cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ሚዛን የጋዜጠኝነት ሞያ ምሩቃን ማህበር

ጋዜጠኝነት ሞያ ነው! Journalism is Profession!

Більше
Рекламні дописи
589
Підписники
+124 години
-37 днів
-830 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Repost from AAU-Official
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🥇3.93 GPA አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት ካስመረቃቸው 249 ተማሪዎች መካከል ዶ/ር ሚካኤል አዘነ ንጉሴ🥇በህክምና ዶክትሬት 3.93 GPA በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆነ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲያችን ጎመራ! እንኳን ደስ አላችሁ!
Показати все...
Important, Please register Do you want to enhance your skills in distinguishing between fact and fiction? Join us for a rigorous training program co-hosted by the United States Embassy in Addis Ababa, Addis Ababa University, and Inform Africa/HaqCheck. This opportunity is designed to elevate your fact-checking and verification abilities, empowering you to confidently navigate the intricate landscape of information. Ensure your participation by registering now through the provided barcode or by accessing the Google form link. Registration link is for journalist's and media professionals only - https://bityl.co/O9mW NB: For Addis Ababa participants only
Показати все...
Repost from N/a
Important, Please register Do you want to enhance your skills in distinguishing between fact and fiction? Join us for a rigorous training program co-hosted by the United States Embassy in Addis Ababa, Addis Ababa University, and Inform Africa/HaqCheck. This opportunity is designed to elevate your fact-checking and verification abilities, empowering you to confidently navigate the intricate landscape of information. Ensure your participation by registering now through the provided barcode or by accessing the Google form link. Registration link is for journalist's and media professionals only - https://bityl.co/O9mW NB: For Addis Ababa participants only
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የጥንቃቄ መልዕክት!!
Показати все...
የጥንቃቄ መልዕክት ከኢፌዴሪ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን (የቲክቶክ ሱቅ... ✍️
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ዛሬ የካቲት 13 የዓለም ራዲዮ ቀን ነው! ይህ ዓለም አቀፍ ክብረ በዓል ሬዲዮ ዘላቂ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ፤ ሰዎች የሚያገናኝ፣መረጃ ሰጪ፣ አዝናኝ እና የባህል ልውውጥ እንዲስፋፋ የሚያደርግ ሚዲያ መሆኑን ማሳያ ነው፡፡ አስደናቂው የሬዲዮ ታሪክ ስንገባ። እ.ኤ.አ 1899፦ ጣሊያናዊው የፈጠራ ሰው ጉልዬልሞ ማርኮኒ/Guglielmo Marconi/ በጣሊያን ቴሌግራም በመላክና በመቀበል በሬዲዮ ሞገዶች አማካኝነት የሐሳብ ልውውጥ ማድረግ እንደሚቻል አሳይቷል። እ.ኤ.አ ፡ 1919 በአሜሪካ የመጀመሪያው የሬዲዮ ጣቢያ በፒትስበርግ ተቋቋመ። እ.ኤ.አ ደገሞ 1939 ኤፍ ኤም ሬዲዮ ለመጀመሪያ ጊዜ ሥራውን አከናወነ። ሬዲዮ ለአጠቃቀም ቀላልና አድማጭ እንድ ፍላጎቱ ለመያዝ ከሚረዱ የመገናኛ ብዙሃን አንዱ ነው ማለት ይቻላል፡፡ መልካም የዓለም ራዲዮ ቀን የካቲት 5/2016 ወይም 13/2024
Показати все...
👍 5
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የኢቢሲ ጋዜጠኛ ኢያሱ ፈጠነ ከዚህ አለም በሞት ተለየ ****** ለረጅም አመታት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ያገለገለው ጋዜጠኛ ኢያሱ ፈጠነ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። ጋዜጠኛ ኢያሱ ፈጠነ ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ በኢቢሲ ከሪፖርተርነት እስከ ከፍተኛ ኤዲተርነት አገልግሏል። በ1975 ዓ.ም ሰኔ 12 ቀን በወንጂ ሸዋ የተወለደው ኢያሱ በተወለደ በ41 አመቱ በድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነ ጽሑፍ በመጀመሪያ ድግሪ የተመረቀው ጋዜጠኛ ኢያሱ ህይወቱ እስካለፈችበት ቀን ድረስ ላለፉት 17 አመታት በሞያው ሀገሩን ሲያገለግል ቆይቷል። ጋዜጠኛ ኢያሱ ፈጠነ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባትም ነበር። የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በጋዜጠኛ ኢያሱ ፈጠነ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን እየገለፀ፤ ለቤተሰቦቹ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለስራ ባልደረቦቹ መፅናናትን ይመኛል፡፡
Показати все...
