cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Islamic posts

‏"من شقّ للقرآن دروبه؛ ستُـزهر ‏ ولو طالت، وتخضرّ ولو بعد حين" 🌸📖 @islamiccpost

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
200
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

የጨበጠ መሰለ። ጥቅምት/2013—ህዳር/2014 በዚህ ወቅት ዲያቆን ዳኒኤል ክብረት ከትግራይ በኩል ያለውን ጣጣ በሴኪዩላሩ መንግሥት በኩል ይዞ ሄደ። ከዚያ ሁሉ እልቂት በኋላ መንግሥት እርቅ ብሎ መጣ። ድህረ ህዳር/2014 በትግራይ በኩል የታቀደው የከሸፈ መሰለ። ፅንሱ ድጋሚ የabortion ስጋት ደረሰበት። አሁንም ለሁለተኛ ጊዜ አጀንዳው ወደ ቤቱ ተከተተ። የመስቀል አደባባይ የኛ ነው እሪታው ቀጠለ። የወይብላ ማርያም ኬዝ ተፈጠረ። ጥር/2014 እንደ ትናንቱ ሁሉ የኦርቶዶክሳውያንን ጥያቄ በማንኛውም መልኩ የሚያስመልስ "የሞዐ ተዋሕዶ ግብረ ኃይል" ተቋቋመ። ……………………… እስላሙ አረቢያን መጅሊስ ተወዶበት ለሁለተኛ ሚስቱ ሶፋ በመግዛቱ እየተበሳጨ ነው። ©ዐብዱልጀሊል ሸኽ ዐሊ ካሳ/ Abduljelil Ali
Показати все...
አስምረህ አንጥረህ የንዝረቱን ፓተርን ተከታተልልኝ ★★/★★★// //★★★/★★ በአገሪቱ ግዙፍ ፕሪጀክቶች እየተካሄዱ ነው። ንዝረቱን ማዳመጥ ከቻልክ ጠጠር ሲወድቅ የሚሰማ ንዝረት አይደለም! የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ነው። አንዛሪዎቹ እነማን ናቸው? አንዱ ዝሆን ከታች ያለው ነው። ተለይቷል። ሌላኛውም መንግሥትነትን የወረሰው ነው። እሱም ተለይቷል ሌሎቹ እነማን ናቸው? 1982 ብላቴ ማሰልጠኛ ከገቡት መካከል ሁለት ቡድኖች ተደረጁ የሙስሊምና የኦ/ክርስቲያን ማህበራት። 1983—1987 የሙስሊሙ ሙነዘማ የሚባል ቅርፅ ያዘና መሬት ያልቆነጠጠ፣ ኢትዮጵያን ስሪት ያላገናዘበ ያልበሰሉ እንቅስቃሴዎችን አደረገ፣ዓለምአቀፋዊ ሙስሊምነት ሰፊነት ላይ ነበሩና የቆሙባቸውን ማስቀደም አልተቻላቸውም ነበር። ግን ደግሞ ብዙ ተስፋ የሚጣልባቸው ነበሩ። ከረጅም የአፈና ዘመን በኋላ የመጡ ነበርና በአንድ ጊዜ ሮጡ፣ ስህተታቸው ቀስ ብለው አለመሮጣቸው ብቻ እንጅ ግሩም ፣ ድንቅ ትውልዶች ነበሩ። ግና ስለ ኢትዮጵያ state Machine ስሪት በቅጡ የተረዱ አይመስሉም። በአፄው ዘመን የነበረው ሙስሊሙ ኢትዮጵያዊነቱን assert የማድረግ ትግል ተቀዳሚያቸው የነበረ ይመስላል። ግና በተቀነባበረ ሴራ የ1987ቱ የአንዋር መስጅድ ግርግር ተስፈኛው የብዙ ሚሊዮኖቹ አደረጃጀት ፈረሰ፣ አባላቱ ታስሩ፣ ተገደሉ፣ ተሰደዱ። ድርጀቱም ታሪኩም ተዳፍኖ ቀረ። አከተመ 1982/4 –1997 ማህበረ ቅዱሳን የተሰኘ እጅግ ጠንካራ ተቋም ተፈጠረ፣ ምን መሥራት እንዳለበትና ምንን ማስቀደም እንዳለበት በቅጡ የተረዳ፣ አባላት በሰፊው የሚመለምል፣ ሰፋፊ ፕሮጀክቶችን ቀርፆ የሞነሳ፣ በርካታ ሴኪዪላር በሚመስሉ ኢትዮፕያኒስትና በወቅቱ በአማራ ዘውግ ላይ ባተኮሩ ፓርቲዎች አካባቢ የሚያዘወትር። ከአፄው ሥርዓት የቀጠለውን ቢሮክራሲ ኃይል እንዳሻው የሚዘውር! አስፈላጊ ሲሆን በሚገባው የሚጠቀም። ኢህአዴግ ማህበሩን ከመላ አማራ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጋር ያለውን ስውር መዋሰብ ደርሸበታለሁ ብሎ በድርጅቱ ላይ ዓይኑን ጣለ። ማህበሩ ሴኪዩላር በሚመስሉ ልሳናት periodicals በኩል በርካታ ሥራዎችን ሰርቷል። ከ1984–1998 የሰበሰባቸውን የተዛቡ መረጃዎች ለመንፈሳዊውም ለአለማዊውም የግቡ መዳረሻዎች በማዋል የዘመኑን ጥናቶች፣ ምርምሮች፣ ሚዲያዎች፣ ለመፃኢው ንድፉ አውሏቸዋል። በ1997ቱ ምርጫ ከቅንጅት ጋር ተያይዞ ብዙ ድርሻ እንደነበረው ኢህአዴግ ደጋግሞ ወተወተ። የቅንጅት እንቅስቃሴ ውስጥ ጭሶቹም ታዩ። 1998—2005 ድረስ የሙስሊሙን ኃይል ለአንዴየና ለመጨረሻ ጊዜ ይደፍቅልኛል ያለውን ሴራ እጅግ በጠነከረ መልኩ አሴረ። ሙስሊሙ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የኢህአዴግ አደገኛ ስጋት መሆኑን ሊያሳዩለት የሚችሉ ሁለንተናዊ ርብርብ አደረገ። ከዓለም አቀፍ አጥኚዎች እስከ ተራ ፀሀፊዎች ድረስ ርብርብ አደረጉ። ዝርዝሩ ኪስ ይቀዳል። 2004—2009 ድረስ የመንግሥትን "የፀረ–ሙስሊም አክራሪነት ዘመቻ" ቢሮክራሲውን በመጠቀም ለራሳቸው ድብቅ አላማ በተለየ መልኩ ተጠቀሙበት፣ አደረጃጀቶቻቸውን በመጠቀም ጠንካራ የእስልምና እንቅስቃሴ ይካሄድባቸዋል በሚል ቀድመው በለዩአቸው ከገጠር እስከ ከከተማ ባሉ ቀጠናዎች ሙስሊም ልሂቃንን፣ አንቂዎችን፣ ጠንካራ ሙስሊሞችን ታርጌት ያደረገ እንቅስቃሴ አደረጉ። ትጥቁና ዕዙ ከመንግሥት ነው፣ የጃንሆይ "ሰይፉ እኛ ብንሆንም ክንዱ ቤተ ክህነት ናት " ያሉት ነገር ዳግም እውን የሆነ መሰለ። ከ70ሺ ሙስሊሞች በላይ ታሰሩ፣ በአስር ሺዎች ተሰደዱ፣ በረረካቶች ተገደሉ። የአገሪቱ የእስልምና እንቅስቃሴ ቀጥ ብሎ የኋሊት ተምዘገዘገ። መድረሳዎች ተዘጉ፣ መርከዞች ተቆለፉ፣ ሐሪማዎች ደረሶቻቸውን በተኑ፣ የሙስሊም የፅሁፍና የተንቀሳቃሽ ምስል ሚዲያዎች ተዘጉ። የደዕዋ ሥራ ቀጥ አለ። መፅሐፍት መታተም ቀረ። ሁኔታው የተመቻቸላቸው ማሳያ ሙስሊም አክራሪዎች ደግሞ በነፃነት ብቅ ብቅ አሉ። እነማን ናቸው? ዝርዝሩ ኪስ ይቀዳል አሁንም። የኢህአዴግ ምልምሎች ብቻ መሆናቸውን ያዝልኝ! የመንግስት ዓላማ hijacking ደረሰበት። በየጣቢያው የነበሩ ምርመራዎች የመንግሥትን ዓላማና አቅጣጫ የተከተሉ አልነበሩም። ስለ ቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ የነበረ ምርመራ ፕሮግራም ተጠልፎ ስለ ኢስላማዊ መንግስት፣ ስለ አልሸባብ፣ ስለ መስጅዶች ብዛት ነበር። 2005—2010 የሙስሊሙን ድምፃችን ይሰማ ትግል ለራሳቸው ግብ መጠቀም በሚያስችላቸው መልኩ ለመጥለፍ ወይም ህወኃት/ኢህአዴግን ለመጣል ትግሉን ለመጠቀም ሰፊ እጆችን ሰግስገውም ተጠቅመውበታል። በሌላ በኩል በድህረ ኅወኃት/ኢህአዴግ መንግሥት ስለሚጣው ኦርቶ– መንግሥት አመቻማች የሚሆኑ በትካታ አደረጃጀቶችን በመዘርጋት የብሔር ቅርፅና የአሃዳዊነት ቅርፅ ያላቸው ፓርቲዎችን ከጀርባ ሆነው ፈጥረዋል አደራጅተዋል። የአማራ ብሔርተኛ ድርጅቶች የማህበሩን አደረጃጀቶች፣ የፅዋእ ማህበራትን አደረጃጀቶች ተጠቅመው እንዲደራጁ ተደርጓል። 2010—ሐምሌ/2011 ሴኪዩላር በሚመስሉ የብሔርና አሀዳዊ ፓርቲዎች በኩል መፃኢ ኦርቶ–መንግሥት ወይም ኦርቶ ዘመም መንግሥት ለመፍጠር ጥረቶች ቢኖሩም የጴንጤ–ኦሮ መንግስት በአንድ በኩል የጃዋር እንቅስቃሴ በሌላ በኩል እጅግ አይነኬና አይቀመስ ሆነው በመምጣታቸው በአማራ ክልል በኩል የተለየና ከዚያ ነጥሮ የሚመጣ አደረጃጀት ለመፍጠር ብዙ ተሞከረ። በተለይም በአብን፣ በአዴፓ፣ በአርበኞች ግንባር በኩል ከአማራ ክልል ተነስቶ ወደ አራት ኪሎ የሚጫን ኃይል ለማደራጀትና በዚያ በኩል ከፍተኛ መረባረብ ተደርጓል።አብን በተወሰነ መልኩ ከላይ በኩል ራሱን በይፋ ከስውሩ ፅንስ ለመላቀቅ ሞከረ። አባላቱ ግን አሁንም ዝርዝሩ ኪስ ይቀዳል። ሰኔ/2011 የማህበሩን ልዩ ተልእኮ በተለየ መልኩ ባረገዙ የ8ወር እርጉዞችና በተወሰነ መልኩ ዓላማውን ከማህበሩ በፀነሱ የ3ወር እርጉዞች መካከል አንተ በጣም አማራ አይደለህም ተባብለው ተላለቁ። ፅንሱ እንደሰይሆን ሆኖ የabortion ስጋት ደረሰበት። በሴኪዩላር አደረጃጀት ሽፋን ፅንሱን ማስቀጠል የሚችል ማህፀን የጠፋ መሰለ። ሐምሌ/2011–ሰኔ/2012 ቤተ–ክርስቲያኒቱ ፅንሱን በኪራይ ማህፀን ለማሳደግ መሞከሯን ትታ ቀጥታ ራሷ ፅንሱን ወልዳ ለመንግሥትነት እንድታበቃ አጀንዳው ወደ ቤቱ ተመለሰ። የቤተ–ክርስቲያኗ ጥቃት ፖለቲካዊ ትርጉምና ተልዕኮበ እየተሰጣቸው ሰፊ ርብርብ ተደረገ፣ ዋይታው………ኡኡታው………እሪታው ቀጠለ። አማራ ክልል በይፋ የኡኢታው ዋና ማይጋፎን ሆነ። የሚና መደበላለቁ ተጧጧፈ። victimhood እንቅስቃሴ ያለ የሌለ እሪታ ቀጠለ፣ "ክርስቲያን መስሎ አታለለን» ተባለ። የኦሮሚያ ቤተ–ክህነት የሚባል ማስለቀሻ አጀንዳ ተፈጥሮ ወደ አደጋ ከመቀየሩ በፊት ወደ ቦዩ ተመለሰ። ቤተ ክርስቲያኗ በይፋ የታጠቁ፣ የተደራጁ፣ የቤተ–ክርስቲያኗን ክብር አስመላሽ ግብረ ኃይል እንዲቃቋሙ አፀደቀች። የጴጥሮሳውያን ህብረት ሚሊዮኖችን ይዞ ተነሳ። ይፋዊ የታጠቁ ግብረ ኃይሎች እንዳሏት ተሰበከ። ተነገረ። ቀውሱ ተጧጡፎ አርቲስት ሀጫሉ ተገድሎ በነጃዋር መታሰር የስኬቱን እረካብ
Показати все...
ዛሬ ሳነብ ካገኘሁት!!! የዘመን እሩጫ 1,ወፍራሞች ኪሎ ለመቀነስ ይሮጣሉ 2,ቀጫጭኞች ምግብን ፍለጋይሮጣሉ 3,ያልታወቁት ለመታወቅ ይሮጣሉ 4,የታወቁት ከሰው አይን ለመደበቅ ይሮጣሉ 5,ላጤዋች ትዳሪ ፍለጋይሮጣሉ 6,ባለትዳሮች ከአጥሪ ለማምለጥ ይሮጣሉ 7,ደሀዋች ሀብትለማግኝት ይሮጣሉ 8,ባለንብረቶች ባንክ ፍለጋይሮጣ አንች /አንተ ወደየት ነው እሩጫህ @yeislam
Показати все...
ሳዳም ሁሴን በአይሁዳውያን ላይ እና በሺዓወች ላይ የተሳለ የኢስላም ሰይፍ ነበር ሳዳም ከሚመሰገንበት ትልቁ መልካም ስራው አይሁዶችን እና ሺዓዎችን መዋጋቱ ነው በሱ ዘመን ዝቅ ብለው እንዲኖሩ አድርጓቸዋል (በአላህ ፈቃድ) ከዚያም ሁለቱም ተባብረው ጣሉት በሙስሊሙ ዑማ ላይ ከአይሁዶችና ከሺዓዎች በኩል ትልቅ ክፍተት ተፈጠረ አይሁዳውያን አሜሪካ እና ሺዓ ሳዳምን ከገደሉ ቡሀላ በርካታ የሙስሊም ሀገራትን አፈራረሱ እነ ሊቢያን የመንን ሶሪያን ሌላም.... ሳዳም አይሁድን እና ሺዓን ቀጥ አድርጎ የያዘ ለማንም ሀያል ነኝ ባይ አምባገንን የማያጎበድድ ጀግና መሪ ነበር ሳዳም አንተ ከልብ የማትጠፋ ታሪክ ነህ ለሙስሊሙ ትልቅ ባለውለታ ነህ !! የኔ ጀግና አሄራህን ውብ ማራኪ ያድርግልህ……♥️ ሼር!! join👉 @feesess (ከሁሉም ፈሰስ ፈሰስ…✍)
Показати все...
