uk
Feedback
OPTIMUM CRYPTO

OPTIMUM CRYPTO

Відкрити в Telegram

📚 ይሄ Official Airdrop እና የ Crypto News በ አማረኛ የሚለቀቅበት ቻናል ነው።

Показати більше
661
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 день
Архів дописів
"Exciting Update" Telegram Wallet now rewards task completers! Click ‘Launch’, earn $50,000 giveaway. Hurry, only 13 days left🤯 https://t.me/community_bot/join?startapp=id_396-r_MTU5ODA0MzlfMzUwNA==

🔥ብር መስራት የምትፈልጉ ዛሬ 1 ሰው ብቻ ስታስገቡ 18 dollar ወይም 2100 ብር የሚከፍላችሁን Channel አመጣውላቹ ከናንተ የሚጠበቀው የታችኛውን Link በመንካት Join ማለት እና የሚመ
🔥ብር መስራት የምትፈልጉ ዛሬ 1 ሰው ብቻ ስታስገቡ 18 dollar ወይም 2100 ብር የሚከፍላችሁን Channel አመጣውላቹ ከናንተ የሚጠበቀው የታችኛውን Link በመንካት Join ማለት እና የሚመጡትን አራቱን Channelኦች Join ማለት ነው። Link : https://t.me/ZEXAirdropRobot?start=Bot6053501

🔥ብር መስራት የምትፈልጉ ዛሬ 1 ሰው ብቻ ስታስገቡ 18 dollar ወይም 2100 ብር የሚከፍላችሁን Channel አመጣውላቹ ከናንተ የሚጠበቀው የታችኛውን Link በመንካት Join ማለት እና የሚመ
🔥ብር መስራት የምትፈልጉ ዛሬ 1 ሰው ብቻ ስታስገቡ 18 dollar ወይም 2100 ብር የሚከፍላችሁን Channel አመጣውላቹ ከናንተ የሚጠበቀው የታችኛውን Link በመንካት Join ማለት እና የሚመጡትን አራቱን Channelኦች Join ማለት ነው። Link : https://t.me/ZEXAirdropRobot?start=Bot6053501

🔥ብር መስራት የምትፈልጉ ዛሬ 1 ሰው ብቻ ስታስገቡ 18 dollar ወይም 2100 ብር የሚከፍላችሁን Channel አመጣውላቹ ከናንተ የሚጠበቀው የታችኛውን Link በመንካት Join ማለት እና የሚመ
🔥ብር መስራት የምትፈልጉ ዛሬ 1 ሰው ብቻ ስታስገቡ 18 dollar ወይም 2100 ብር የሚከፍላችሁን Channel አመጣውላቹ ከናንተ የሚጠበቀው የታችኛውን Link በመንካት Join ማለት እና የሚመጡትን አራቱን Channelኦች Join ማለት ነው። Link : https://t.me/ZEXAirdropRobot?start=Bot6053501

Hamster Kombat ለምትጠቀሙ ከአንድ አካውንት በላይ መስራት ከፈለጋቹ አፕሊኬሽናችሀን እየቀያየራቹ ተጠቀሙ ። ግልፅ ለማድረግ ያህል አንዱን በPlus Messenger ከጀመራቹ ሁለተኛው በPlus Messenger አይሰራም ያስቸግራል ፤ ስለዚ Telegram ዋናውን አፕ በማውረድ ሁለተኛውን በዛ ማስጀመር ትችላላቹ ። ቴሌግራም ፣ ቴሌግራፍ ፣ ሁሉ ግራም ፣ ቪዲዮ ግራም......ብዙ አፖች አለላቹ በጣም ብዙ መስራት ለምትፈልጉ ! ያልጀመራችሁ ይሄን Link በመጫን መጀመር ትችላላችሁ ፡ https://t.me/hamster_komBat_bot/start?startapp=kentId1171196160

