውሬ ነው ይበላሃል። ሱፍ ያጠለቀ፣ በሜካፕ ያበደ አውሬ ነው ይበላሃል። "…በብልጽግና ላለመበላት መፍትሄው የዐማራን መንገድ መከተል ብቻ ነው። ነፍጥ አንስቶ ማናፈጥ፣ ሰብአዊ፣ ቁሳዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ሊከሰቱ ይችሉ ይሆናል። ነገር ግን መፍትሄው ይሄን ባንዳ የቀንም፣ የማታም ያውም የተራበ ጅብ በሙሉ ሀይል መግጠም፣ እንደ ዐማራ ነፍጥ አንስቶ ማናፈጥ፣ እሱ ብቻ ነው መፍትሄው። ጎሮንቦውን አንቆ መያዝ፣ መውጫ መግቢያ ማሳጣት፣ መላወሻ ማሳጣት፣ እሱ ብቻ ነው ይሄን ሕገ አራዊት፣ የዱር ተናካሽ የእንስሳ ጥርቅም ማስወገድ የሚቻለው። ሌላ መፍትሄ የለውም። ጥርብ ደደብ መሃይሙ የኦሮሞ ብልፅግና ምክክር፣ ውይይት፣ ምርጫ፣ ሰጥቶ መቀበል ይሉት ነገር አያውቅም። ይሄን ማስተማር የሚቻለው እየዠለጥክ፣ በቀን ሦስቴ እየመከርክ እንጂ እንደ ጤናማ አካል፣ እንደ ጤናማ ስብስብ ሰዎች መስለውህ፣ ኢየሱስ፣ አላህ ሲሉ ስለሰማሃቸው አማኞች መስለውህ እንዳትሸወድ ተጠንቀቅ። መፍትሄው ብልጽግና ነኝ የሚለውን ገዳይ በሙሉ በያለበት፣ በተገኘበት ተናንቆ መጥረግ ብቻ ነው። "…ያልተናገርነው አልተፈጸመብህም። ዕድሜ ከሰጠኸው ገና ሁልህንም ዘብጥያ ይወረውርሃል። ለፋኖ 10 ብር መርዳት የሸከከው ዐማራ ነኝ ባይ ስስታም ጎፍላ ሁላ ይኸው ዛሬ ጥርብ ሲምቢሮ፣ አፉም ጫማው የሚገማ የኦነግ ወታደር የአዲስ አበባ ፖሊስ ልብስ ለብሶ እንደ በግ፣ እንደ ጥጃ ጎትቶ እያሰረ፣ ሳምንት ሁለት ሳምንት አቆይቶ 20 ሺ፣ 50 ሺ፣ 100 ሺ ከፍሎ እንዲወጣ ያደርገዋል። ዐማራ አዲስ አበባ ለመግባት በሰው ለኦሮሞ ጎሮምሳ 1 ሚልዮን ብር ይከፍላል። ጉራጌ አሁን መክፈል ጀምሯል። ትግሬ ከፍሎ ከፍሎ ተራቁቶ የኦሮሞ ገረድ ሆኗል። ቤትህ በየተራ ይፈርሳል። አናትህም ይፈርሳል። ስለማትተባበር፣ ቅዘናም፣ ፈሪ ስለሆንክ ቤትህ ፈርሶ በነውጥ መብትህን ማስከበር አቅቶህ ራብና ብርድ ይደፋሃል። አለመሞት ብትፈልግም ችግር፣ ጠኔ እያየኸው ክልትው ያደርግሃል። "…ዐማራ ነፃ እንዲያወጣው የሚፈልግ የትየለሌ ነው። ነገር ግን ዐማራን በገንዘብም፣ በሞራልም፣ በአካልም እርዳ ሲባል አይረዳም። ስግብግብ ነው። አጠር ላይ ተንጠልጥሎ አጋጣሚ የሚጠብቅ አስመሳይ ኦፖርቹኒስት ይበዛል። በደሀ ልጅ ሞት እሱ ነፃ እንዲወጣ ይፈልጋል። ጦርነት ግጭት ሲነሳ ልጆቹን ወደ አዲስ አበባ ያሸሻል። ያስገባል። የደሀ ልጅ ሞቶ የእሱ ልጅ ሹመኛ እንዲሆን ይፈልጋል። አስመሳይ አውርቶ አዳሪ ይበዛዋል። ቀረርቶ፣ ፉከራ ፊት ዘራፍ የሚል ከዚያ ባለፈ ድራሽ አባቱ የማይገኝ ይበዛል። እሱ ታግሎ ነፃ መውጣትን ሳይሆን ሌላ ታግሎለት በሌላ ሞት እርሱ ነፃ መውጣትን ይፈልጋል። ነፃነት ደግሞ በብላሽ አይገኝም። አስመሳይ ሁላ ዋጋውን ያገኛል። "…ዐማራ ግን ሀ ብሎ ነፍጥ አንስቶ ትግሉን ጀምሯል። የበሰበሰውን የኢትዮጵያም ህመሟ የሆነውን ዘሩ ከህወሓት የሚመዘዘውን የኢህአዴግ ዲቃላ የማታም የቀንም የተራበ ጅብ የሆነውን ብልፅግና ተብዬ የሰው ጭራቅ፣ የሰው ቡልጉ ለመደምሰስ ትግሉን ጀምሯል። አዎ ትግሉን እያሳለጠው፣ እያስኬደውም ነው። ነቅንቆታል፣ እስጨንቆታል፣ እየጠበጠበውም ነው። የቀን ጉዳይ ነው ብልፅግና በዐማራ ልጆች ክንድ መውደቁ አይቀርም። ይሄን አስረግጬ በሙሉ ልብ እናገረዋለሁ። የዐማራ ገበሬ፣ ወዛደር፣ ኢንጅነሩ ሁሉ ትግል ላይ ነው። አድማሱ የሰፋ ትግል ነው እያካሄደ ያለው። "…የትግሬ ነፃ አውጪዋ ህወሓት ብልፅግና የበኩር ልጇ ሊደበድባት መቀሌ በገባ ጊዜ ያደረገችው ምንድ ነው? እሷ ከከተማ ሸሸች፣ አፈገፈገች። ከተማዋ መቀሌ እንዳትወድም ነበር ይሄን ያደረገችው። ከዚያስ ከዚያማ ከብልፅግና ጋር የሚሠሩ ሰዎችን ተከታትላ ዘር ማንዘራቸውን ሁሉ መልቀም ጀመረች። አጸዳቻቸው። ከዚያ ማን የብልጽግና ተመራጭ ይሁን? ማን ደፍሮ ከንቲባ፣ አመራር ይሁን። ዐማራም እያደረገ ያለው ይሄንኑ ነው። የብልጽግና ሹመኛ ሆኖ ወንድ የሆነ ደፍሮ አደባባይ እስቲ ይውጣ? አሁን የመረረው ሕዝብ ማንንም አይምርም። ማንንም አልኳችሁ። ያልታወቁ ኃይሎች ይጎበኙታል።…👇👇 ከታች ይቀጥላል።✍✍✍
Показати все...