በ 2 ወር ውሰጥ ብቻ  4 ጊዜ በተደጋጋሚ ታትሟል ይህ መፅሐፍ በደርግ ዘመን መንግስት ድረስ እስከ 1968 ዓ.ም የተሸጠ ሲሆን የሚመጣውን የደርግ መንግስት አገዛዝ ቀድሞ የተቸ መፅሐፍ ከመሆኑም አልፎ በኢትዮጵያ የስነፅሁፍ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው በ 2 ወር ውሰጥ ብቻ  4 ጊዜ በተደጋጋሚ ታትሟል ይህ መፅሐፍ በደርግ ዘመን መንግስት ድረስ እስከ 1968 ዓ.ም የተሸጠ ሲሆን የሚመጣውን የደርግ መንግስት አገዛዝ ቀድሞ የተቸ መፅሐፍ ከመሆኑም አልፎ በኢትዮጵያ የስነፅሁፍ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው ሃያ አምስት (25,000) ሺህ ኮፒ ታትሞ የተሸጠ እና ከፍተኛ ስርጭት ያገኘ መፅሐፍ ነው። ➺አቤ የሚፅፋቸው መፅሐፍ ለመንግሥት አስቸጋሪ በመሆናቸው በ 1955 ዓ.ም አልወለድም በፃፈበት ወቅት በመንግስት ከፍተኛ ክትትል ይደረግበት ነበር። ➺አቤ ፖለቲካዊ ማህበራዊ ሀይማኖታዊ ጉዳዮችን ለህዝቡ በፅሁፍ ያካሂደው የነበረው የብዕር ትግል ባለመርካቱ በተግባራዊ ለማድረግ በ 1957 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ በተካሄደው የህዝብ እንደራሴነት ምርጫ ለመወዳደር የ50 ሰዎች የድጋፍ ፊርማ ያገኘ ሲሆን ህዝቡ አቤ ለመምረጥ በነቂስ በወጣበት ጊዜ ዳሩ ግን የነፃነት ታጋዮ አቤ ሰኔ 21/1957 ዓ.ም በድንገት ሳይታሰብ በፀጥታ ሃይሎች ተወስዶ ታሰረ ብዙ እንግልትና ስቃይ ደረሰበት። ➺ብዙ ክትትል የሚደረግበት አቤ በቀን 3 ጊዜ ፖሊስ ጣቢያ እየሄደ መፈረም በከተማው ውስጥ የሚዘዋወርባቸው ቦታዎችና ሰዓቶች ተወሰነበት ለጥበቃ ምቹ የሆነ ቤት አደረጉት በህዝብ መሰብሰቢያና መጠጥ ቤት እንዳይገባ ከአምደኞች፤ ከተጠርጣሪዎች እንዲሁም ከውጪ ሀገር ሰዎች እንዳይገናኝ ተደረገ ለቤተሰብ የሚፅፈው ደብዳቤ እንዲመረመር እና በወር ውስጥ ከ 50 ብር በላይ እንዳይዝ ተደረገ።…. ➺አቤ ከ አራት ወር ተኩል በኃላ “ሞቻ የሰው ልጅ መሞቻ” ወደተባለው አስከፊው ቦታ ተወረወረ። እስከ 1961 ዓ.ም ለሶስት ዓመት ለእስራት ተዳረገ። በ 1969 ዓ.ም የፃፈው ፅሁፍ በታሰረባቸው 3 ዓመታት ያሳለፈውን ሁነታ አስፍሯል። ቅዳሜ የካቲት 1/1972 ዓ.