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት በ MPH ፕሮግራሞች በመደበኛ እና በእረፍት ቀናት ለመማር የተመዘገባችሁ አመልካቾች የጽሁፍ ፈተና ታህሳስ 06/2016
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት በ MPH ፕሮግራሞች በመደበኛ እና በእረፍት ቀናት ለመማር የተመዘገባችሁ አመልካቾች የጽሁፍ ፈተና ታህሳስ 06/2016 ዓ.ም ጠዋት 2:30 እንደሚሰጥ ትምህርት ቤቱ አሳውቋል፡፡ የፈተና ቦታ፦ በቅ/ጳ/ሆ/ሚ/ሕ ኮሌጅ ውጤት የሚገለፀው፦ ታህሳስ 09/2016 ዓ.ም የቃለመጠይቅ ፈተና፦ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም ቃለመጠይቅ የሚሰጥበት ቦታ፦ በኅብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት ማንነትዎን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ ፈተና በሚሰጥበት አዳራሽ ከ30 ደቂቃ ቀድመው እንዲገኙ ትምህርት ቤቱ አሳስቧል፡፡ Credit : tikvahuniversity 🦅Optimum Academy

🔥የካንፓስ የመጀመርያ አመት ቆይታ ......በትንሹ ❓ 📚ፍሬሽማን መሆን እንደእናንተ ስብዕና ይወሰናል የተለያየ ሰው የተለያየ experience ነው ያለው ። ግን ብዙዎች ጋር የሚኖረውን የፍሬሾች የጋራ ኑሮ ቆንፅለን ለማየት እንጥራለን ...! ✍ናፍቆት😔.....! ➡️ አንዳንድ ከቤታቸው ሱ ለመላክ ካልሆነ ወጥተው የማያቁ ልጆች ድንገት ከቤተሰብ ሲርቁ ምናምን አይችሉም ይነፋረቃሉ ...ከሰው ጋር የማይግባቡ ዝጋታም ልጆች ስላሉ እነሱም ... ለብቸኝነት ሲጋለጡ ሊከብዳቸው ይችላል ። አንድ ነገር እወቁ ከምትወዷቸው ሰዎች መለየት ይሄ የመጀመርያቹ ሊሆን ይችላል ግን ብርቅ አይደለም ...አቅፎ የሚያስተዛዝን ፤ ህመምን የሚጋራ ደስታን የሚካፈል ጓደኛ ቤተሰብ ወዳጅ መለየት በጣም ከባድ ነገር ነው ። ግን ቻሉት በህይወታችሁ ነፍ ግዜ ከምትወዷቸው የህይወት አጋጣሚ ይለያቹሃል ። ካንፓስም የምታገኟቸው ልጆች ከአመታት ውብ የጓደኝነት ቆይታ በኃላ ትለያያላችሁ ። ናፍቆት ያለ ነው ግን መቻል ነው ። በካንፓስ ጥሩ ጓደኛ ያዙ ...እስክትለምዱት ነው ። ከዛ ይለቃቹሃል ። 🔥 ምግብ ....! ➡️ እንደ እናትህ ውይ ል ተነስ ቁርስ ብላ ና ትተኛለህ  አቡኪያዬ ...ምናምን የለም በጠዋት ተነስተህ ሰልፍ ካልወጣህ ሲሞረሙር ይውላል ካፌ ሊያልቅም ይችላል ....ሻይ በዳቦ ለመብላት ይሄ ያክል ሰልፍ ልትልም ትችላለህ ግን በመክሰስ ሰዓት 12 ስለሆነ ራት የሚገረሰው ችከላ ካደርክ ይሞረሙራል...ዳቦ ራሱ ስንት ጣዕሙ ..ከረሃብ ይሻላል ። ሩዝ ፤ ፍርፍር ...ስላለ አትቸጋገር ....ግን ጥሩ ነገር መብላት የለመደ ሰው....ወይኔ ግቢው ጥሩ ባልቴት  የሌለው ይመስል ..ጥቅል ጎመን ብለው ቀጭን ሾርባ ጎመን ጣል ጣል ያለበት ሊያቀርቡ ይችላሉ ...ታዲያ አሪፍ ነገር የለመደ አይችልም 500 ብር አከባቢ ይገጨውና ውጪ ይበላል .... ምግቡ እንደ ካንፓሱ ነው  በተለይ በቅርቡ የተከፈቱ አርሲ ፤ ቦንጋ ምናምን ምንም አይልም ባህርዳርም አሪፍ ነው ። ሃሮማያማ በሳምንት አራቴ ነው ስጋ የምትግጡት ...ብቻ ብዙ ልጆች የጣፈጠ ነገር ለምደው እነደ ነገሩ የሚሰራው ምግብ አይጥማቸውም ። 🔥ጓደኛ መረጣ ...! "ጓደኛ መረጣ ላይ መጠንቀቅ አለባችሁ ። በጣም መጥፎ ሰዎችም ጥሩ ልጆችም ይኖራሉ ። ከሱሰኛ ፤ ጨባሽ ፤ ዘረኛ ..