cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ዳንሶል(Dansol)🎁 አርትና ጋለሪ 🏞

Dansol arts& gallery ✨ , short pomes, short novel & composition ,sketch, photo compitatation & photo editing tutorials .

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
247
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

👋ሰላም Ķïŋĝ ይህ ከታች የላክንልዎ የእርሶ መለያ ቁጥር ነው ይህን ለ 25 ሰዎች በመላክ እና Start እንዲሉ በመጋበዝ የ 750 ብር የሞባይል ካርድ ተሸላሚ ይሁኑ። 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/abaybankscrefferalbot?start=r06276067630 ተሸላሚዋችን የምናሳዉቅበት ቻናል ሳይቀላቀሉ ሽልማቱን መውሰድ ስለማትችሉ ቻናሉን ጆይን ማድረግ እናዳይረሱ። 👇🏽👇🏽👇🏽👇🏽👇🏽 http://t.me/abaybank_sc_official መልካም እድል 🌊ዓባይ ባንክ abay bank sc
Показати все...
ዓባይ ባንክ abay bank sc

ሰዎችን በመጋበዝ 750 ብር ሽልማት የሚያገኙበት ነው። እንዲሁም የተሸለሙትን ገንዘብ #ለግድባችን ቦንድ በመግዛት ተሸላሚ ይሁኑ። 🌊ዓባይ ባንክ SC

አነሆ ግጥም ለናንተ እኔ የዛ ሰው ነኝ ! የነፃነት የተስፋ ምድር የደጋጎች የየዋሆች መንደር የጀግኖች መፍለቂያ የሊቃውንት ደብር የህብረ ቀለማት ድብልቅ ውብ ሀገር የፍቅር እንደራሲ የአብሮ መብላት መምር እንግዳ ተቀባይ የትህትና አውታር የድል ፊት አውራሪ የነፃነት ቀንዲል የጀግንነት አርማ የወታደር አምሳል የሰው ዘር መገኛ የድንቅነሽ ሀገር የሉሲና ሰላም የአርዲ እናት ምድር . ከአክሱም እስከ ሶፍ ኡመር ከላሊበላ እስከ ጎንደር ከአል ነጃሺ እስከ ጀጎል ከራስ ደጀን እስከ ዳሎል . የአባይ ባለቤት የስልጣኔ መነሻ አምባሰደር የቅርሳቅርስ ጓዳ የታሪክ ስንክሳር መገኛ የሆነች ማደሪያ የሆነች ብርቅየ ሀገሬን ሰርክ የማትሰለች እናት ኢትዮጵያን ጠብቆ የቆየኝ እሱ እንደ ሰም ቀልጦ እሷን ያኖረልኝ …. እኔ የዛ ሰው ነኝ …….. …. እኔ የዛ ሰው ነኝ በደሙ ቀለም በአጥንቱ ብእር በቆዳው ብራና ታሪኬን የፃፈው በተራ በተራ ሳያጥፍ ሳያቃና በሱ ሞት ቤዛነት ሀገር ያኖረልኝ……. ……………እኔ የዛ ሰው ነኝ ቂምና ጥላቻ ክፋት ምቀኝነት አካባቢና ጎጥ ብሎም ዘረኝነት ቋንቋና አለባበስ ባህልና እምነት የቆዳ ቀለማት ጎሳና ሀይማኖት ፍፁም ያልከፈለው በዘር የማይዳኝ አንድነትን ሰብኮ ሀገር ሲሰራ እንጅ ሲያፈርስ የማይገኝ ….