uk
Feedback
ሀዋሳ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን

ሀዋሳ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን

Відкрити в Telegram

#ርኆቦት ፦ አሁን እግዚአብሔር አሰፋልን፥ በምድርም እንበዛለን። ዘፍ 26፥22 Hawassa Yehiwot Birhan Church

Показати більше
2 940
Підписники
+224 години
+87 днів
+6730 днів

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
вересень '26
вересень '26
+16
в 0 каналах
серпень '26
+129
в 1 каналах
Get PRO
липень '26
+56
в 0 каналах
Get PRO
червень '26
+36
в 0 каналах
Get PRO
травень '26
+43
в 0 каналах
Get PRO
квітень '26
+46
в 0 каналах
Get PRO
березень '26
+63
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+51
в 0 каналах
Get PRO
січень '26
+80
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+54
в 0 каналах
Get PRO
листопад '25
+38
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+51
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+64
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+186
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+108
в 0 каналах
Get PRO
червень '25
+55
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+54
в 0 каналах
Get PRO
квітень '25
+62
в 0 каналах
Get PRO
березень '25
+67
в 1 каналах
Get PRO
лютий '25
+89
в 0 каналах
Get PRO
січень '25
+100
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+104
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+62
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+58
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+62
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+120
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+70
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+70
в 0 каналах
Get PRO
травень '24
+71
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+85
в 1 каналах
Get PRO
березень '24
+90
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+46
в 0 каналах
Get PRO
січень '24
+85
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+49
в 0 каналах
Get PRO
листопад '23
+53
в 1 каналах
Get PRO
жовтень '23
+51
в 0 каналах
Get PRO
вересень '23
+58
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+286
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+80
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+35
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+123
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+254
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+103
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+31
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+45
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+76
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+49
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+26
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+54
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+197
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+22
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+32
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+20
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+25
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+13
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+14
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+22
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+16
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+19
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+21
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+7
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+10
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+5
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+9