ራቁ..በቢሊዮን ማይል ራቁ ...ከእናንተ ጋር የሚሄድ ሰው ፈልጋችሁ ከዶርም ውስጥ አንድ የልብ ጓደኛ በቂ ነው ። ታዲያ ምንም መጥፍ ባህሪይ ቢኖርባቸው ከዶርም ልጅ አትጣሉ ...ትቸገራላች ተንከባክባችሁ ....ተከባብራችሁ በፍቅር አርጉት ...ጓደኛ ምርጫችሁን ተጠንቀቁ ዝም ብሎ ሲያነብ የሚውል የሚተሽንም ሰው አትጠጉ በቃ አራዳ ሆናችሁ ማንበብ ሲኖርበት የሚያነብ ፈታ ግድ ሲል የሚፍታታ ነገሮች የሚገቡ ምርጥዬ ሰው ፈልጉ ። 🔥 ሱስ.... ➡️በዙ ሰዎች ካንፓስ በጓደ ምክንያት ያልሆነ ነገር ውስጥ ይገባሉ ይሄ መሆን የለበትም ...ምንም ቢሆን ሱስ አለም እንዳትገቡ ...ያለባችሁ ችግር ይበቃል ... አንዳንዴ ግዜ ሊተርፋችሁ የምትሰሩት ታጡም ይሆናል ...ሱስ ከምትገቡ አንዷን/ዱን ጠብሳቹሁ ተጃጃሉ እሱ ይሻላል ... ጭራሽ ሱሰ ውስጥ ራሳችሁን እንዳታገኙ በርቱ ....! 🔥መወዛገብ ......! ➡️ከጠበቃችሁ በጣም የተለየ ነገር ሊገጥማችሁ ይችላል ....ያኔ ውዝግብግብ የተለመደ ነው ።ተሳስታችሁ የሰው ዶርም ከች ትሉም ይሆናል ።ብዙ ግዜ ልጆች እስኪለምዱ ድረስ እንዳይጠፋባቸው አንዴ ባዮት መንገድ ብቻ ነው የሚጓዙት ....ሌላ አጭር መንገድ ቢኖርም አይሄዱም በረጅመ ይሄዳሉ የፍሬሽ ነገር የተለመደ ነው ። በቃ በየስርቻው ሲዋሰቡ ፤ ትምህርት ብሎ መጥቶ አባቱን በሬ አሽጦ ፤ እናቱን ፆም አሳድሮ እሱ ጫት ቤት ፤ ቅምቀማ ስታዮት (2 or 3 ተማሪ እንዳይመስሏቹሁ ወደ ግማሽ የሚጠጋው ተማሪ  .)...በቃ ላይብረሪው ውስጥ 3 ሰው ብቻ ስታዮ ....ትደነግጣላችሁ ወይኔ ካንፓስ ልትሉም ትችላላችሁ ...!ለምግብ ሰልፍ ስታዮ ..ዋይፋይ ሰዎች ለሊት ሙሉ ሲጠቀሙ ስታዮ....በቃ ትወዛገባላችሁ ...ትምህርት ቤት ያላችሁ መሆኑ ትዝ የሚላችሁ ...የፈተና ሰሞን ነው ላይብረሪ 3 የነበረው ሰው መቀመጫ አጥቶ አንድ ወንበር  ለሁለት ተቀምጦ ስታዮ ...ዶር አዳር ሲቸከል ስታዮ ይገባቹሃል ። 🔥 የአስተማመር አይነት ....!. ➡️ እንደ Highschol 40 ደቂቃ ሳይሆን 3 ሰዓት ሙሉ አንድ ሳብጀክት ትዳረቃላችሁ .....እሱም ደህና መመህር ካጋጠማችሁ ነው የሚገባችሁ ።  በቃሉ እየተጀነነ ሲያወራ የሚውል.... ኖት የሚቸከችክ  ...ደብተር ሁላ የሚያርም አለ ። የለመዳችሁት አይነት ...የመማር ማስተማር ሂደት ሲቀየር አትደናገጡ እንደ አየሩ መሆን ነው ። እስከትለምዱት ነው ። 🔥 ወሲብ.......! ➡️ ወሲብ ከባድ ነገር ነው😞  እንኳን እንዲሁ ተለቃችሁ ወትሮም ....የporno ቪዲዮ ይታየዋል ለጉድ በቃ ። ሱሰኞች ካጋጠማችሁማ ዶርም ላይ ...በቃ ላይብረሪ ሁላ ወሲብ ይፈፀማል ......በጣም አስጠሊ ነገር ነው ።  ይሄ አይወራ እዛው እዮት ..... 🔥 ሙድ መያ🤩 .....❗️ ➡️ ፍሬሾች ገና ከመግባታችሁ ...የሲኒየሪዎች ነቆራ አይጣል በቃ ምንም ስለማታውቁ ...የማይሆ ነገር ሊነግራቹሁ ይችላል የመመዝገቢ ቦታ ጠይቃችሁ ሽንት ቤት ሊሊሉካችሁ ይችላሉ ። ግን አይደብራችሁ እናንተም በተራቹሁ አየር ስለምትይዙ ....ፈታ በሉበት እስክትለምዱ አየር አታብዙ አትኳትኑ ልጎብኝ እያላችሁ አታካሉ ወሬ ሰብስቡ መጀመርያ ። የመጀመርያ ምግብ ካፌ ማሰታወሻ ፎቶ አንሱት ። 🤜 ሁሉንም አውርተን አንጨርሰውም🥳 ....በቃ የቀረ ካለ ግቢ ታዮታላችሁ ፥ ብዙ አትጨናነቁ እኛም አለን አዳዲስ ነገር እንነግራቹሃለን ። አይዞን! Credit : Hahuethiopia 🦅Optimum Academy

