4 610
Підписники
+924 години
+557 днів
+15230 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና መርሃ ግብር ይፋ ሆነ፡፡
(ግንቦት 3 ቀን 2016 ዓ.ም) ከትግራይ ክልል ውጭ በሁሉም ክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች ላሉ ተፈታኞች በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጠው የፈተና መርሃ ግብር የሚከተለው መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የገለጸ ሲሆን ተፈታኞችና የሚመለከታቸው ሁሉ ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስባል፡፡
የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን በጋራ እንከላከል!
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :- https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- [email protected]
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
እንኳን ደስ አላችሁ
የአዲስ ከተማ አጠቃላ ይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ9ኛ የተማሪዎች ስፖርት ውድድር በቅርጫት ኳስ ስፖርት ውድድር ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በሴቶችና በወንዶች የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፤ይህ ውጤት እንዲመዘገብ በየደረጃው አስተዋጽኦ ያደረጋችሁትን የት/ት አመራሮች ፣መምህራን ፣ የአስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁም ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ደስ አለችሁ በማለት ላቅ ያለ ምስጋና እናቀርባለን ።
Baga gammaddan!
Wal dorgommii ispoortii manneen barnootaa kutaa magaalaa Addis katamaa ,qopheessummaa waaj.barnootaa fi waaj.darg.fi ispoortii kutaa magaalichaan marsaa 9ffaa irratti: manni barumsaa keenya gosa ispoortii kubbaa kachoon dubaraa fi dhiiraan sad.1ffaa waan baaneef baga gamanne baga gamaddani!!
01/09/2016ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ነገ በ02/09/2016ዓ.ም በአገር አቀፍ ፈተና በተመለከተ ገለፃ ስለሚኖር ዩኒፎርም ለብሳችሁ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከዚህ በታች የተገለፀውን Link በመጠቀም ለ12ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ጠቃሚ መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ ።
https://etemari.net
30/08/2016ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለተማሪዎች በሙሉ
በ01/09/2016ዓ.ም በመምህራንና ትምህርት አመራር ምዘና ምክንያት ትምህርት የማይኖር ሲሆን በ02/09/2016ዓ.ም ግን መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን እንገልፃለን ።
ት/ቤቱ