453
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Repost from @cmmt grade 9-12
12 ክፈል የተፈተናቹ በሙሉ ነገ Institute Choice and Field Choice Form መታቹህ እንድትሞሉ 14/03/2015
Repost from @cmmt grade 9-12
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች
የመግቢያ ቀን 6/2/15 እሁድ
ትምህርት ቤት መድረሻ 11.30 አስከ 12.00 ስዓት ።
ከትምህርት ቤት መኪና የሚነሳው 12.30 እስከ 12.45 ሰዓት ።
በለም ት/ቤት ፍተሻ 1.00 እስከ 1.30 ሰዓት ።
።
ዩንቨርስቲ መድረሻ 2.30 ሰዓት ።
ያረፈደ ተማሪ አይስተናገድም ።
የምግብ እጥረት ነበር ። እንዲስተካከል ሪፓርተር አድርገናል ።ምግብ የሚሸጥ ስላለ በቂ ገንዘብ መያዝ ይቻላል ።
አልባሳት ባያበዙ አንስተኛ ሻንጣ በቂ ነው።
በፊት የነበረው መመርያ እና ደንብ ተግባራዊ ይሆኖል ።
ሁሉም ወንድ ተማሪ ጸጉር ተስተካክሏል መግባት ግዴታ ነዉ ።ፀጉር አሳድጎ የመጣ አናስተናግድም ።የተሰጠን መመሪያ ነው።
በሰዓት ያልደረሠ ተማሪ አናስተናግድም ።
ከማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የሚነገረውን
ከመቀበል ትምህርት ቤቱን በመጠየቅ ተረዱ የተሳሳተ መረጃ ከመቀበል ።
ወላጆች አደራ አደራ ሰዓት ይከበር ።
Repost from @cmmt grade 9-12
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች
የመግቢያ ቀን 6/2/15 እሁድ
ትምህርት ቤት መድረሻ 11.30 አስከ 12.00 ስዓት ።
ከትምህርት ቤት መኪና የሚነሳው 12.30 እስከ 12.45 ሰዓት ።
በለም ት/ቤት ፍተሻ 1.00 እስከ 1.30 ሰዓት ።
።
ዩንቨርስቲ መድረሻ 2.30 ሰዓት ።
ያረፈደ ተማሪ አይስተናገድም ።
የምግብ እጥረት ነበር ። እንዲስተካከል ሪፓርተር አድርገናል ።ምግብ የሚሸጥ ስላለ በቂ ገንዘብ መያዝ ይቻላል ።
አልባሳት ባያበዙ አንስተኛ ሻንጣ በቂ ነው።
በፊት የነበረው መመርያ እና ደንብ ተግባራዊ ይሆኖል ።
ሁሉም ወንድ ተማሪ ጸጉር ተስተካክሏል መግባት ግዴታ ነዉ ።ፀጉር አሳድጎ የመጣ አናስተናግድም ።የተሰጠን መመሪያ ነው።
በሰዓት ያልደረሠ ተማሪ አናስተናግድም ።
ከማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የሚነገረውን
ከመቀበል ትምህርት ቤቱን በመጠየቅ ተረዱ የተሳሳተ መረጃ ከመቀበል ።
ወላጆች አደራ አደራ ሰዓት ይከበር ።
Repost from @cmmt grade 9-12
ለ12ኛ ተፈታኝ ተማሪ
የመነሻ ሰዓት 2:00 ሰለሆነ ሁሉም ተማሪ 1.30 ትምህርት እንድትገኙ ።ከዚህ ሰዓት ውጪ የሚመጣ ተማሪ አናስተናግድም ።
የትራንስፖርት ያልከፈላችሁ ተማሪ ዎች እስከ ሀሙስ
26/1/15 ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ ።
በተጠየቀው መሠረት ምግብ ከዚህ በፌት ዩንቨርስቲ ተማሪዎች የሚመገቡት ነው የሚመገቡት ።
ETM መጠቀም ይችላሉ።
ደረቅ ቸኮሌት መያዝ ይቻላል
አደራ ሰዓት ይከበር
አደራ ስዓት ይከበር።!!!!!!