#MizanTepiUniversity በ2016 ዓ.ም ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ እና በ2015 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፍያ ነጥብ ያስመዘገባችው ተማሪ
#MizanTepiUniversity በ2016 ዓ.ም ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ እና በ2015 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፍያ ነጥብ ያስመዘገባችው ተማሪዎች፤ የ2016 ዓ.ም ምዝገባ የሚከናወነው ታህሳስ 03 እና 04/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ -  የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ሚዛን አማን በሚገኘው ዋናው ጊቢ -  የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ጊቢ ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ከ9ኛ እስከ 2ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ሦስት ኮፒ፣ የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ሦስት ኮፒ፣ ዘጠኝ 3 x 4 የሆ የቅርብ ጊዜ ፎቶግራፍ፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ፣ የስፖርት ትጥቅ፡፡ Optimum Academy

#SalaleUniversity በ2016 ዓ.ም በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣ
#SalaleUniversity በ2016 ዓ.ም በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ታህሳስ 10 እና 11/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀነራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና አንድ ኮፒ፣ ➢ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዋናውና አንድ ኮፒ፣ ➢ የ12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና አንድ ኮፒ፣ ➢ ስምንት 3 x 4 ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ፣ ➢ የስፖርት ትጥቅ፡፡ ከላይ የተያያዘውን የተቋሙን ጥሪ ትክክለኛነት ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከተቋሙ ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል፡፡ Optimum Academy

#MattuUniversity በ2016 ዓ.ም ወደ መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ (Freshman) ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በመቱ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፈያ ውጤት ያስ
#MattuUniversity በ2016 ዓ.ም ወደ መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ (Freshman) ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በመቱ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፈያ ውጤት ያስመዝግባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ታህሳስ 01 እና 02/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና አንድ ኮፒ፣ ➢ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ፣ ➢ የስፖርት ትጥቅ፡፡ Note: በ2015 ዓ.ም በመቱ ዩኒቨርሲቲ በደሌ ካምፓስ በሪሚዲያል መርሐግብሩ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ የነበራችሁ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በበደሌ ካምፓስ የሚካሔድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። Optimum Academy

