Galactico Sport
665
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ክርስቲያኖ ሮናልዶ ላለፉት 5 ጨዋታዎች ምንም ጎል ማስቆጠር ሳይችል ቀርቷል።
ከ2010 በሁላ ያለጎል የተጉአዘበት ረጅሙ ጊዜ ነው።
@Hellocontact
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊው የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተለት ።
በታሪካቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ የሆኑት የቴራንጋ አንበሶች ከሀገሪቷ ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል በነፍስ ወከፍ የ 87,000 ዶላር እና የመሬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
@Hellocontact
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የዛሬ ጨዋታዎች
🇪🇹 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ
ፋሲል ከነማ 10:00 አዳማ ከተማ
ሀዲያ ሆሳዕና 1:00 ሰበታ ከተማ
የዓለም ክለቦች ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ
ሞንተሬይ 10:30 አል ጀዚራ
አል ሂላል 1:30 ቼልሲ
🏴 የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ
ማንችስተር ሲቲ 4:45 ብሬንትፎርድ
ቶተንሀም 4:45 ሳውዝሀምፕተን
ኖርዊች 4:45 ክሪስታል ፓላስ
አስቶን ቪላ 4:45 ሊድስ ዩናይትድ
🇪🇸 የስፔን ኮፓ ዴል ሬይ ግማሽ ፍፃሜ
ራዮ ቫልካኖ 5:00 ሪያል ቤቲስ
🇮🇹 የኮፓ ኢጣልያ ሩብ ፍፃሜ
ኤሲ ሚላን 5:00 ላዚዮ
🇫🇷 ኮፕ ደ ፍራንስ ሩብ ፍፃሜ
ኒስ 5:15 ማርሴ
@Hellocontact
የትላንት ምሽት የአውሮፓ ሊጎች ውጤቶች
🇬🇧እንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ
ኒውካስትል ዩናይትድ 3-1 ኤቨርተን
37 ሆልጌት (በራሱ ግብ ላይ ) 36 ላሴልስ (በራሱ ግብ ላይ )
56 ፍሬዘር
80 ትሪፕየር
ዌስትሀም ዩናይትድ 1-0 ዋትፎርድ
68 ቦውን
በርንሌይ 1-1 ማን.ዩናይትድ
47 ሮድሪጌዝ 18 ፖግባ
🇮🇹ኮፓ ኢጣልያ ሩብ ፍፃሜ
ኢንተር ሚላን 2-0 ሮማ
2 ዜኮ
68 ሳንቼዝ
🇫🇷ኮፕ ደ ፍራንስ
ሞናኮ 2-0 አሚየንስ
@Hellocontact
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🇮🇹ኮፓ ኢጣልያ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ
ኢንተር ሚላን 1-0 ሮማ
2 ዜኮ
@Hellocontact
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🇬🇧የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች
እረፍት
*በርንሌይ 0-1 ማን ዩናይትድ
18 ፖግባ
'61
*ዌስትሀም ዩናይትድ 0-0 ዋትፎርድ
'61
*ኒውካስትል 1-1 ኤቨርተን
37 ሆልጌት (በራሱ ግብ ላይ ) 36 ላሴልስ በራሱ ግብ ላይ )
56 ፍሬዘር
@Hellocontact
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የአፍሪካ ዋንጫ ፍፃሜ ከተደረገ ከሁለት ቀን በኋላ ሞሐመድ ሳላህ ወደ ሊቨርፑል ልምምድ ተመልሷል።
@Hellocontact
የዛሬ የአውሮፓ ሊጎች ጨዋታዎች
🇬🇧እንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ
ኒውካስትል ዩናይትድ 4:45 ኤቨርተን
ዌስትሀም ዩናይትድ 4:45 ዋትፎርድ
በርንሌይ 4:45 ማን.ዩናይትድ
🇮🇹ኮፓ ኢጣልያ ሩብ ፍፃሜ
ኢንተር ሚላን 4:45 ሮማ
🇫🇷ኮፕ ደ ፍራንስ
ሞናኮ 4:45 አሚየንስ
@Hellocontact
Фото недоступнеДивитись в Telegram
"ወደ ብሔራዊ ቡድኑ አልመለስም"
ከ አፍሪካ ዋንጫ ስብስብ ውጪ የሆነው ሞሮኮአዊው የቼልሲ የመስመር አማካይ ሀኪም ዚያች ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ማግለሉን ተናግሯል።
@Hellocontact
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ከሜዳው ውጪ ሴንት ጀምስ ፖርክ ላይ ኒውካስትልን የሚገጥመው የኤቨርተን አሰላለፍ።
በጥር ወር ኤቨርተንን የተቀላቀሉት ዴሌ አሊ እና ዶኒ ቫን ደቢክ በተጠባባቂ ወንበር ላይ ተቀምጠዋል።
@Hellocontact
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.