uk
Feedback
AAU Tutorial

AAU Tutorial

Відкрити в Telegram

This channel is designed to share information and to support AAU students. For any comment or suggestion use: @haile_my

Показати більше
7 650
Підписники
+224 години
+137 днів
+2730 день
Архів дописів
📢 Calling all young change-makers! 🌍🚀 Join us for an incredible opportunity to make your voice heard at the AIESEC Present
📢 Calling all young change-makers! 🌍🚀 Join us for an incredible opportunity to make your voice heard at the AIESEC Presents Youth Speak Forum! 🔊🗣 Be part of the conversation that shapes our future. Click here to fill up the form and share your thoughts! 📝💡

Location: Kotebe 02 Student Grade: 9 Subject :  all Duration: 3 days per week Time: Afternoon from 10:30 to 11:30 LT Salary: company scale Experience: have worked preparatory school For male/female Starting Date February 29 Apply @fidel_Tutorial

Enezin earpiece 6 kilo main gibi mewcha akababi yalew menafesha ga tebetnew agigntenachew neber ena balebetu kale Call 094681
Enezin earpiece 6 kilo main gibi mewcha akababi yalew menafesha ga tebetnew agigntenachew neber ena balebetu kale Call 0946816607 or @itiswhatitizz contact argugn

Repost from Justice club

የካቲት 24/2016ዓ.ም የአካውንቲንግ  እና ፋይናንስ ክበብ ፥ የህዝብ አስተዳደር እና ልማት አመራር ክበብ እንዲሁም የወጣቶች ማበልፀግያ ክበብ አብሮ በመሆን በዘዉዲቱ መሸሻ ወላጅ አልባ ህፃናት መርጃ ማዕከል የጉዞ ፕሮግራም አዘጋጅቷል። በፕሮግራሙ መሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከዚህ በታች ባለዉ link እሰከ እሮብ ድረስ መመዝገብ ትችላላችሁ። On February 24, 2016E.C, the Accounting and Finance Club, the Public Administration and Development management Club, and the Youth Empowerment Club together organized a trip to the Zewuditu Meshesha  Orphanage Center. Students who want to participate in the program can register through the link below until Wednesday. Meeting time 3:30LT at main campus around museum. For more info use 0922537469 (Yalealem Awase, Accounting and Finance Club Chairman) https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScjwq0v7iUWbC_LJudY8dRHCR1FrOjafXvqrlObu_lOMNwIJA/viewform

Open position!   📍: Summit 20Meter Grade: 7 Frequency: 3 times a week Duration: 1 hour per day  Tutor category: MALE, experience is required. Applicants contact @KelemRecruitment

Location: Ayertena Student grade: 12 social Subject: All Duration: 2 days per weak Time: Afternoon from 10:30 to 11:30 LT one hour each 1 teacher for social student and 1 for natural Salary: company scale Experience: have worked preparatory school For female/male Starting Date February 27 Apply @fidel_Tutorial

Open position!   📍: Summit Grade: 8 Frequency: 3 times a week Duration: 1 hour per day  Tutor category: Female, experience is required. Applicants contact @KelemRecruitment

Location: Kazanchis Student Grade: 12 social Subject:  All Duration: 2 days per week Time: Afternoon from 10:30 to 11:30 LT Salary: company scale Experience: have worked preparatory school For female Starting Date February 27 Apply @fidel_Tutorial

All public university students can start see their NEE results using a Link Below: https://result.ethernet.edu.et/