አኔ የዛ ሰው ነኝ የሰጠኝ ነፃነት ከጠላት ተዋግቶ ሀገርን ያስረከበኝ ላይመለስ ሞቶ ትናገር አድዋ ትናገር መቅደላ ይመስክር መተማ መስክር ካራማራ ስንቱ እንደወደቀ ስንቱ እንደተነሳ በጠላቶች ሴራ ስጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ አጥንቱን ከስክሶ ታሪክን የሰራው ሀገሬን ያቆያት የሆናት ምሰሶ …..ታሪኬን ያቆየው ድልን ያስተማረኝ …..እኔ የዛ ሰው ነኝ የቂም በቀል እርሾ ቋሳ ዘረኝነት የጥላቻ አባዜ ክፋት መለያየት አስሮ ካስቀመጠው ያሁኑ ወገኔ አባል አይደለሁም የዛ ሰው ነኝ እኔ አድዋ ላይ ዘምቶ ጠላትን የመታ ለሀገር ለወገን ራሱን ያንገላታ ያ ጀግናው ወገኔ ያኔ በአድዋ ላይ ጠላትን ሲያባርር ክፍት ምቀኝነት ጎጥ ዘረኝነትን ድል ነስቶት በነበር መከፋፈል ትተን መለያየት ትተን አንድ እንሆን ነበር አሁንም ገና ነው ጧት ነው አረፈደም ከዘር ማንዝር ይልቅ ኢትዮጵያን አስቀድም በል ተነስ ወገኔ ዝመት በጦር ግምባር ልብህ እንዳይከዳ ክተትና ቶሎ በልብህ አድዋ በልብህ ጦር ሜዳ ጠላት ድል ይነሳ በል እንምታው ድባቅ ክፋት ዘረኝነት መከፋፈል ይራቅ በልብህ አዳራሽ በኢትዮጵያዊነትህ በክንድህ ምሰሶ ሀገርን እንስራት ጠላት ሳያፈርሳት ሳይቀብራት በቶሎ መቃብሩን ምሶ ሉአላዊት ሀገር የነፃነት ምድር ለኛ ላወረሰው ክብር ላርበኞች ክብር ላባቶች ክብር ለዛ ሰው ☝️ ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር🙏 ዳንኤል ሰጠ ክብረት✍ @Dayee12 @Dayee12 @Dayee12 @Dayee12
Показати все...
ባልቻ! በመትረየሥ፥እያገላበጠ ገበየሁ በመድፋ፥ደፍቆ እየወቀጠ አናብስት ሁላ፥በጦር በጎራዴ፥አንገት እየላጠ "ውሃ ውሃ... " አስብሎ፥ የቄሣርን ጭፍራ፥ከአድዋ ጠራርጎ፥እንዳስፈረጠጠ ከአጽበ ጽዮኖቹ፥ ቅዱሳን ተራራ፥አናት ላይ የቀረyoo የማዐረግ ልብሱን፥ከላዩ ላይ ገፎ ፤እያሽቀነጠረ እንደዚህ እያለ፥ ንጉስ ምኒልክን ፥ምህረት የለመነ፤ጄኔራል ነበረ። …//… ይማሩኝ ጃንሆይ፥ይቅር በሉኝ ይላል ደንቆሮው ምርኮዎ፥ ከእግርዎ ስር ተደፍቶ፥ምህረት ይለምናል ብልህ ኖት እና ፥ጅል ሰውን ያውቁታል "መቼም! ወግ አይቀርም፥ ቂልና ዶንቆሮም፥ምህረት ይጠይቃል ያዝኑለታል እንጂ፥ማን ጅልን ይቀጣል" ብለው ይንቁታል ፥ንቀው ይተውታል። …//… እንጂማ! ነበልባል ክንዶ፥እሣት የሚተፋ ለጀግና ነው እንጂ፥ ለንደኔ ያለው ቂል፥ጊዜም አያጠፋ ይብላኝለት እንጂ፥ ለንደኔው ያለው ሞኝ! ለሮማ ከርፋፋ። "ባለ ሉጫ ፀጉር፥ ነጭ ነው ቀለሜ ሥልጡን ወታደር ነኝ፥ ጄኔራል ነው ስሜ ሰው ማለት እኔ ነኝ፥ የጠራ ነው ደሜ" በሚል ተኮፍሶ! እርሦን አሳንሶ! "ደሞ በአንድ ጥቁር፥ደሞ በአንድ ጥሻ ከቶ እይደፈርም፥ የኡምቤርቶ ወታደር፥ ቄሣር በሐበሻ አመጣለታለው! የሐበሻውን ንጉስ፥ምኒሊክን ሔጄ እንደ እንስሳ አሥሬ፥በብረት አግጄ ለሐያሏ ሮማ አሰግደዋለው፥ክብሩን አዋርጄ።" እያለ ታብዮ ፥በከንቱ ፎክሮ፣ ፎክሮ ፎክሮ... በቀለም ተሣክሮ፥በቀለም ታውሮ እርሶን ያህል ንጉስ፥ከእንስሳ አወዳድሮ ርዕስትዎን ሽቶ ፥ድምበሮዎን ደፍሮ ሰውነቱን ላጣ ፥ሰው ሊሆን ሰው ሞቶ በናቀው ተዋርዶ፥ በናቀው ተቀቶ። …//… እናም አትፍቼያለሁ ፥ይማሩኝ ጌታዬ ዘረኝነት ግቼው፥ ዞሮ ጢምብራዬ ህሊና ቢ,ስ ሆኜ፥ ጠፍቶኝ ማሰቢያዬ ሰውነቴን ሳጣ ፥ ከስሞ ሕልውናዬ ከቀለም ይልቃል፥ረቂቅ ነው ያሉኝ የሰው ልጅነትን፥ ሰው ሆነው ያሳዩኝ ይቅር በሉኝ ና ፥ሰው አርገው ይፍጠሩኝ። …//… ጥቁር ሰው መለሱ፥ እንደዚህ እያሉ "አዬ ጉድ!... ይገርማል! ነጮች ስትባሉ ትመስሉኝ ነበረ፥ማሰብ የምችሉ፤ የምታስተውሉ እሱ የፈጠረውን፥በዐርያ ባምሳሉ በቀለም ሰፍራችሁ፥ክብሩን የምነሱ የፈጣሪን ሥራ ፥የምታራክሱ ፤የምታሳንሱ ገለባ ለብሳችሁ፥ፍሬ የሌላችሁ መስቀል አንግታችሁ፥ከዕምነት የራቃችሁ የዘረኝነት ዶፍ ፥ጎርፍ ሆኖ ወስዷችሁ ከቀለም ባህር ላይ ፥የሚይንሳፍፋችሁ ለካስ እማረቡ ፥ኮሸሌዎች ናችሁ።" ……//… "ደሞስ! ጄኔራል ፣ኮነሌል፥ ማርሻል ነን ስትሉ የማረግ ኒሻን፤ስትከፋፈሉ ቀኝ አዝማች፥ግራዝማች፤ራዐስ የተባሉ ለሰውነት ክብር፥ ወድቀው የሚጥሉ ኩሩ! አይነኬዎች፥ጀግኖችም እንዳሉ እንዴት አታስቡም፥መንገድ ሳጀምሩ ባህር አቋርጣችሁ፥ድንበሩን ሳደፍሩ ልክ እንደ ፍልፍሎች፥ መሬቱን ሣጭሩ። …//… እንጂማ እኛ! ባአምላክ ቸርነት፥ከላይ ተቀብተን የአባቶችን አገር ፥ኢትዮጵያን አቅንተን እናኖራታልን ፤ደማችንን ሰተን የማያሳፍረን፤እግዚሐብሄር ይመስገን የናቁንን ጥሎ፤ዛሬም ድል ለሰጠን በሰውነት ክብር፥ አክብሮ ላቆመን።" …//… አሉናንጉሱ! "ማነህ በጅሮንድ"፤እያሉ ተጣሩ "ምርኮኞቹ ሁሉ፥ለግብር ይጠሩ ምግብና መጠጥ፥በገፍ ይሰጣቸው የያዙት መሳሪያም፤ይመለ,ስላቸው የሚሸክፋት ስንቅ፤ይዘጋጅላቸው መጓጓዣ አጋስስ፤ይሰናዳላቸው ሳታጎሳቁሉ በክብር፤ ሸኟቸው።" …//… የሚል ቀጭን ትዛዝ፥ጥቁር ሰው ሰጡና ከእግራቸው ተደፍቶ፥ ላፍታም ሣይል ቀና ማሩኝ የሚለውን፥ የሚለምነውን ጄኔራል አነሱት እንደዚህ በሚል ቃል ፥ምክር ሊለግሱት "ሰማኸኝ ጄኔራል፥ ሰውን አትናቁ የእግዚያብሔር አምሣያ፥ መሆኑን እወቁ ክቡሩን የሰው ልጅ፥በቀለም አለኩ የሌላ አትመኙ፥የራሥን አጥብቁ የሰውን ሲሹ ነው፥እልፎች የሚወድቁ ለዘመዶችህም፤ ይሄን አሥረዳቸው ጥቁር ሰው ለክብሩ! ይሞታል በላቸው። እናም ጄኔራል ሆይ ፥ሂድ ተፍቅዶልሃል የጥቁር ሰው ምህረት፥ ሰባዊነትህን መልሶ ሰቶሀል። …//… ግና! እንደዚህ አክብረን፥ አስተናግድናችሁ በሰዋዊ ክብር፥ ተንከባክበናችሁ ከነንብረታችሁ ፥ስንመልሳችሁ ቂልነት መስሏችሁ፥ከተጃጃላችሁ ቃሌን አፍርሳችሁ፥ዳግም ወስልታችሁ የአግሬን መሬት ፥አፈር ከጫራችሁ ማርንያምን! ያንጊዜ ፥ምልጃንኳን የለኝም ለወሬ ነጋሪ፥አንድም አይቀረኝም። ይሄ እንዲገባችሁ! የጥቁር ሰው ምህረት ቃሉን ያፈረሰ ከቀድሞ ስተቱ፥ የኋለኛው ባሰ በቁጣው ነደደ፥ በአቶን ተጠበሰ። …//… እናም! ጄኔራሉ፥የቅሊላቅል ስራ፤ ከቶ እንዳሞክሩ አስተዋይንትን፥ አርቆ ማሰብን፤ከጥቁር ተማሩ ከትቁር ሰው ምድር፥ያየኸውን ነገር ሳጨምር ሳቀንስ፥ እውነቷን ተናገር።" …//… በል በመጨረሻም፥ ለጎጥ ለዘረኞች፤የምታደርስልኝ አንዲት መልክት እለኝ ፥አጢነህ ያዝልኝ "በህይወት እያለው እንኳን ቆሜ በግሬ በዘረኞች እራስ ፥በባንዳዎች ወሬ ዝንት አለም አፈርስም፥ ሕያው ነች አገሬ እምልልሀለው፥ በ ቶ መስቀላችን በአረንጓዴ ቢጫ፥ በቀዩ አርማችን እልፍ ሆኖ ብታዩት፥ቢለያይ መልካችን የተዋሐደ ነው፥ቅይት ነው ደማችን ኢትዮጲያ ብቻ ናት፥መጠርያ ሥማችን ብለዋል ጥቁር ሰው ፥ብለህ ንገራቸው ባንዳም፣ ዘረኞችም ፥ይሄ እስኪገባቸው በደንብ አሥርግጥህ ፥እንድታስረዳቸው" ጥቁሩ ዲሞክራት፥ የጥቁር ሰው ፋና በማለት ተናግረው ፥ አጠቃለሉና ምርኳቸውን ሸኙ ፥ የሰው ወግ ሰጡና። አድዋ አድዋ አድዋ ከቤተልሄም ሲሳይ🖋🖋
Показати все...
ባልቻ! በመትረየሥ፥እያገላበጠ ገበየሁ በመድፋ፥ደፍቆ እየወቀጠ አናብስት ሁላ፥በጦር በጎራዴ፥አንገት እየላጠ "ውሃ ውሃ... " አስብሎ፥ የቄሣርን ጭፍራ፥ከአድዋ ጠራርጎ፥እንዳስፈረጠጠ ከአጽበ ጽዮኖቹ፥ ቅዱሳን ተራራ፥አናት ላይ የቀረyoo የማዐረግ ልብሱን፥ከላዩ ላይ ገፎ ፤እያሽቀነጠረ እንደዚህ እያለ፥ ንጉስ ምኒልክን ፥ምህረት የለመነ፤ጄኔራል ነበረ። …//… ይማሩኝ ጃንሆይ፥ይቅር በሉኝ ይላል ደንቆሮው ምርኮዎ፥ ከእግርዎ ስር ተደፍቶ፥ምህረት ይለምናል ብልህ ኖት እና ፥ጅል ሰውን ያውቁታል "መቼም! ወግ አይቀርም፥ ቂልና ዶንቆሮም፥ምህረት ይጠይቃል ያዝኑለታል እንጂ፥ማን ጅልን ይቀጣል" ብለው ይንቁታል ፥ንቀው ይተውታል። …//… እንጂማ! ነበልባል ክንዶ፥እሣት የሚተፋ ለጀግና ነው እንጂ፥ ለንደኔ ያለው ቂል፥ጊዜም አያጠፋ ይብላኝለት እንጂ፥ ለንደኔው ያለው ሞኝ! ለሮማ ከርፋፋ። "ባለ ሉጫ ፀጉር፥ ነጭ ነው ቀለሜ ሥልጡን ወታደር ነኝ፥ ጄኔራል ነው ስሜ ሰው