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+270
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
09 вересня+1
08 вересня+3
07 вересня+2
06 вересня+1
05 вересня0
04 вересня0
03 вересня0
02 вересня+7
01 вересня+2
Дописи каналу
2
https://www.youtube.com/live/Vf9AafvxFHY?si=91ToXpv8h_QP0juX
1 872
3
https://www.youtube.com/live/Zy9ymqKDEdA?si=HciI4W38H7Ys6VpK
1 822
4
#ወንጌል_አርበኛ_ጋሼ_አዲሴ_ሩጫውን_ጨረሰ! “መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፥ ሩጫዬን ጨርሻለሁ፥ እምነቴን ጠብቄአለሁ።” — 2 ጢሞቴዎስ 4፥7 የወንጌል አርበኛ፣ የእምነት ሰውና በርካቶችን በትምህርትና በምሳሌ ያገለገሉት ውድ አባታችን ጋሼ አዲሴ ቀልበሰው የእምነት ሩጫቸውን በታማኝነት ጨርሰው ወደ ጌታቸው ተሰብስበዋል። ጋሼ አዲሴ በሐዋሳ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን፣ እንዲሁም ከደቡብ ኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ምሥረታ ጀምሮ በማደራጀት፣ በማስተባበርና በማገልገል ረጅም ዓመታትን በታማኝነት አሳልፈዋል። በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያንም በትምህርትና ሥልጠና ክፍል ኃላፊ በመሆን፣ ብዙዎችን አስተምረው፣ አሰልጥነውና ለአገልግሎት አብቅተው የማይረሳ አሻራ አሳርፈዋል። በሕይወታቸው ያሳዩት ቅንነት፣ ትህትና፣ ቸርነትና ለሰው ያላቸው ፍቅር በብዙዎች ልብ ውስጥ ሲታወስ ይኖራል። በተወዳጁ አባታችንን ላይ የደረሰው ሕመም እንዲሻላቸው በአገር ውስጥና በውጭ የሕክምና እርዳታ ሲያገኙ ቆይተዋል። ሆኖም የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖ የምድራዊ ሩጫቸውን ጨርሰው ወደ ጌታቸው ተሰብስበዋል። ሐዘናችን እጅግ መሪር ቢሆንም፣ የእምነት ሰው የሆነው ወንድማችን የተሰጠውን አደራ በታማኝነት ተወጥቶ፣ ሩጫውን ጨርሶ፣ እምነቱን ጠብቆ መሄዱን በማሰብ በጌታ እንጽናናለን። “አዲሴ ቀልብሰው፤ ከፉ ቢናገሩት ደግ የሚመልሰው” ይህ አባባል ጋሼ አዲሴ በሕይወት በነበሩበት ዘመን ለሐዋሳ ማኅበረሰብ ያሳዩትን ወሰን የሌለውን ቅንነት፣ ቸርነትና መልካም ልብ የሚገልጽ በሁሉም ዘንድ የታወቀ ምስክርነት ነው። የእርሳቸው ሕይወት በራሱ መልዕክት ነበር፤ አገልግሎታቸው በራሱ ትምህርት ነበር፤ ትውስታቸውም በብዙዎች ልብ ውስጥ ይኖራል። ጋሼ አዲሴ፣ የእምነት ሩጫዎን ጨርሰዋል። አደራዎን በታማኝነት ተወጥተዋል። የዘሩት ዘር በብዙዎች ሕይወት ፍሬ ያፈራል። መልካሙ አሻራዎ ሳይሰረዝ ይኖራል። እግዚአብሔር ለመላው ቤተሰብ፣ ለሐዋሳ አጥቢያ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን፣ ለሐዋሳ ከተማ ማኅበረሰብ፣ ለየሕይወት ብርሃን ክልል፣ ለኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ዋና ጽ/ቤት፣ ለቀድሞ የሥራ ባልደረቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶችና ለመላው የእምነት ቤተሰብ መጽናናትን፣ ብርታትንና ሰላምን ይስጥ። #የወንጌል አርበኛው ጋሼ አዲሴ የእምነት ሩጫቸውን ጨርሰዋል። እንወድሃለን፣ እናስታውስሃለን፣ የዘራኸውም ዘር በትውልድ ይቀጥላል።
2 444
5
Немає тексту...
1 963
6
#ዓመታዊ_ኮንፍረንስ_ከነሀሴ 18-24/2018 ዓ/ም ለተከታታይ ሰባት ቀናት ይካሄዳል፡ ፡ ➡️ የአገልጋዮች ትምህርት ከነሀሴ 18-20/2018ዓ/ም ሰኞ እና ማክሰኞ :-ከጠዋቱ 2፡30-6፡30ከሰዓት
#ዓመታዊ_ኮንፍረንስ_ከነሀሴ 18-24/2018 ዓ/ም ለተከታታይ ሰባት ቀናት ይካሄዳል፡ ፡ ➡️ የአገልጋዮች ትምህርት ከነሀሴ 18-20/2018ዓ/ም ሰኞ እና ማክሰኞ :-ከጠዋቱ 2፡30-6፡30ከሰዓት ከ8፡00-11፡30 ረቡዕ ጠዋት ከ2፡30-6፡30 ይሰጣል ➡️ከረቡዕ 11፡00 ጀምሮ እስከ እሁድ ማታ 2፡00 ድረስ ዓመታዊ ኮንፍረንሱ በታላቅ ድምቀት ይካሄዳል፡ ፡ በመገኘት የበረከቱ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዛችኋል!!
2 569
7
"ልጆችሽ ሁሉ ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ፥ " ኢሳ 54:13 የልጆች ዓመታዊ ኮንፍረንስ ከነሀሴ 4-7/2018 ከሰኞ እስከ ሀሙስ ከጠዋቱ 2:30-6:00 ለተከታታይ አራት ቀናት ይካሄዳል።
"ልጆችሽ ሁሉ ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ፥ " ኢሳ 54:13 የልጆች ዓመታዊ ኮንፍረንስ ከነሀሴ 4-7/2018 ከሰኞ እስከ ሀሙስ ከጠዋቱ 2:30-6:00 ለተከታታይ አራት ቀናት ይካሄዳል።
2 857
8
ሀዋሳ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን #ዓመታዊ_ኮንፍረንስ ከነሀሴ 18-24/2018 ዓ/ም ለተከታታይ ሰባት ቀናት ይካሄዳል። ከነሀሴ 18-20/2018 ዓ/ም የአገልጋዬች የትምህርት ጊዜ ከነሀሴ 18-
ሀዋሳ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን #ዓመታዊ_ኮንፍረንስ ከነሀሴ 18-24/2018 ዓ/ም ለተከታታይ ሰባት ቀናት ይካሄዳል። ከነሀሴ 18-20/2018 ዓ/ም የአገልጋዬች የትምህርት ጊዜ ከነሀሴ 18-24/2018 ዓ/ም ዓመታዊ ኮንፍረንሱ ይካሄዳል። በመገኘት የበረከቱ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዛችኋል። #ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን YOUTUBE : https://www.youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw Facebook : https://www.facebook.com/profile.php?id=100064563617310&mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v Tiktok : https://www.tiktok.com/@yhbchawassa1952?_t=ZM-90XJq03HFm7... Telegram : https://t.me/YHBCHawassa በመወዳጀት ይከታተሉን፡ ፡ እናመሰግናለን!!
