uk
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Відкрити в Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Показати більше
1 099
Підписники
+324 години
+137 днів
+4230 день
Архів дописів
Repost from EECMYMC-YM
#ፀሎት #Prayer የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር አርብ የሚካሄድ የፀሎት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ
#ፀሎት #Prayer የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር አርብ የሚካሄድ የፀሎት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ቅዳሜ_06_03_2018 “እኔ ያዘዝኋችሁን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትጠብቃላችሁ እንጂ ባዘዝኋችሁ ቃል ላይ አትጨምሩም፥ ከእርሱም አታጎድሉም።” — ዘዳግም 4፥2 “Ye shall not add unto the word which I command you, neither shall ye diminish ought from it, that ye may keep the commandments of the LORD your God which I command you.” — Deuteronomy 4፥2

#ፀሎት #Prayer የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር አርብ የሚካሄድ የፀሎት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ
#ፀሎት #Prayer የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር አርብ የሚካሄድ የፀሎት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ህዳር 07 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.c
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ህዳር 07 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_05_03_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ቆይቼ እግዚአብሔር ደጅ ጠናሁት፥ እርሱም ዘንበል አለልኝ ጩኸቴንም ሰማኝ።” — መዝሙር 40፥1 “(To the chief Musician, A Psalm of David.) I waited patiently for the LORD; and he inclined unto me, and heard my cry.” — Psalms 40፥1

የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ? #የደም_ልገሳ የፊታችን እሁድ እንደ ክርስቲያን አምልኳችን ለተቸገሩትና ለተጨነቁን መድረስ እንደመሆኑ እኛም በደም እጥረት ለሚቸገሩት እንድረስላቸው። በተለይ ሃገራችን ከፍ
የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ? #የደም_ልገሳ የፊታችን እሁድ እንደ ክርስቲያን አምልኳችን ለተቸገሩትና ለተጨነቁን መድረስ እንደመሆኑ እኛም በደም እጥረት ለሚቸገሩት እንድረስላቸው። በተለይ ሃገራችን ከፍተኛ የደም እጥረት ባጋጠማት በዚህ ወቅት የእኛ አስተዋጽኦ በእጅጉ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን። ያንተ/ያንቺ የእያንዳንዳችሁ ደም የአንድ ሰው ሕይወት ያተርፋልና ችላ ሳትሉ በቀጠሯችን መሰረት እሁድ ህዳር 7 ጠዋት 4:00 በመከኒሳ መካነ እየሱስ እንገናኝ። ቁርስ በልተን መምጣት እንዳንረሳ #ለሌሎችም_በማጋራት_በእለቱ_እንዲገኙ_ያድርጉ Join us 👇 @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_04_03_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እናንት መኳንንቶች፥ በሮችን ክፈቱ፥ የዘላለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።”   — መዝሙር 24፥7 “Lift up your heads, O ye gates; and be ye lift up, ye everlasting doors; and the King of glory shall come in.”   — Psalms 24፥7

#ረቡዕ_03_03_2018 “ልጄ ሆይ፥ ንግግሬን አድምጥ ወደ ቃሌም ጆሮህን አዘንብል።” — ምሳሌ 4፥20 “My son, attend to my words; incline thine ear unto my sayings.” — Proverbs 4፥20

#ሰኞ_01_03_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።” — ፊልጵስዩስ 4፥6 “Be careful for nothing; but in every thing by prayer and supplication with thanksgiving let your requests be made known unto God.” — Philippians 4፥6

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ዝማሬ #worship_nigth ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ጥቅምት 30 2018 Join us👇 Y.b - https://yout
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ዝማሬ #worship_nigth  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ጥቅምት 30 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_29_02_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።” — 1ኛ ጴጥሮስ 5፥7 “Casting all your care upon him; for he careth for you.” — 1 Peter 5፥7

#አርብ_28_02_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16-17 2 Timothy 3 ¹⁶ All scripture is given by inspiration of God, and is profitable for doctrine, for reproof, for correction, for instruction in righteousness: ¹⁷ That the man of God may be perfect, throughly furnished unto all good works.

⏰ 3:00 🗓 ጥቅምት 28/02/2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECM
⏰  3:00 🗓  ጥቅምት 28/02/2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ዝማሬ #worship_nigth ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ጥቅምት 30 2018 Join us👇 Y.b - https://yout
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ዝማሬ #worship_nigth  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ጥቅምት 30 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ሐሙስ_27_02_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የማይሰክር፥ የማይጨቃጨቅ ነገር ግን ገር የሆነ፥ የማይከራከር፥ ገንዘብን የማይወድ፥” — 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥3 “Not given to wine, no striker, not greedy of filthy lucre; but patient, not a brawler, not covetous;” — 1 Timothy 3፥3

#ዕረቡ_26_02_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 5 አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ። አልለቅህም ከቶም አልተውህም ብሎአልና፤ 6 ስለዚህ በድፍረት። ጌታ ይረዳኛልና አልፈራም፤ ሰው ምን ያደርገኛል? እንላለን። -ዕብራውያን 13፡5-6 5 Let your conversation be without covetousness; and be content with such things as ye have: for he hath said, I will never leave thee, nor forsake thee. 6 So that we may boldly say, The Lord is my helper, and I will not fear what man shall do unto me. -Hebrews 13:5-6

ያለኝ ይበቃኛል.m4a130.80 MB

23/02/2018 የወጣቶች ፕሮግራም አገልጋይ ሲቪፖ #ያለኝ_ይበቃኛል Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_25_02_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 10 ነገር ግን አሁን ከጊዜ በኋላ ስለ እኔ እንደ ገና ልታስቡ ስለ ጀመራችሁ፥ በጌታ እጅግ ደስ ይለኛል፤ ጊዜ አጣችሁ እንጂ፥ ማሰብስ ታስቡ ነበር። 11 ይህን ስል ስለ ጉድለት አልልም፤ የምኖርበት ኑሮ ይበቃኛል ማለትን ተምሬአለሁና። 12 መዋረድንም አውቃለሁ መብዛትንም አውቃለሁ፤ በእያንዳንዱ ነገር በነገርም ሁሉ መጥገብንና መራብንም መብዛትንና መጉደልን ተምሬአለሁ። 13 ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። ፊልጵስዩስ 4:10-13 10 But I rejoiced in the Lord greatly, that now at the last your care of me hath flourished again; wherein ye were also careful, but ye lacked opportunity. 11 Not that I speak in respect of want: for I have learned, in whatsoever state I am, therewith to be content. 12 I know both how to be abased, and I know how to abound: every where and in all things I am instructed both to be full and to be hungry, both to abound and to suffer need. 13 I can do all things through Christ which strengtheneth me. Philippians 4:10-13

#ሰኞ_24_02_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 1ኛ ጢሞቴዎስ 6 ⁶ ኑሮዬ ይበቃኛል ለሚለው ግን እግዚአብሔርን መምሰል እጅግ ማትረፊያ ነው፤ ⁷ ወደ ዓለም ምንም እንኳ አላመጣንምና፥ ⁸ አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም፤ ምግብና ልብስ ከኖረን ግን፥ እርሱ ይበቃናል። 1 Timothy 6 ⁶ But godliness with contentment is great gain. ⁷ For we brought nothing into this world, and it is certain we can carry nothing out. ⁸ And having food and raiment let us be therewith content.