#Update አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የማመልከቻ እና ወደ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ማድረጊያ እንዲሁም የግል አመልካ
#Update አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የማመልከቻ እና ወደ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ማድረጊያ እንዲሁም የግል አመልካቾች የመመዝገቢያ ጊዜን አራዝሟል፡፡ በዚህም በ2016 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ መርሐግብር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁተማሪዎች በተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ታህሣሥ 09 እና 10/2016 ዓ.ም መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲዉ ከመሔዳችሁ በፊት በ https://portal.aau.edu.et በመግባት ➧ Freshman ➧ Student Profile የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የግል መረጃቻችሁን እንድታሟሉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡ በሌላ በኩል፤ በ2015 እና 2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈትናችሁ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ የምታሟሉ የቅድመ ምረቃ የግል አመልካቾች የመግቢያ ፈተና የማመልከቻ ቀናት ከህዳር 20 እስከ 27/2016 ዓ.ም ሲሆን የመግቢያ ፈተና ታህሣሥ 02 እና 03/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። Credit #tikvahuniversity Optimum Academy

AAU, Admission Announcement for advance standing Doctoral program (for January admission) For interested applicants, Addis Ababa University School of Medicine will start to accept the 2nd batch of students for the advance standing doctoral program in physiotherapy in March, 2016. The University would like to invite those who are interested to apply to be considered in the program. Therefore, applicants can apply with this program by fulfilling the following criteria. The admission criteria are as follows: #1. A minimum of Bsc degree or equivalent physiotherapy from accredited higher education institution within or outside of Ethiopia. #2. Applicants should have an active certified professional license from the legal accrediting body and should be in active practice #3. Applicants should be less than 45 years of age. #4. Applications of foreign citizens or Ethiopians living abroad with minimum of Bsc level will be evaluated by the department’s standing committee and approved by the Academic commission. In addition, foreign applicants need to pass through the established admission requirements. #5. Applicants should able to secure sponsorship from governmental health care institutions #6. Students must at all times be physically and mentally capable of completing the medical courses and subsequently practicing as a doctor of Physiotherapy. #7. Female candidates are encouraged Documents submitted at the time of Application are as follows: ✅ Original transcript from the accredited higher institution directly to AAU registrar office. p. o. box 1176 ✅ Bsc Degrees earned from accredited higher institutions ✅ Active certified professional license from the legal accrediting body ✅ Professional CV ✅ Two professional recommendation letters ✅ A two page letter of intent(in English) ✅ A five page Biography(in English)      Application Date: January 29, 2024 – February 10, 2024 PLACE:  Addis Ababa University, Main campus (sidist kilo), Registrar office                Admission office No.202-203 @optimumacademy

የዩንቨርስቲ መምህራን ጉዳይ ጥያቄያችን ባለመመለሱ የስራ ማቆም አድማ ለማድረግ ተገደናል ሲሉ የዩንቨርስቲ መምህራን ገልፀዋል በደረሰን መረጃ መሰረት አብዛኞቹ የዩንቨርስቲ መምህራን ስራ አቁመዋል፣መኖር አልቻልንም። መንግሥት ዝም ከማለት ተገቢውን ምላሽ መስጠት አለበት ብለዋል። ቀውሱ ብዙ ነው። ጥያቄውም ተገቢ ነው። እንደ እኔ  መንግሥት ዝም ከማለት ወጥቶ በ Short term እና በ longterm ሊፈቱ የሚችሉ ችግሮችን በመለየት አቅጣጫ ቢያስቀምጥ እና ቢያወያይ መልካም ነው። በዚህ ሁኔታ የትምህርት ጥራት ይመጣል ማለት ዘበት ነው። መምህሩም በዚህ የስራ ሞራል እና ክፍያ አመርቂ ለውጥ ሊያመጣ አይችልም። ለለውጥ ትልቁ ጉልበት የስራ ሞራል መሆኑ መታወቅ አለበት። Credit:- Yenetube ንስር Academy ❗️       🦅ከፍ እንደ ንስር! 🔗SHARE 🔗SHARE ╔════════════╗ 📚JOIN: @Neser_Academy 📚JOIN: @Neser_Academy ╚════════════╝ ⇲

👋ሰላም የንስር Academy ቤተሰቦች👨‍👨‍👧‍👦 ስለ ጠፋን በጣም ይቅርታ🙏በቅርቡ አዳዲስ ይዘት ባላቸው ነገሮች ንስር Academy ወደ እናንተ መድረሷን ትቀጥላለች🤩