3 295
9
KINGDOM GENERATION+6
KINGDOM GENERATION
3 286
10
+3
Немає тексту...
2 783
11
+9
Немає тексту...
2 287
12
+9
Немає тексту...
1 061
13
+9
Немає тексту...
992
14
#የእሁድ_አምልኮ_ፕሮግራም (19–11–2018 ዓ.ም) በእግዚአብሔር ቃል፦ ወ/ዊ አብርሃም ሴባ ርዕስ፦ ሌላ ምዕራፍ አለ መነሻ ክፍል፦ 1ኛ ሳሙ 1፥1–28 መግቢያ፦ ይህ መፅሐፍ የመጨረሻዎቹን ሁለቱን መስፍኖች(ኤሊና ሳሙኤል) እንዲሁም ሁለቱን በሳሙኤል የተቀቡትን የእስራኤል ነገሥታት ዳዊትና ሳዖልን የሚያስተዋውቅ መፅሐፍ ነው። * በዚህ መፅሐፍ አንድ የተሳካለት(ዳዊት) እና ሌላ ያልተሳካለትን(ሳዖል) ንጉሥ ህይወት ያብራራል። * እግዚአብሔር የእስራኤል ህዝብ ልብ ከእርሱ ርቆ በራሱ መንገድ በሚጓዝበት ጊዜ ሰው ፈልጎ ወደ ሀና ተመለከተ። * እግዚአብሔር የሀናን ማህፀን ዘግቶ ነበር፣ እግዚአብሔር ግን የተዘጋን ነገር የሚከፍት የደረቀን ነገር የሚያለመልም አምላክ ነው። * እግዚአብሔር ታሪክ የሚቀይር፣ እንባን የሚያብስ፣ አዲስን ምዕራፍ የሚከፍት፣ ጩኸትንም የሚሰማ አምላክ መሆኑን ከሀና ህይወት እንመለከታለን። 1ኛ ሳሙ 1፥10 "እርስዋም በልብዋ ትመረር ነበር፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸለየች፥ ጽኑ ልቅሶም አለቀሰች።" * የሀና ልመና አስገራሚ ነበረ፣ እርሱም አንተ ስጠኝ እኔም እሰጥሃለሁ የሚል ነበር። 1ኛ ሳሙ 1፥11 "እርስዋም። አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ የባሪያህን መዋረድ ተመልክተህ ብታስበኝ፥ እኔንም ባትረሳ፥ ለባሪያህም ወንድ ልጅ ብትሰጥ፥ ዕድሜውን ሁሉ ለእግዚአብሔር እሰጠዋለሁ፥ ምላጭም በራሱ ላይ አይደርስም ብላ ስእለት ተሳለች።" * እግዚአብሔር የበዛ ፀሎት በፊቱ የምትፀልዩ ያድርጋችሁ። አሜን!!! * ሀና ፀሎቷን ባበዛች ጊዜ ካህኑ ዔሊ እንደ ምናምንቴ ቆጠራት። 1ኛ ሳሙ 1፥14–16 " ዔሊም፦ስካርሽ እስከ መቼ ነው? የወይን ጠጅሽን ከአንቺ አርቂው አላት። ሐናም። ጌታዬ ሆይ፥ አይደለም፥ እኔስ ልብዋ ያዘነባት ሴት ነኝ፤ ጠጅና ሌላ የሚያሰክር ነገር አልጠጣሁም፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ነፍሴን አፈሰስሁ፤ ኀዘኔና ጭንቀቴ ስለ በዛ እስከ አሁን ድረስ ተናግሬአለሁና ባሪያህን እንደ ምናምንቴ ሴት አትቍጠረኝ ብላ መለሰችለት።" * እግዚአብሔር ግን የውስጧን ጩኸት እና ለቅሶ ሰማ። * የእስራኤልንም ህዝብ ታሪክ የሚቀይር ልጅ ከእርሷ ይወጣ ዘንድ እግዚአብሔር ማህፀኗን ከፈተ። * በህይወታችን በሰዎች ዘንድ እንደ ምናምንቴ የተቆጠርንበትን ቀን ቆጥሮ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍትበት ዘመን ይመጣል። * ከእኛ የሚጠበቀው ልክ እንደ ሀና ፀሎታችን በእግዚአብሔር ፊት እናብዛ። * እግዚአብሔርን አዲስን ነገር ይጀምራል። አሜን! * እግዚአብሔር የሀናን ልመና ሰምቶ ልመናዋን እንደመለሰላት ለእኛም ፀሎታችንን እግዚአብሔር ይስማ። አሜን! #ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን YOUTUBE : https://www.youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw Facebook : https://www.facebook.com/profile.php?id=100064563617310&mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v Tiktok : https://www.tiktok.com/@yhbchawassa1952?_t=ZM-90XJq03HFm7... Telegram : https://t.me/YHBCHawassa በመወዳጀት ይከታተሉን፡ ፡ እናመሰግናለን!!