ማለት እኔ ነኝ፥ የጠራ ነው ደሜ" በሚል ተኮፍሶ! እርሦን አሳንሶ! "ደሞ በአንድ ጥቁር፥ደሞ በአንድ ጥሻ ከቶ እይደፈርም፥ የኡምቤርቶ ወታደር፥ ቄሣር በሐበሻ አመጣለታለው! የሐበሻውን ንጉስ፥ምኒሊክን ሔጄ እንደ እንስሳ አሥሬ፥በብረት አግጄ ለሐያሏ ሮማ አሰግደዋለው፥ክብሩን አዋርጄ።" እያለ ታብዮ ፥በከንቱ ፎክሮ፣ ፎክሮ ፎክሮ... በቀለም ተሣክሮ፥በቀለም ታውሮ እርሶን ያህል ንጉስ፥ከእንስሳ አወዳድሮ ርዕስትዎን ሽቶ ፥ድምበሮዎን ደፍሮ ሰውነቱን ላጣ ፥ሰው ሊሆን ሰው ሞቶ በናቀው ተዋርዶ፥ በናቀው ተቀቶ። …//… እናም አትፍቼያለሁ ፥ይማሩኝ ጌታዬ ዘረኝነት ግቼው፥ ዞሮ ጢምብራዬ ህሊና ቢ,ስ ሆኜ፥ ጠፍቶኝ ማሰቢያዬ ሰውነቴን ሳጣ ፥ ከስሞ ሕልውናዬ ከቀለም ይልቃል፥ረቂቅ ነው ያሉኝ የሰው ልጅነትን፥ ሰው ሆነው ያሳዩኝ ይቅር በሉኝ ና ፥ሰው አርገው ይፍጠሩኝ። …//… ጥቁር ሰው መለሱ፥ እንደዚህ እያሉ "አዬ ጉድ!... ይገርማል! ነጮች ስትባሉ ትመስሉኝ ነበረ፥ማሰብ የምችሉ፤ የምታስተውሉ እሱ የፈጠረውን፥በዐርያ ባምሳሉ በቀለም ሰፍራችሁ፥ክብሩን የምነሱ የፈጣሪን ሥራ ፥የምታራክሱ ፤የምታሳንሱ ገለባ ለብሳችሁ፥ፍሬ የሌላችሁ መስቀል አንግታችሁ፥ከዕምነት የራቃችሁ የዘረኝነት ዶፍ ፥ጎርፍ ሆኖ ወስዷችሁ ከቀለም ባህር ላይ ፥የሚይንሳፍፋችሁ ለካስ እማረቡ ፥ኮሸሌዎች ናችሁ።" ……//… "ደሞስ! ጄኔራል ፣ኮነሌል፥ ማርሻል ነን ስትሉ የማረግ ኒሻን፤ስትከፋፈሉ ቀኝ አዝማች፥ግራዝማች፤ራዐስ የተባሉ ለሰውነት ክብር፥ ወድቀው የሚጥሉ ኩሩ! አይነኬዎች፥ጀግኖችም እንዳሉ እንዴት አታስቡም፥መንገድ ሳጀምሩ ባህር አቋርጣችሁ፥ድንበሩን ሳደፍሩ ልክ እንደ ፍልፍሎች፥ መሬቱን ሣጭሩ። …//… እንጂማ እኛ! ባአምላክ ቸርነት፥ከላይ ተቀብተን የአባቶችን አገር ፥ኢትዮጵያን አቅንተን እናኖራታልን ፤ደማችንን ሰተን የማያሳፍረን፤እግዚሐብሄር ይመስገን የናቁንን ጥሎ፤ዛሬም ድል ለሰጠን በሰውነት ክብር፥ አክብሮ ላቆመን።" …//… አሉናንጉሱ! "ማነህ በጅሮንድ"፤እያሉ ተጣሩ "ምርኮኞቹ ሁሉ፥ለግብር ይጠሩ ምግብና መጠጥ፥በገፍ ይሰጣቸው የያዙት መሳሪያም፤ይመለ,ስላቸው የሚሸክፋት ስንቅ፤ይዘጋጅላቸው መጓጓዣ አጋስስ፤ይሰናዳላቸው ሳታጎሳቁሉ በክብር፤ ሸኟቸው።" …//… የሚል ቀጭን ትዛዝ፥ጥቁር ሰው ሰጡና ከእግራቸው ተደፍቶ፥ ላፍታም ሣይል ቀና ማሩኝ የሚለውን፥ የሚለምነውን ጄኔራል አነሱት እንደዚህ በሚል ቃል ፥ምክር ሊለግሱት "ሰማኸኝ ጄኔራል፥ ሰውን አትናቁ የእግዚያብሔር አምሣያ፥ መሆኑን እወቁ ክቡሩን የሰው ልጅ፥በቀለም አለኩ የሌላ አትመኙ፥የራሥን አጥብቁ የሰውን ሲሹ ነው፥እልፎች የሚወድቁ ለዘመዶችህም፤ ይሄን አሥረዳቸው