EECMYMC-YM
Відкрити в Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Показати більше1 101
Підписники
+324 години
+157 днів
+4630 день
Архів дописів
1 103
የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ?
#የደም_ልገሳ
የፊታችን ሃሙስ በሜክሲኮ አደባባይ!
እንደ ክርስቲያን አምልኳችን ለተቸገሩትና ለተጨነቁን መድረስ እንደመሆኑ እኛም በደም እጥረት ለሚቸገሩት እንድረስላቸው።
በተለይ ሃገራችን ከፍተኛ የደም እጥረት ባጋጠማት በዚህ ወቅት የእኛ አስተዋጽኦ በእጅጉ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን።
ያንተ/ያንቺ የእያንዳንዳችሁ ደም የአንድ ሰው ሕይወት ያተርፋልና ችላ ሳትሉ በቀጠሯችን መሰረት ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ።
#ለሌሎችም_በማጋራት_በእለቱ_እንዲገኙ_ያድርጉ
Join us 👇
@EECMYMC_YM
Edit this and share it
1 103
#ማክሰኞ_26_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እነርሱም ወጥተው በየስፍራው ሁሉ ሰበኩ፥ ጌታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር፥ በሚከተሉትም ምልክቶች ቃሉን ያጸና ነበር።”
— ማርቆስ 16፥20
“And they went forth, and preached every where, the Lord working with them, and confirming the word with signs following. Amen.”
— Mark 16፥20
1 103
#ሰኞ_25_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“መንቀጥቀጥና መደንገጥ ይዞአቸው ነበርና ወጥተው ከመቃብር ሸሹ፤ ይፈሩ ነበርና ለማንም አንዳች አልነገሩም። እነርሱም ያዘዛቸውን ሁሉ ለጴጥሮስና ከእርሱ ጋር ላሉት በአጭሩ ተናገሩ። ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ራሱ ለዘላለም ድኅነት የሆነውን የማይለወጠውን ቅዱስ ወንጌል ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያው ድረስ በእጃቸው ላከው።”
— ማርቆስ 16፥8
“And they went out quickly, and fled from the sepulchre; for they trembled and were amazed: neither said they any thing to any man; for they were afraid.”
— Mark 16፥8
1 103
#ቅዳሜ_23_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እነዚያም ሰዎች ተሰብስበው ዳንኤል በአምላኩ ፊት ሲጸልይና ሲለምን አገኙት።”
— ዳንኤል 6፥11
“Then these men assembled, and found Daniel praying and making supplication before his God.”
— Daniel 6፥11
1 103
#አርብ_22_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 1፥23
“Being born again, not of corruptible seed, but of incorruptible, by the word of God, which liveth and abideth for ever.”
— 1 Peter 1፥23
1 103
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ተከታታይ_ትምህርት
#ዝማሬ
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ግንቦት 24 2017
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 103
#ሐሙስ_21_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እርስ በርሳችሁ በአንድ አሳብ ተስማሙ፤ የትዕቢትን ነገር አታስቡ፥ ነገር ግን የትሕትናን ነገር ለመሥራት ትጉ። ልባሞች የሆናችሁ አይምሰላችሁ።”
— ሮሜ 12፥16
“Be of the same mind one toward another. Mind not high things, but condescend to men of low estate. Be not wise in your own conceits.”
— Romans 12፥16
1 103
#ረቡዕ_20_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።”
— ያዕቆብ 1፥12
“Blessed is the man that endureth temptation: for when he is tried, he shall receive the crown of life, which the Lord hath promised to them that love him.”
— James 1፥12
1 103
17/09/17
የወጣቶች ፕሮግራም
ጌቱ
#ተሃድሶ
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 103
#ማክሰኞ_19_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ የጨዋይቱ ልጆች ነን እንጂ የባሪያይቱ አይደለንም።”
— ገላትያ 4፥31
“So then, brethren, we are not children of the bondwoman, but of the free.”
— Galatians 4፥31
1 103
#ሰኞ_18_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ደግሞም ካህኑ ኬልቅያስ በእግዚአብሔር ቤት ባገኘው መጽሐፍ የተጻፈውን የሕጉን ቃል ያጸና ዘንድ፥ መናፍስት ጠሪዎቹንና ጠንቋዮቹን ተራፊምንና ጣዖታትንም በይሁዳ አገርና በኢየሩሳሌም የተገኘውን ርኵሰት ሁሉ ኢዮስያስ አስወገደ።”
— 2ኛ ነገሥት 23፥24
“Moreover the workers with familiar spirits, and the wizards, and the images, and the idols, and all the abominations that were spied in the land of Judah and in Jerusalem, did Josiah put away, that he might perform the words of the law which were written in the book that Hilkiah the priest found in the house of the LORD.”