🌟❤️🌟 ❤️🌟❤️ 🌟❤️🌟 #ይህ የምታየውና የምትመኘውን የዱንያን ሪዝቅ (ሀብት) አሏህ ለካፊሩም ለሙእሚኑም ሰጥቶታል #ነገር_ግን እውቀትን፣ ኢማንን፣ የአሏህ ውዴታን፣ የሱንም ፍራቻና መተናነስን ለፈለገውና ለወደደው ብቻ ነው የሚሰጠው።❤️🌟 ❤ሳንጠይቀው ሙስሊም ላደረገን ጌታችን አሏህ ምስጋና ይገባው።❤️ @islamiccpostt 👀🎧 🌟❤️🌟 ❤️🌟❤️ 🌟❤️🌟
Показати все...
.................................. .....ሀቢባ እባላለሁ 12ተኛ ክፍል ነኝ ዲኔ ላይ ብዙም ባልሆንም ሳልሰግድ ያሳለፍኩት ሰላት ግን ትዝ አይለኝም ግን ወቅቱን ጠብቄ ሰግጄ አላውቅም ሁሌም ተሰግዶ ካለፈ በሃላ ተነስቼ እሰግዳለሁ እንደለመድኩት የመግሪብ አዛን ታዝኖ ከተሰገደ በሀላ ተነስቼ ሰገድኩ ግን በድርጊቴ በጣም አዝኜ መስገጃው ላይ ተደፍቼ አነባሁ ዋ ነፍሴ ጉድሽ ተንሰቀሰኩ... .................................... ...ሁለት ሰዎች እጄን ይዘው ይጎትቱኛል እንዲተዉኝ እያለቀስኩ ብማፀናቸውም መጎተታቸውን አላቆሙም ወደ እሳት ሊከቱኝ ነው ካቅሜ በላይ እወራጫለሁ..''እባካቹ ተዉኝ ወደ እሳት አልገባም እነዛ ስራዎቼስ የት አሉ የሰገድኩት ሶላት የቀራሁት ቁርአን የሰጠሁት ዘካ ኧረ የፆምኩት ፆምስ''እያልኩ እጮሀለው እነሱ ግን አይሰሙኝም በሀይል ይጎትቱኛል አሁንም እየጎተቱኝ የእሳቱ በር ተከፈተ 'እባካቹ ተዉኝ የሰገድኩት ሰላት የት አለ' ወደጀሀነም ቁልቁል ገፈተሩኝ😱 ጩኸቴን ለቀኩት😱😱😢🙈🙈 ግን ያላሰብኩት ነገር ተፈጠረ እሳቱ ሳይነካኝ ሁለት ጆች ላይ አረፍኩ እነዛ እጆች ከገባሁበት እሳት አወጡኝ በሰቀቀንየተከደነውን አይኔን ስገልጠው ጥቅጥቅ ያለና የሚያምር ፂም ሰላም የሚሰጥ ሀዘን የሚያስረሳ ፈገግታ የተቸረው ትልቅ ሰው ከፊት ለፊቴ ቆሞ አየሁ 'አንተ ማነህ' ጠየኩት 'እኔማ እስካሁን የሰገድሽኝ ሶላትሽ ነኝ አለኝ...'ታድያ ያንሁሉ ስጮህ የት ነበርክ ለምን መተህ አላዳንከኝም ለምን በመጨረሻው ሰአት መጣህ'... አየሽ አንቺም በመጨረሻው ሰአት ነው የምትሰግጂኝ ለዛ ነው በመጨረሻው ሰአት የደረስኩልሽ ሶላትሽን በወቅቱ ብትሰግጂ ኖሮ እኔም ቶሎ እደርስልሽ ነበር''...ሲል መለሰልኝ..... ድንገት ብንንን ስል እዛው የተደፋሁበት መስገጃ ላይ ራሴን አገኘሁት ሱብሀንአሏህ ይህ ሁሉ በህልሜ ነበረ...? ሰውነቴ በላብ ፊቴ በእንባ ተጠምቋል .................................. ¤አላህም ከሰጪዎቹ ሁሉ ይበልጥ ሲሳይን ሰጭ ነው❤️ @islamiccpostt
Показати все...