ጥቁር ሰው ለክብሩ! ይሞታል በላቸው። እናም ጄኔራል ሆይ ፥ሂድ ተፍቅዶልሃል የጥቁር ሰው ምህረት፥ ሰባዊነትህን መልሶ ሰቶሀል። …//… ግና! እንደዚህ አክብረን፥ አስተናግድናችሁ በሰዋዊ ክብር፥ ተንከባክበናችሁ ከነንብረታችሁ ፥ስንመልሳችሁ ቂልነት መስሏችሁ፥ከተጃጃላችሁ ቃሌን አፍርሳችሁ፥ዳግም ወስልታችሁ የአግሬን መሬት ፥አፈር ከጫራችሁ ማርንያምን! ያንጊዜ ፥ምልጃንኳን የለኝም ለወሬ ነጋሪ፥አንድም አይቀረኝም። ይሄ እንዲገባችሁ! የጥቁር ሰው ምህረት ቃሉን ያፈረሰ ከቀድሞ ስተቱ፥ የኋለኛው ባሰ በቁጣው ነደደ፥ በአቶን ተጠበሰ። …//… እናም! ጄኔራሉ፥የቅሊላቅል ስራ፤ ከቶ እንዳሞክሩ አስተዋይንትን፥ አርቆ ማሰብን፤ከጥቁር ተማሩ ከትቁር ሰው ምድር፥ያየኸውን ነገር ሳጨምር ሳቀንስ፥ እውነቷን ተናገር።" …//… በል በመጨረሻም፥ ለጎጥ ለዘረኞች፤የምታደርስልኝ አንዲት መልክት እለኝ ፥አጢነህ ያዝልኝ "በህይወት እያለው እንኳን ቆሜ በግሬ በዘረኞች እራስ ፥በባንዳዎች ወሬ ዝንት አለም አፈርስም፥ ሕያው ነች አገሬ እምልልሀለው፥ በ ቶ መስቀላችን በአረንጓዴ ቢጫ፥ በቀዩ አርማችን እልፍ ሆኖ ብታዩት፥ቢለያይ መልካችን የተዋሐደ ነው፥ቅይት ነው ደማችን ኢትዮጲያ ብቻ ናት፥መጠርያ ሥማችን ብለዋል ጥቁር ሰው ፥ብለህ ንገራቸው ባንዳም፣ ዘረኞችም ፥ይሄ እስኪገባቸው በደንብ አሥርግጥህ ፥እንድታስረዳቸው" ጥቁሩ ዲሞክራት፥ የጥቁር ሰው ፋና በማለት ተናግረው ፥ አጠቃለሉና ምርኳቸውን ሸኙ ፥ የሰው ወግ ሰጡና። አድዋ አድዋ አድዋ ከቤተልሄም ሲሳይ🖋🖋
Показати все...
☞በፈጣሪ ስም ይዣችሆለሁ ውደ ሁሉም ግሩፕ ላይ #Share ሼር ያድርጉት! ለቃሊቲ እና አከባቢው ነወሪዎች ይህች ህጻን ጺዮን እድሜዋ የአራት አመት ልጅ ኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት ትምህርት የመጀመሪያውን ቀን ትላንት ጥዋት እንደወጣች አልተመለሰችም፡፡ ያለችበትን የሚያቅ ካለ ህፃኗን ከቤተሰቦቿ በመቀለቀል 'የበኩላችንን እንወጣ ፡፡ መረጃ ካላችሁ በ 0118233880 ይደውሉልን ወይም ትምህርት ቤት አድርሱልን ፡፡ ሼር ሼር
Показати все...
😔😔 share share share
Показати все...
4.22 KB
Attention for metekel and tigray society🙏🙏
Показати все...
እርዳታን ይሻሉ ባለን እንርዳቸው🙏🙏 ድምፃችን ላልሰሙ እናሰማ ምክንያቱም ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነውና🙏
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.