1 006
15
+6
Немає тексту...
1 322
16
+9
Немає тексту...
1 213
17
+9
Немає тексту...
976
18
#እሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ       (12–11–2018 ዓ.ም) በእግዚአብሔር ቃል፦ ዶ/ር አንተነህ ርዕስ፦ የእግዚአብሔር ጊዜ ቀመር መነሻ ክፍል፦ ዘፍ 2፥1–3 መግቢያ፦ ይህን ክፍል ስንመለከት እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን እንዲሁም ሰራዊታቸውም ሁሉ ተፈፀሙ ይላል፣ በሰባተኛው ቀን ሁሉን ፈፀመ፣ በሰባተኛውም ቀን ከስራው ሁሉ ዐረፈ ይላል። * ከዚህ ክፍል በመነሳት አንድ ጥያቄ እግዚአብሔርን ጠየቅሁት ይህም ጥያቄ እግዚአብሔር ፍጥረትን ለመፈፀም ስድስት ቀን አልበዛበትም? ብዬ ጠየቅሁት። በአንድ ቀን መፈፀም አይችልም? በአንድ ሰዓትስ ቢሆን? ኧረ በአንድ ደቂቃስ ቢሆን ያቅተዋል? በአንድ ሰከንድ ቢሆንስ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለ? ብዬ ጠየቅሁ። * ከዚህ ጥያቄ በኋላ አንድ ድምፅ መልስ ሆኖ ወደ እኔ መጣ፣ እንደዚህ የሚል "ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራ" * እግዚአብሔር ነገርን ሁሉ በጊዜ ቅደም ተከተል የሚሰራ አምላክ ነው። * እግዚአብሔር ሁልጊዜ በስራ ላይ ነው። * ነገር ግን እግዚአብሔር ስራውን የሚጨርስበት ጊዜ አለ። በዛሬው መልእክት መፅሐፍ ቅዱሳችን ስለ ጊዜ የተናገራቸውን አምስት ነገሮች እንመለከታለን፤ #1, የመዳን ቀን አሁን ነው፤                       ዮሐ 14፥19 "ገና ጥቂት ዘመን አለ ከዚህም በኋላ ዓለም አያየኝም፤ እናንተ ግን ታዩኛላችሁ፤ እኔ ሕያው ነኝና እናንተ ደግሞ ሕያዋን ትሆናላችሁ።" * እግዚአብሔር የሚታይበት ጊዜ አለ፣ እግዚአብሔር የማይታይበት ጊዜ አለ። * ሰዎች እግዚአብሔር የት አለ? ብለው የሚጠይቁበት ጥቂት ጊዜ አለ፣ እግዚአብሔር ከዚህች ጥቂት ከተባለችው ጊዜ በኋላ እግዚአብሔርን እናያለን።                         2ኛ ቆሮ 6፥2 "በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።" * የሰው ልጆች ይድኑ ዘንድ የተዘጋጀላቸው ጊዜ "አሁን ነው" የሚል ነው። ስለዚህ ይህን መልእክት የምትሰሙ ከጌታ ጋር ያልታረቃችሁ የመዳን ቀን አሁን ነው።                     ሐ.ሥራ 13፥36 "ዳዊትም በራሱ ዘመን የእግዚአብሔርን አሳብ ካገለገለ በኋላ አንቀላፋ፥ ከአባቶቹም ጋር ተጨምሮ መበስበስን አየ፤" * በጌታ ቤት ያለን አማኞች ደግሞ እግዚአብሔር በሰጠን እድሜ እና ጊዜ የእግዚአብሔርን አሳብ በማገልገል እንፈፅም ዘንድ ያስፈልገናል። * እግዚአብሔር በጉብዝና ወራችን የእግዚአብሔርን አሳብ እና ፈቃድ ፈፅመን እንድናልፍ ይፈልጋል።                          መክ 12፥1 "የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጕብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ፤ ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት ሳይደርሱ፤" * ስለዚህ በእድሜያችን መጨረሻ ወደ ኋላ ዘወር ብለን ስንመለከት የጉብዝና ወራችን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ህይወት ኖረን እንደሆነ ልክ እንደ ጳውሎስ "ሩጫውን ጨርሻለሁ" ብለን የምንናገርበትን ድፍረት እናገኛለን፣ በተቃራኒው ከሆነ ደግሞ " ይህን ዘመን አትቁጠርብን" ብለን ልናፍርበት እንችላለን። * ስለዚህ የማምለኪያም የማገልገያም ጊዜ አሁን ነው። * እግዚአብሔር ከሰጠን ጊዜ እንዳንጎል፣ በተሰጠን ጊዜ #2, ባለፈ ዘመን ውስጥ የእግዚአብሔርን ተአምር ማሰብ፤ * አላፊ በሆነ ጊዜ ውስጥ እግዚአብሔር የሰራቸው ብዙ ተአምራቶች አሉ። * ቆም ብለን ወደኋላ ራሳችንን በመመልከት እግዚአብሔር ያደረገልንን እናስብ፣ እግዚአብሔር በእነዚህ ጊዜያት በርግጥ ከእኛ ጋር ሆኖ በብዙ ተአምራት አሻግሮናል። ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን። አሜን!!!! #3, ተስፋ እና ዘመን * የሰው ልጅ በህይወት ለመቆየት የሚያስፈልገው ተስፋ ነው። ሰው ያለ ሀብት ያለገንዘብ መኖር ይችላል፣ ያለ ተስፋ ግን መኖር አይችልም። * እግዚአብሔር የተፈፀመ ተስፋ ሰጥቶናል።                          ኤር 29፥11 "ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም።" #4, ትዕግስት እና ዘመን * የምንጠብቀው ጌታ በርግጥ ይመጣል። ማራናታ ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና!                       2ኛ ጴጥ 3፥9 "ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።"                            ሕዝ 12፥27 "የሰው ልጅ ሆይ፥ እነሆ፥ የእስራኤል ቤት። ይህች የሚያያት ራእይ ለብዙ ዘመን ናት፥ እርሱም ለሩቅ ወራት ትንቢት ይናገራል ይላሉ።  ስለዚህ በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የምናገረው ቃል ይፈጸማል እንጂ ከቃሌ ሁሉ ደግሞ የሚዘገይ የለም፥ ይላል እግዚአብሔር።" #5, የእግዚአብሔር ሰዓት፤ * የእግዚአብሔር ሰዓት ማለት እግዚአብሔር የሚሰራበት ሰዓት ማለት ነው። * ግሪኮች ሰዓትን በሁለት መንገድ ይተረጉማሉ፤ 1, ክሮኖስ፦ ይህ አቆጣጠር ማንኛውም ሰው የሚቆጥረው ተራ አቆጣጠር ነው፣ ለምሳሌ 15 ዓመት፣ 20 ዓመት ወዘተ ብለን የምንቆጥረው ነው። 2, ካይሮስ፦ ይህ ሰዓት የእግዚአብሔር encounter የሚገለጥበት ሰዓት ማለት ነው። ይህ ጊዜ እግዚአብሔር ወደ ህይወታችን የሚመጣበት ጊዜ ነው። * ጌታን የምናይበት፣ ክብሩን የምናይበት፣ ማንነቱን የምናይበት እና የዘላለም ክብሩ የሚገለጥበት ጊዜ ቅርብ ነው። አሜን! #ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን YOUTUBE : https://www.youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw Facebook : https://www.facebook.com/profile.php?id=100064563617310&mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v Tiktok : https://www.tiktok.com/@yhbchawassa1952?_t=ZM-90XJq03HFm7... Telegram : https://t.me/YHBCHawassa በመወዳጀት ይከታተሉን፡ ፡ እናመሰግናለን!!
1 072
19
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን YOUTUBE : https://www.youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw Facebook : https://www.facebook.c
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን YOUTUBE : https://www.youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw Facebook : https://www.facebook.com/profile.php?id=100064563617310&mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v Tiktok : https://www.tiktok.com/@yhbchawassa1952?_t=ZM-90XJq03HFm7... Telegram : https://t.me/YHBCHawassa በመወዳጀት ይከታተሉን፡ ፡ እናመሰግናለን!!
1 372
20
+6
Немає тексту...
1 404