#Alert #Share Sagantaan simannaa barattotaa haaraa kan Yunvarsitii Wallaggaati Ramadaman gaafa Caamsaa guyyaa 15-17/2014 kan
#Alert #Share Sagantaan simannaa barattotaa haaraa kan Yunvarsitii Wallaggaati Ramadaman gaafa Caamsaa guyyaa 15-17/2014 kan raawwatamu ta'uu kabajaan isin beeksifna. በወለጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች ቅበላ የሚከናወነው ግንቦት 15-17/ 2014 መሆኑን እናሳውቃለን። ሙሉ ጥሪው በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ በTV እና በሬድዮ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲ ኦፊሰላዊ ማህበራዊ ሚዲያዎች በኩል የሚተላለፍ ስለሆነ እንድትከታተሉ እናሳውቃለን። ዩኒቨርሲቲያችንም በጥሪው መሰረት በደመቀ ሁኔታ ልቀበላችሁ ዝግጅቱን ያጠናቀቀ መሆኑን ያሳውቃል። @ Hasan Yusuf (Phd) president of Wollega University

እስቲ አሜን በይ ልመርቅሽ : ከአዲስ ጀንጃኝ ከሆነ አዛ ማሬ ፣ ውዴ ከሚያበዛ ይጠብቅሽ ከሞዛዛ ስልክ ቁጥር ላኪ ከሚል ቢሰጡትም ከማይደውል በባዶ አንጀት ከሚያደርቅሽ ልብ አውላቂ ይጠብቅሽ በይ አሚን በይ ልመርቅሽ Just for fun😂 ንስር Academy ❗️ 🦅ከፍ እንደ ንስር! 🔗SHARE 🔗SHARE ╔════════════╗ 📚JOIN: @Neser_Academy 📚JOIN: @Neser_Academy ╚════════════╝ ⇲

ينعاد عليكم بالصحة والسلامة ንስር Academy ❗️ 🦅ከፍ እንደ ንስር! 🔗SHARE 🔗SHARE ╔════════════╗ 📚JOIN: @Neser_Academy 📚JOIN: @Neser_Academy ╚════════════╝ ⇲

በ ግጥሙ ላይ ያላችሁን ሃሳብና አስተያየት በ @Neser_Academy_bot ላይ ላኩልን

እስቲ ማነው? እስቲ ማነው ጎበዝ የወገኑን ህመም አንደራሱ የቆጠረ እስቲ ማነው እሱ አንዱ ብሄር ሲታረድ ያልጨፈረ እስቲ ማነው ጀግና ሀገር ከ ብሄር ይበልጣል ያለ እስቲ ማነው እሱ አነዱን ብሄር ገድሎ በኩራት ያልሸለለ እስቲ የቱ ክርስቲያን ጀግና ነው መስጂድን ያከበረ እስቲ ማነው እሱ መስጂድን ለማቃጠል ክብሪት ይዞ ያልዞረ እረ እስቲ የቱ ሙስሊም ጀግና ነው ቤተክርስቲያንን ያከበረ እስቲ ማነው ቤተክርስቲያን ሲነድ ውሃ ያልጨመረ ሁሉም በራሱ ብሄር እና ሀይማኖት ተወጥሮ ሀገር ሚባለውን ጥሏል እንደ ዛገ ቆርቆሮ ያኔ በአባቶቻችን ዘመን መለያየት ሚባለው ከቶም አልነበር ቄሱ እና ሼኩ መንገድ ላይ ሲገናኙ ሰላምታቸው Asalam alewkum - እግዚአብሔር ይመስገን ነበር ኢትዮጵያ ሰልችታለች የሀዘኑን ዜና ሁላችን አንድ ሆነን ሀገርን እናቅና ስሙኝ ልንገራችሁ የሚሻለን ነገር ሁላችን አንድ ሆነን ኢትዮጵያን ማሻገር ፀሃፊ : Aዩ

#Kotebe_University_of_Education በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ምዝገባ ሚያዝያ 28 እና 29/20
#Kotebe_University_of_Education በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ምዝገባ ሚያዝያ 28 እና 29/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ለምዝገባ ወደ ተቋሙ ስትሄዱ መያዝ የሚገባችሁ፦ • የ1ዐኛ እና የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት • ከ9-12 ክፍል ትራንስክሪፕት • ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶግራፍ (4) • አንሶላ፣ ብርድልብስና የትራስ ልብስ • የስፖርት ትጥቅ ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ©tikvahuniversity