"LOVE vs LIVE": አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የአላህን ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ " አላህ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አላሀምዱሊላ" በማለት ለ20 ጓዳኞችህ / ሽ forward አርጉላቸዉ share 🙏🙏🙏 ሰይጣን :🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣 አላህም : ምንድነው የሚያስቅህ? ሰይጣን : ይሄ ባሪያህ የኔ ነው አላልክም አላህም ፡ የትኛው? ሰይጣን : ይሄ የሚያነበው! አላህም : አዎ ባሪያዬ ነው ሰይጣን : ያንተ ባሪያህ ለ 10 ሰው እንኳን አይልክም አላህም ፡እይ የኔ ባሪያ አሁን ለ 20 ሰው ይልካል ሰይጣን : እሺ የኔ ግን ሳይልክ ይተወዋል እስኪ ለስይጣን #እምቢ! በማለት በመላክ አሳዩት #እስቲ_አላህን_እናስደስተው #ሽር_share_በማደረግ አንድ ቀን #ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ለዐሊይ (ረዐ) እንዲህ አሉት:: አንተ ዐሊይ ሆይ ከመተኛትህ በፊት አምስት ነገሮችን ተግብር፡፡ 1,ስትተኛ አራት ሺ ዲናር ሶደቃ ስጥ 2,ቁርዐን አኽትም 3,ለጀነት ዋጋዋን ክፈል 4,ሁለት ሰዎችን አስታርቅ 5,ከዚያም አንድ ጊዜ ሐጅ አድርገህ ተኛ፤ ዐሊይም(ረዐ)እንዲህ በማለት ጠየቁ፦ያ ረሱለላህ ይሄን በአንድ ለሊት እንዴት ማረግ ይቻላል?ብሎ ጠየቃቸው ❄️ረሱልም❄️(ሰ.ዐ.ወ) የሚከተለውን ተናገሩ፡ 1,አራት ጊዜ ሱረቱል #ፋቲሀን የቀራ 4000 ዲናር ሰደቃ ከሰጠው ጋር እኩል ነው። 2,ሶስት ጊዜ ሱረቱል #ኢኽላስን(ቁል ሁ ወላሁ አሀድ) የቀራ አንድ ጊዜ እንዳኸተመ ይቆጠርለታል። 3,ሶስት ጊዜ ላ ሀውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል ዐሊዩል ዐዚም ያለ የጀነት ዋጋዋን ከፍላል። 4,አስር ጊዜ #እስቲግፋር ያረገ ሁለት ሰዎችን እንደ ማስታረቅ ነው። 5,አራት ጊዜ #ሸሀዳ ያደረገ አንድ ጊዜ ሀጅ እንዳደረገ ነው:;; አስብ ይሄ መልእክት አንተ ጋር ብቻ እንዲቆይ አትፍቀድ ለሌሎችም አጋራ ባንተ ምክንያት ሌላ ሰው አንብቦ ቢጠቀም አንተም የሱ ምንዳ ተካፋይ ነህና። አላህ ባነበብነው ባስተላለፍነው ተጠቃሚ ያድርገን 🗯🗯🗯🗯🗯🗯🗯 @islamiccpostt
Показати все...
የጁምዓ ለሊት እና ጁምዓ እለት ላይ ሰለዋት እናብዛ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم «በኔ ላይ አንዴ ሰላትን ላወረደ አላህ በሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድበታል። አስር ኃጢኣቶችን ይረግፍለታል። አስር ደረጃዎችም ከፍ ይደረግለታል።» ብለዋል። ۞ اللهم صل وسلم على نبينا محمد ۞ ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ #الصلاة_على_النبي ﷺ @islamiccpostt
Показати все...