— 2 Kings 23፥24
1 103
#ሰኞ_18_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ደግሞም ካህኑ ኬልቅያስ በእግዚአብሔር ቤት ባገኘው መጽሐፍ የተጻፈውን የሕጉን ቃል ያጸና ዘንድ፥ መናፍስት ጠሪዎቹንና ጠንቋዮቹን ተራፊምንና ጣዖታትንም በይሁዳ አገርና በኢየሩሳሌም የተገኘውን ርኵሰት ሁሉ ኢዮስያስ አስወገደ።”
— 2ኛ ነገሥት 23፥24
“Moreover the workers with familiar spirits, and the wizards, and the images, and the idols, and all the abominations that were spied in the land of Judah and in Jerusalem, did Josiah put away, that he might perform the words of the law which were written in the book that Hilkiah the priest found in the house of the LORD.”
— 2 Kings 23፥24
1 103
#ቅዳሜ_16_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ቆላስይስ 3
⁹ እርስ በርሳችሁ ውሸት አትነጋገሩ፥ አሮጌውን ሰው ከሥራው ጋር ገፋችሁታልና፥
¹⁰ የፈጠረውንም ምሳሌ እንዲመስል እውቀትን ለማግኘት የሚታደሰውን አዲሱን ሰው ለብሳችሁታል፤
Colossians 3
⁹ Lie not one to another, seeing that ye have put off the old man with his deeds;
¹⁰ And have put on the new man, which is renewed in knowledge after the image of him that created him:
1 103
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ዝማሬ
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ግንቦት 17 2017
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 103
#አርብ_15_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።”
— ቆላስይስ 1፥19-20
Colossians 1
¹⁹ For it pleased the Father that in him should all fulness dwell;
²⁰ And, having made peace through the blood of his cross, by him to reconcile all things unto himself; by him, I say, whether they be things in earth, or things in heaven.
1 103
#ሐሙስ_14_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እኛም በክርስቶስ ፍጹም የሚሆን ሰውን ሁሉ እናቀርብ ዘንድ ሰውን ሁሉ እየገሠጽን ሰውንም ሁሉ በጥበብ ሁሉ እያስተማርን የምንሰብከው እርሱ ነው፤”
— ቆላስይስ 1፥28
“Whom we preach, warning every man, and teaching every man in all wisdom; that we may present every man perfect in Christ Jesus:”
— Colossians 1፥28
1 103
10/09/17
የወጣቶች ፕሮግራም
ዩናስ ነስሩ
#የክርስቶስ_ልዕልና_2
#ቆላስያስ_መፅሐፍ
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 103
#ረቡዕ_13_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከእናንተ የሆነ የክርስቶስ ባሪያ ኤጳፍራ ሰላምታ ያቀርብላችኋል፤ በእግዚአብሔር ፈቃድ ሁሉ ተረድታችሁና ፍጹማን ሆናችሁ እንድትቆሙ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ በጸሎቱ ይጋደላል።”
— ቆላስይስ 4፥12
“Epaphras, who is one of you, a servant of Christ, saluteth you, always labouring fervently for you in prayers, that ye may stand perfect and complete in all the will of God.”
— Colossians 4፥12
1 103
#ማክሰኞ_12_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ልባቸው እንዲጸናና፥ በፍቅርም ተባብረው በማስተዋል ወደሚገኝበት ወደ መረዳት ባለ ጠግነት ሁሉ እንዲደርሱ የእግዚአብሔርንም ምሥጢር እርሱንም ክርስቶስን እንዲያውቁ እጋደላለሁ፤”
— ቆላስይስ 2፥2
“That their hearts might be comforted, being knit together in love, and unto all riches of the full assurance of understanding, to the acknowledgement of the mystery of God, and of the Father, and of Christ;”
— Colossians 2፥2
1 103
#ሰኞ_11_09_2017
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ።”
— ቆላስይስ 2፥8
“Beware lest any man spoil you through philosophy and vain deceit, after the tradition of men, after the rudiments of the world, and not after Christ.”
— Colossians 2፥8
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
