cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

የ መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳሰ ታደሰ ተከታዮች

ይህ channel የተለያዩ መረጃዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ ሁሉንም በአንድ ላይ ያካተተ ሲሆን ❖❖❖❖❖ 1/ ስለ ሀገር ጉዳይ 2/ ስለ ጠፈር ሳይንስ 3/ ስለ ኢትዮጲያ እና ስለ ኢትዮጲያውያን የቀደመ የነበረ ታሪክ 4/ በ 4ቱም አቅጣጫ ስላሉ ወቅታዊ ሁኔታዎች እንመክርበታለን የዚህ Channel ዋነኛ አላማ ኢትዮጲያዊ የሆነ ወጣት መፍጠር ነው:: ✍✍ ኢትዮጲያ ትቅደም

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
257
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

'አቶ አበረ አዳሙ ህይወታቸው ያለፈው በድንገተኛ ህመም ነው' የቀድሞ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ ህይወታቸው ያለፈው በድንገተኛ ህመም መሆኑ ለማወቅ ተችሏል። አቶ አበረ ፥ ዛሬ ጠዋት የህመም ስሜት ተሰማኝ ብለው ወደ ሆስፒታል ከሄዱ በኋላ ነው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው መሞታቸው የታወቀው። tikvahethiopia @hektaa
Показати все...
በሱማሌ ክልል ኮራኋይ ዞን ሸላቦ ወረዳ ሰላል ቀበሌ ማዕከል ትናንት ምሽት በጣለው ዝናብ ከ160 በላይ በግና ፍየሎች በደራሽ ጎርፍ መወሰዳቸው ተሰምቷል።
Показати все...
የጲላጦስ ፍርድ ተሸንፏል‼️ (ስንታየሁ ቸኮል፤ የህሊና እስረኛ ከቃሊቲ ወህኒ ቤት) ያጠፋነው ጥፋት የለም። የጠሉን ሃይሎች ግን አሉ። በግፍ የበደልነው ሰው የለም። የበደሉን ገዥዎች ግን ዛሬም በሥልጣን ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ሰዎች ሕዝቡን በማደናገር በንፁሃን ዜጎች ላይ የበቀል ኢላማቸውን ለማስፈፀም የክፋት ክስ እያቀረቡ ስለ ትንሳኤውና ስለ ኢትዮጵያ መፃኢ ዕድል የሚናዘዙ የሀሰት ነብዮች ናቸው። ከሰው ማምለጥ ይቻል ይሆናል። ከባለትንሳኤው ግን ፈፅሞ አይቻልም። ልቦናን ማሞኘት ፈፅሞ አይሳካም፤ ሁሉን የፈጠረ ሁሉን ያውቃልና። መቼም አይሳካም። ንፁሃንን በሀሰት ክስ እያንገላቱ፤ በአደባባይ እየዘበቱ ስለ አንድነት ማውራትም ይከብዳል። ርግጥ ነው ትናንትም ይህ ተደርጓል። ዛሬም እየተደገመ ይገኛል። ሆኖም ነገ ያሉት ለጥቂት ጊዜ ቢቆዩ እንጂ ረዥም ርቀት አይጓዙም፤ ሀሰተኞች ናቸውና። የጲላጦስ ፍትሕም ከሽፏል። ተንኮታኩቷል። በክርስቶስ ድል ተደርጓል። ሀቀኞች የወህኒ አጥሩን ጥሰው ከገዥዎች ወጥመድ ነፃ የሚወጡበት ጊዜ ቅርብ ነው። በሚቀጥለው ምርጫ በአዲስ አበባ ትልቅ ሕዝባዊ አብዮት ይፈጠራል ብየ አስባለሁ። ሕዝቡ በነቂስ ተመዝግቦ፤ በነቂስ ድምፅ ሰጥቶ ካለበት እስራት ነፃ ይወጣል የሚል ተስፋ አለኝ። የጲላጦስ እስረኛ ሁሉ ነፃ ይወጣል። ያን ጊዜ በድል ያሸንፋል። ይህ እንደሚሆን ለአፍታም አልጠራጠርም። መልካም የትንሳኤ በዓል❗️ ©ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ
Показати все...
በመላው አለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሣኤው በዐል በሰላም አደረሳችሁ በዐሉን የደስታ የበረከት ይድርግልን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Показати все...
_@ei_du_ቴዎድሮስ_ዮሴፍ_መስቀል_ላይ_ያየሁት_ፍቅር_1.mp35.84 MB
አርቲስት መስፍን ጌታቸው በኮቪድ-19 ህይወቱ አለፈ። አርቲስት መስፍን ጌታቸው በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በኮቪድ-19 ምክንያት በተወለደ በ50 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። አርቲስት መስፍን በርካታ የጥበብ ስራዎችን በድርሰት፣ በአዘጋጅነት እና በትወና ለአገሩ ያበረከተ ሁለገብ ባለሞያ ነበር። በኢትዮጵያ ሬድዮ ዝነኛ የነበረው የቀን ቅኝት ድራማ ደራሲ እንዲሁም በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያገኘው የሰው ለሰው ተከታታይ ድራማ ደራሲ እና ተዋናይ ነበር። አርቲስት መስፍን ጌታቸው የዙምራ ፊልም ፣ በመንታ መንገድ የሬድዮ ተከታታይ ድራማ ፣ ሌሎችም ስራዎችን በተለያዩ የቴሌቪዥን እና የሬድዮ ጣቢያዎች ለህዝብ ማድረስ ችሏል። አርቲስት መስፍን ጌታቸው ባለትዳር እና የሶስት ልጆች (የሁለት ሴት እና የወንድ ልጅ) አባት ነበር። ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.