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያና ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ:-
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
2014/15 የኢትዮ ዩኒቨርሲቲ መግቢያና
የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ካምፖስ ጉዞ ሲያደርጉ
#መያዝ የተፈቀደላቸው፣
#መያዝ የተከለከሉ እና
#የጊዜ ሠሌዳ እንደሚከተለው ያለው ሲሆን ተማሪዎች ከወዲሁ ራሣችሁን እንድታዘጋጁ ይሁን።
@የተፈታኞች መብትና ግዴታ
1.አድምሽን ካርድ መያዝና ትክክል መሆኑን ማረጋገጥ ፆታ፣ፎቶ፣የት/ት ክፍል ወዘተ
2 .የነዋሪነት(የት/ቤት ) መታወቂያ መያዝ
3. የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) መያዝ
❶#መያዝ #የተፈቀደላቸው
✡️አንሶላ፣
✡️ትራስ ጨርቅ፣
✡️የማታ ልብስ፣
✡️ደረቅ ምግብ(በሶ፣ጨጨበሳ፣
✡️ልብስ፣ቦርሳ፣
✡️የመፈተኛ ካርድ፣እርሳስ፣ላጲስ፣የማስታወሻ ደብተር፣ባዶ ወረቀት፤መጽሐፍ
❷፣#መያዝ #የተከለከሉ
☸️ማንኛውም ድምፅ የሚቀዳ፤ቪዲዮ የሚቀዳ ወይም ፎቶግራፍ የሚያነሳ፤ካሜራ፣ማንኛውም ከቴሌ መስመርም ይሁን ከቴሌ ውጭ መልዕክት በድጂታል ቴክኖሎጂ መቀበያ ወይም ማስተላለፊያ ውጤቶች(ታብሌት፣ኮሚፕዩተር፣ላብቶፕ፣ ስልክ፣አይፓድ፥ሃርድ ዲስክ፣ፍላሽ)
☸️ የአንገት ሃብል፣የጀሮ ና የፀጉር ጌጥ ፣ የእጅ አምባር ፣የጣት ቀለበት (ከጋብቻ ውጭ)፣ ማስቲካ ይዞ አለመገኘት
☸️ መድሃኒት የምትጠቀሙ ከሆነ የህክምና ፍቃድ ወይም ትዕዛዝ ይዞ መምጣት
❸ #የጊዜ #ሠሌዳ
✡️ማህበራዊ ሳይንስ $social science dep't
➤28/1/2015 በት/ቤት በሚዘጋጀው ትራንስፖርት አማካኝነት ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርስቲ መሄድ። በተናጥል መሄድ ዩኒቨርስቲው አያስተናግድም።(ቀጣይ የትምህርት ብቱ የመግቢያ ስዓት ስናውቅ የምናሳውቃችሁ መሆኑን )
➤29/01/2015 ኦሬንቴሽን በተመደባችሁበት ዩንቭርስቲ
➤30/01/2015_02/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ ይሆናል።
✡️የተፈጥሮ ሳይንስ Natural Science dep't
➤06/2/2015 ዩኒቨርስቲ መግቢያ
➤07/02/2015 ኦሬንተሽን
➤08/02/2015_11/02/2015 ፈተናው
የሚሰጥበት ጊዜ ይሆናል።
* ከፈተናው ሊያባርሩ የሚችሉ ተግባሮች በግልና በቡድን በመሰባሰብ የመጮህ ተግባር ካለምንም ቅድመ ሁንታ የሚያባርር በመሆኑ እና ከላይ የተከለከሉትን ተግባር መፈፀም የተከለከለ ነው::
ፈተናውን በመረጋጋት አና በትኩረት በመስራት ጥሩ ውጤት እንድታመጡ እንመኛለን!
መልካም እድል!
Repost from @cmmt grade 9-12
ለ12ኛ ክፍለ ተፈታች ተማሪዎች ሞዲል ፈተና የሚሰጠው መሰከረም 18 __21 ድረስ ሰለሆነ በ18 ጠዋት ሁሉም ተማሪ ት/ቤት እንዲገኝ።
ት/ቤቱ
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.