cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

BFFE

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
152
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

የፈረንጆች 2020 በቁጥሮች ፦ (በAddis Admas) • 4 ሚሊዮን - በዓመቱ ለረጅም ጊዜ ስራ አጥ የሆኑ አሜሪካውያን ቁጥር • 115 ሚሊዮን - በዓመቱ በመላው ዓለም ወደ ከፋ ድህነት የገቡ ሰዎች ቁጥር • 3.2 ሚሊዮን - በዓመቱ በተለያዩ ምክንያቶች ለሞት የተዳረጉ አሜሪካውያን ቁጥር • 30 - በዓመቱ በመላው ዓለም በስራ ላይ እያሉ የተገደሉ ጋዜጠኞች ቁጥር • 79.5 ሚሊዮን - በዓመቱ በመላው ዓለም ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር • 1.5 ቢሊዮን - በዓመቱ በዓለማችን በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ ህፃናት እና ወጣቶች ቁጥር @tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
Показати все...
#Update የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅድመ ምረቃ መደበኛ እና የማታ ፕሮግራም ተማሪዎች (ከ1ኛ አመት ጀምሮ ለሆናችሁ ሁሉ) በኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠዉ የ2012 ዓ.ም የሁለተኛ ሰሚስተር ትምህርት ለማስጀመር የመልሶ ምዝገባ በሚከተለዉ መሠረት ይካሄዳል፡፡ ✓ የማታ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 10 እና 11 2013 ዓ.ም ✓ የመደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 21 2013 ዓ.ም ሲሆን ✓ ተመዝጋቢዎች ከኮሌጅ ሬጅስትራር ጽ/ቤቶች በመገኘት የኮርስ ምዝገባ ማካሄድ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ✓ የምዝገባ ወረቀቶቹ እንደ ተማሪ መታወቂያ ስለሚያገለግል በጥንቃቄ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡ ✓ ለመደበኛ ተማሪዎች ትምህርት መልሶ መከፈትን በተመለከተ እና ሊደረጉ ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች ታህሳስ 22 ቀን 2013 ዓ.ም ገለፃ ይደረጋል፡፡ ✓ ትምህርት የሚጀመረዉ ታህሳስ 23 ቀን 2013 ዓ.ም መሆኑን ያሳዉቃል ✓ ከምዝገባ በፊት ወይም በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርስቲዉ አያስተናግድም ✓ ዝርዝር መረጃዎችን ከዩኒቨርስቲዉ ድረ ገፅ www.aau.edu.et ማግኘት ይቻላል፡፡     አ.አ.ዩ ሬጅስትራር  @addisababauniversity
Показати все...
Share BoomChat: *Using BoomChat helped me to keep in touch with all my friends in BoomChat community without being worried about Internet censorship if you like you can also try it at:* Download: https://play.google.com/store/apps/details?id=org.boomchat.messenger
Показати все...
BoomChat Messenger(Telegram API + Proxy) - Apps on Google Play

BoomChat Messenger is an unofficial telegram with proxy and extra features

#DrLiaTadesse የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የኮቪድ-19 ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መምጣቱን ተናገሩ። ለዚህም የማኅበረሰቡ መዘናጋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል ብለዋል። በአዲስ አበባ ከተማ በሐምሌ ወር ላይ ከነበረው የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል የመጠቀም 78 በመቶ ምጣኔ አሁን ወደ 52 በመቶ መውረዱን ገልፀዋል። ዶክተር ሊያ አሁን ላይ በአዲስ አበባ ያለው የጽኑ ህሙማን ክፍል ማከሚያ ማዕከላት መጨናነቃቸውን ተናግረዋል። በዚህም የፅኑ ህሙማን ክፍል የመጨረሻ የመቀበል አቅም ላይ እየደረሰ ነው ብለዋል። የፅኑ ህክምና ክትትል ከገቡት 59 በመቶ ህይወታቸው እንዳለፈም አሳውቀዋል። ዶ/ር ሊያ ፥ ህብረተሰቡ የጥንቃቄ ትኩረቱን ካላጠናከረ ከባድ የህይወት መስዋትነት ሊያስከፍል እንደሚችል አስጠንቅቀዋል። በአሁኑ ሰዓት በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙት ክትባቶች በዚህ ዓመት ከሚያዝያ ወር በፊት እንደማይደርሱ ተናግረዋል። ክትባቱን ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ለማቅረብ እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡ #AMMA @tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
Показати все...