ም ቦታው ጎጃም በረንዳ ነው አቤ ጉበኛ ቀበሌ 34 አካባቢ  ተደብዶቦ ከአስፋልት ዳር ተዘርግቶ ወድቋል አቤ “አንሱኝ ተጠቃው ተጠቃው” እያለ ያቃስታል በወቅቱ በቦታው የደረሱ ሰዎች አንስተው ቀደም ብሎ አቤ ወደ ተከራየው አርባ ምንጭ ሆቴል ክፍል ወሰዱት በነጋታው እሁድ ጠዋት ፖሊሶች መጥተው ወደ ጳውሎስ ሆስፒታል ወሰዱት ሆስፒታል ከገባ ከግማሽ ሰዓት በኃላ ዶክተሮች አቤ መሞቱ አረጋገጡ። ➺የካቲት 4 በይስማ ደብረ ገነት ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክርስቲያን የቀብር ስርአት ተፈፀመ። የሶስት ልጅ አባት የሆነው እና ከሃያ በላይ መፅሐፍት ለአንባቢ ያቀረበው የብዕር ታጋይ ደራሲ አቤ ጉበኛ ለሚወደው ሀገር እና ህዝብ በሙያው ሲታገል የነበረ የክፍለ ዘመኑ ጀግና ደራሲ ነው። ክብር እና ዘላለማዊ እረፍት ለብዕረኛው አቤ ጉበኛ !!!
Показати все...
👍 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ደራሲና ጋዜጠኛ አቤ ጉበኛ ታሪክን ወደኋላ የሞገደኛው ብዕረኛ አቤ ጉበኛ እረፍት ሲዘከር❗️ ቅዳሜ የካቲት 1/1972 ዓ.ም ➺ደራሲ አቤ በምዕራብ ጎጃም ዞን በአቸፈር ወረዳ በልዮ ስሙ ኮረንች አቦ በተባለ ቀበሌ ከአባቱ አቶ ጉበኛ አምባየነና ከእናቱ ወ/ሮ ይጋርዱ በላይ ሰኔ 25/1925 ዓ.ም ተወለደ። ➺ዕድሜው ለትምህርት ሲደርስ በመጀመሪያ የአብነት በይስማላ ደብረ ገነት ቅ/ጊ ቤ/ክርስቲያን ዜማውን ዳዊቱን ቅንኔውን ለ12 ዓመታት የተከታተለ ሊቅ ነው። አቤ በዘመናዊ ትምህርቱን በዳንግላ ከተማ ይከታተል የነበረ ሲሆን በ1946 ዓ.ም ዳንግላን ትቶ ወደ አ/አ በመሄድ ባዕታ ቤ/ክርስቲያን ተጠግቶ እንደ ቆሎ ተማሪ ሆኖ ቆይተዋል። ➺አቤ ከልጅነቱ ጀምሮ ውስጡ የፁሑፍ ፍላጎት እና ችሎት ስለነበረው በ1949 ዓ.ም “ከመቅሰፍት ሰራዊት ይጠንቀቅ ሰውነት” በሚል ርዕስ አነስተኛ የግጥም መፅሐፍ አሳትሟል። አቤ በ26 ዓመቱ በማስታወቂያ ሚኒስቴር በጋዜጠኝነት ተቀጥሮ ሰርቷል። በ1953 ዓ.ም ባሳተመው “የሮም አወዳደቅ” ስያሜ ያለው የተውኔት መፅሐፍ በወቅቱ ገበሬው በንጉሡ ስርአት ያለውን ብሶት እና ቁጭት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ፅሁፍ ነበር። ➺በ1955 ዓ.ም ባወጣው “የአመፅ ኑዛዜ” በተሰኘው ልብወለድ መፅሀፍ ተምረው ሆነ ሰርተው ሀብት ያገኙ ሰዎች ድሀ ወገኖቻቸውን እንዲረዱ የሚያሳስብ ነበር። ➺በሐምሌ 1956 “ሰይፈ ነበልባል”የተሰኘው መፅሐፍ አሳትሟል ይህ መፅሐፍ ልክ እንደ “አልወለድም” መፅሐፍ ይታገዳል በሚል ጥርጣሬ ህዝቡ መፅሐፍን ለመግዛት ከፍተኛ ርብርብ ያደረገ ነበረ።
Показати все...
👍 1