3 556
Підписники
+124 години
+97 днів
+2830 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Repost from Holy Trinity Sp⚽️rt Page!
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ደጋፊወቻችን ከጎናችን ሁናችሁ የሚገባውን ድጋፍ ስላረጋችሁልን ስላሴወች ያክብሩልን ፡፡
Repost from Holy Trinity Sp⚽️rt Page!
ይህ በእንዲ እንዳለ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል በጠረፔዛ ቴነስም በግልና በጥንድ ሻምፒዮኗ ሆነ።
በእዮብ (ካስሚሮ) እና ቅዱስ ካሳሁን ት/ቤቱ ሌላ አነስተኛ ባለ ጆሮ ዋንጫ ባለቤት ሆነ።
ሌላው ጀግኖች እህቶቻችን በሴቶች እግር - ኳስ 2ኛ ደረጃን በማጠናቀቃቸው የብር ሜዳልያ ተሸላሚ ሁነዋል።
Repost from Holy Trinity Sp⚽️rt Page!
አስደሳች ዜና
አራዳ ክ/ከተማ ባዘጋጀው የግል ት/ቤቶች ስፖርታዊ ውድድር ላይ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ት/ቤት የወንዶች እግር-ኳስ ቡድን ሻምፒዮን ሆነ።
አይበገሬዎች ዛሬም እንደ ትናንቱ የሜዳ ላይ ንጉስ መሆናቸውን ከጨዋታ ብልጫ ጋር አስመስክረዋል።
ምንም ማድረግ አይቻልም ይህ ስላሴ ነው። ሜዳ ላይ የሚሳዩት የቡድን ስራ እና መከባበር አጃይብ የሚያሰኝ ነው።
አይበገሬዎች አቡነ -ጎርጎርዮስን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የትልቁ ባለ ጆሮ ዋንጫ ባለቤት በመሆን የት/ቤቱን ገናናነት አስመስክረዋል ።
ግብ አግቢዎች
1. ሀብተወልድ ሀብታሙ ⚽️
2. የዓብስራ ታከለ ⚽️
ቀን 2/09/2016ዓ/ም
ለሁሉም የት/ቤታች የተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
ከፋሲካ በኋላ ከሚያዝያ 29/8/2016 ዓ/ሜ ጀምሮ ት/ቤቱ ትምህርት እየሰጠ ቢሆንም ከ80% የሚሆነው ተማሪ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ትምሀርት ገበታቸው ላይ እየተገኙ አይደለም።
ስለሆነም በቂ የሆነ ተማሪ ባለመገኘቱ ትምህርቱን እስከ 6:30 ብቻ ለማድረግ ተገደናል።
ስለሆነም ወላጆች ተከታትላችሁ ልጆቻችሁን ተከታትላችሁ ት/ቤት ካላካችሁ ከፍተኛ የሆነ የክፍለ ጊዜ ብክነት ፈጥሯል።
በዚህም ምክንያት ወላጆች ልጆቻችሁን ተከታትላችሁ ባለመላክ የባከነውን ክፈለ -ጊዜ በቀረችው 1 ወር ለማካካስ የመጣደፍ ሁኔታ ይፈጠራል ብሎም የተማሪዎች ውጤት ላይ ተጽዕኖ ስለሚያሳድር ከሰኞ 5/9/2016ዓ/ም ጀምሮ ልጆቻችሁን ተከታትላችሁ ወደ ት/ቤት እንድትልኩ በማለት አጥብቆ ያሳስባል
ለሁሉም ተማሪዎች:-
ነገ በ1/9/2016ዓ/ም የመምህራን የሙያ የሙያ ምዘና/ፈተና በመንግስት ደረጃ ስለሚሰጥ መምህራን ፈተና ላይ ናቸው። ስለዚህ ትምህርት የለም።
ት/ቤቱ