EECMYMC-YM
Відкрити в Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Показати більше1 104
Підписники
+424 години
+177 днів
+4930 день
Архів дописів
1 104
#ሰኞ_06_08_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሉቃስ 22
¹⁹ እንጀራንም አንሥቶ አመሰገነ ቆርሶም ሰጣቸውና፦ ስለ እናንተ የሚሰጠው ሥጋዬ ይህ ነው፤ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት አለ።
²⁰ እንዲሁም ከእራት በኋላ ጽዋውን አንሥቶ እንዲህ አለ፦ ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው በደሜ የሚሆን አዲስ ኪዳን ነው።
Luke 22
¹⁹ And he took bread, and gave thanks, and brake it, and gave unto them, saying, This is my body which is given for you: this do in remembrance of me.
²⁰ Likewise also the cup after supper, saying, This cup is the new testament in my blood, which is shed for you.
1 104
እንዴት ናችሁ ወጣቶችን በሙሉ ዛሬ መደበኛ ኘሮግራም ባይኖረንም የህብረት ጊዜ ስለሚኖረን ሁላችሁም እንድቆዩ እናሳስባለን ።
05/08/2017
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
1 104
ሰላም የተወደዳችሁ፣
እንደምታስታውሱት የወጣቶች ቀን የራሳችን ቲሸርት ለብሰናል። የቤትክርስትያን አገልጋዮች ስለወደዱት የነገው ፕሮግራም ላይ እንድንረዳቸው ስለሚፈልጉ፣ ነገም ቲሸርቱን እንድንለብስ ጠይቀዋል። ስለዚህ ነገም ቲሸርቱን ለመልበስ እንድትሞክሩ እንጠይቃለን። ካልቻላችሁ ወይም ካልፈለጋችሁ ግን፣ ኃላፊነት ያለበት ሌላ ሰው እንዲለብሰው እና መልሶ እንዲያመጣላችሁ ብታመጡልን ደስ ይለናል።
ቲሸርቱን ለገዙ ሌሎች ሰዎችም ሼር እንድታደርጉልኝ እጠይቃለሁ።
ሁላችሁንም እግዚአብሔር ይባርካችሁ።
መካኒሳ መካነ ኢየሱስ የወጣቶች አገልግሎት
1 104
Repost from EECMYMC-YM
“ያመኑትም ሕዝብ አንድ ልብ አንዲትም ነፍስ ነበሩአቸው” ሐዋርያት 4፥32
የኢት/ወ/ቤ/ክ/መ/ኢ አ/አ/ሲ የመካኒሳ ማ/ምእመናን የቆራቢ አባላት አንድነት ቀን
#አይቀርም
#ሁላችሁም-ተጋብዛቹሃል
#ዝማሬ
#አባላት አንዳንት ቀን
#ቃል
ሁሉም ሰዉ ለአባላቶች በሙሉ በየግል ያጋራ
ሚያዝያ 5 ቀን 2017 ዓ.ም
1 104
#ቅዳሜ_04_08_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሉቃስ 8
¹¹ ምሳሌው ይህ ነው። ዘሩ የእግዚአብሔር ቃል ነው።
¹² በመንገድ ዳርም ያሉት የሚሰሙ ናቸው፤ ከዚህ በኋላም ዲያብሎስ ይመጣል አምነውም እንዳይድኑ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል።
¹³ በዓለት ላይም ያሉት ሲሰሙ ቃሉን በደስታ የሚቀበሉ ናቸው፤ እነርሱም ለጊዜው ብቻ ያምናሉ እንጂ በፈተና ጊዜ የሚክዱ ሥር የሌላቸው ናቸው።
¹⁴ በእሾህ መካከልም የወደቀ እነዚህ የሚሰሙት ናቸው፤ መንገዳቸውንም ሄደው በሕይወት ዘመን በአሳብና በባለ ጠግነት ምቾት ይታነቃሉ፥ ሙሉ ፍሬም አያፈሩም።
¹⁵ በመልካም መሬት ላይም የወደቀ እነርሱ በመልካምና በበጎ ልብ ቃሉን ሰምተው የሚጠብቁት በመጽናትም ፍሬ የሚያፈሩ ናቸው።
Luke 8
¹¹ Now the parable is this: The seed is the word of God.
¹² Those by the way side are they that hear; then cometh the devil, and taketh away the word out of their hearts, lest they should believe and be saved.
¹³ They on the rock are they, which, when they hear, receive the word with joy; and these have no root, which for a while believe, and in time of temptation fall away.
¹⁴ And that which fell among thorns are they, which, when they have heard, go forth, and are choked with cares and riches and pleasures of this life, and bring no fruit to perfection.
¹⁵ But that on the good ground are they, which in an honest and good heart, having heard the word, keep it, and bring forth fruit with patience.
1 104
#አርብ_03_08_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ዕለት ዕለትም በመቅደስና በቤታቸው ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አይተዉም ነበር።”
— ሐዋርያት 5፥42
“And daily in the temple, and in every house, they ceased not to teach and preach Jesus Christ.”
— Acts 5፥42
1 104
#ሐሙስ_02_08_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ኤፌሶን 3
²⁰ እንግዲህ በእኛ እንደሚሠራው ኃይል መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥
²¹ ለእርሱ በቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ ኢየሱስ እስከ ትውልዶች ሁሉ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።
Ephesians 3
²⁰ Now unto him that is able to do exceeding abundantly above all that we ask or think, according to the power that worketh in us,
²¹ Unto him be glory in the church by Christ Jesus throughout all ages, world without end. Amen.
1 104
“ያመኑትም ሕዝብ አንድ ልብ አንዲትም ነፍስ ነበሩአቸው” ሐዋርያት 4፥32
የኢት/ወ/ቤ/ክ/መ/ኢ አ/አ/ሲ የመካኒሳ ማ/ምእመናን የቆራቢ አባላት አንድነት ቀን
#አይቀርም
#ሁላችሁም-ተጋብዛቹሃል
#ዝማሬ
#አባላት አንዳንት ቀን
#ቃል
ሁሉም ሰዉ ለአባላቶች በሙሉ በየግል ያጋራ
ሚያዝያ 5 ቀን 2017 ዓ.ም
1 104
#ማክሰኞ_30_07_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
— ዮሐንስ 3፥16
“For God so loved the world, that he gave his only begotten Son, that whosoever believeth in him should not perish, but have everlasting life.”
— John 3፥16
1 104
#ሰኞ_29_07_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥”
— ኤፌሶን 2፥4
“But God, who is rich in mercy, for his great love wherewith he loved us,”
— Ephesians 2፥4
1 104
#ቅዳሜ_27_07_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።”
— ዕብራውያን 2፥9
“But we see Jesus, who was made a little lower than the angels for the suffering of death, crowned with glory and honour; that he by the grace of God should taste death for every man.”
— Hebrews 2፥9
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