List of Volunteers at Zewditu (3rd round).xlsx0.25 KB

ምንኩስና የተጀመረው እንዴት ነበር? ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ መነሻዎቹ ባሻገር የምንኩስናን ታሪክ ስናጠና በ4ኛው ክፍለ ዘመን እንደተጀመረ ይታወቃል:: ለሦስት መቶ ዓመታት በአሰቃቂው ዘመነ ሰማዕታት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መከራ ስትቀበል ክርስቲያኖችም በየቀኑ ሲገደሉ የነበረበት ዘመን ድንገት አበቃ:: በደማቸው ለመጠመቅና በሞታቸው ክብር ለመቀዳጀት የተዘጋጁ ምእመናንን ድንገት "በቃ ከእንግዲህ አትሞቱም" የሚል አዋጅ ታወጀባቸው:: ዕረፍት አገኘን ብለው የተደሰቱ እንደነበሩ ሁሉ ለሰማዕትነት ቆርጠው ለክብር አክሊል ተዘጋጅተው የነበሩ ብዙዎች ግን ድንገት ሰማዕትነት ሲቆም አዘኑ:: ከሰማዕትነት ክብር ወርደው እንደማንኛውም ሰው መኖር ከበዳቸው:: ስለዚህም በሰይፍ ባይሞቱም በፈቃዳቸው ሞተው ለክርስቶስ ሕያው ሆነው ሊኖሩ ወደ ገዳማዊ ሕይወት ወደ ምንኩስና ጎረፉ:: ይህም ክስተት ለምንኩስናና ለገዳማዊ ሕይወት ምክንያት ሆነ:: ዝቋላን በመሳሰሉ ገዳማት የሚገኙ መነኮሳት በሥጋ የሚሞቱበት ቀን ሳይደርስ በክርስቶስ ፍቅር በፈቃዳቸው የሞቱ ሐዋርያው እንዳለው "ሥጋን ከክፉ ምኞቱና መሻቱ ጋር የሰቀሉት" ናቸው:: ሰማዕትነትም ቀድመው የተመኙት ክብር ነበር:: በእነርሱ መገደል የሞትነው በእነርሱ ጸሎት ብርሃንነት የምንኖር ፣ ስንጨነቅ ከእግራቸው ሥር የምናለቅስ ፣ በዓለም ማዕበል ስንላተም በመስቀላቸው መልሕቅ ወደ ጸጥታ ወደብ የምንደርስ እኛው ነን:: ባለቆቡ ሰማዕት አባቴ ሆይ እርስዎን የገደሉ የገደሉት የእኔን ተስፋ ነው:: ሰማዕቱ መነኩሴ ሆይ በእርስዎ ሞት የተቀደደው የዕንባዬ መሐረብ ነው:: አንጀታችን በኀዘን እርር የሚለው ለእናንተ ሳይሆን ለራሳችን ነው:: ከእናንተ ጸሎት በቀር ምርኩዝ የሌለን እኛ ይለቀስልን እንጂ ለእናንተ አናለቅስም:: ቀድማችሁ የጠላችኋት ዓለም ብትጠላችሁ አይገርምም:: በፍቅርዋ ለተሸነፍን ለእኛ ግን ዕንባ ያስፈልገናል:: እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የትኛዋ እንደሆነች ፣ ዘመነ ሰማዕታትን የምትደግመዋ የክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ማን እንደሆነች በደማችሁ ያሳያችሁ ምስክሮች ሆይ ለእኛ እንጂ ለእናንተ አናለቅስም:: የእኛን እግር ከማጠብ ፣ የእኛን ብሶት ከመስማት ፣ የእኛን የክርስትና ስም ዘወትር በጸሎት ከመጥራት ፣ እኛን ተቀብሎ ከማስተናገድ አረፍ ብላችሁ ከመነኮሳችሁለት አምላክ ዕቅፍ ስለገባችሁ አናዝንም:: የምናዝነው በተራራ ላይ ያለ መብራታችን ለጠፋብን ለእኛ ነው:: የእኛ ደብረ ታቦር ዝቋላ ሥሉስ ቅዱስ በደመና ይጋርድሽ እንጂ ምን እንላለን? ገዳምንና ገዳማውያንን መንካት የንቡን ቀፎ ማፍረስ ነው:: ቤተ ክርስቲያን ከቅዱስ ሲኖዶስ እስከ ዐቃቢት ያሉት ሁሉ በገዳም ቀፎነት የተሠሩ የማር እንጀራዎች ናቸው:: ማሩን የሚጋግሩት ንቦች ያሉት ከቀፎው ገዳም ውስጥ ነው:: የአቡየ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቆብ ልጆች በአስኬማ ላይ የሰማዕትነት አክሊል የደረባችሁ ቅዱሳን መነኮሳት ጸልዩልን በዙፋኑ ፊት ቆማችሁ "ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም?" ብላችሁ ስለ እኛ አማልዱ:: (ራእ. 6:10) ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ Activate to view larger image,

Meri “መሪ” Mentorship and Leadership Program 2023 and 2024 Eligibility of Applicants: Female students Must be a graduate of 2024 G.C/2016 E.C Motivated, committed and Active participant Mentee demonstrates a commitment to personal and professional growth as well as to the duration of the program https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSejSfTWsLIEgeA-Ql21WMZ1UYb4nxS8u9FGyfibZhlwnAP9_A/viewform

Location: lafto Student grade: 12 social Subject :  all Duration: 3 days per week Time: Afternoon from 10:00 to 11:00 LT Salary: company scale Experience: have worked preparatory school For male Starting Date February 22 Apply @fidel_Tutorial

Location: Kotebe 02 Student grade : 10 Subject :  all Duration: 2 days per weak one hour each Time: Afternoon from 10:30 to 11:30 LT Salary: company scale Experience: have worked elementary school For female Starting Date February 24 Apply @fidel_Tutorial

Location: Lafto Student grade :    12 Subject :  all Duration: 3 days per week Time: Afternoon from 10:00 to 11:00 LT Salary: company scale Experience: have worked preparatory school For male Starting Date February 22 Apply @fidel_Tutorial

Open position!   📍: Safari Grade: 3 and 4 Frequency: 3 times a week Duration: 2 hours per day  Tutor category: Female experience is required. Applicants contact @KelemRecruitment

Location: ayat Student grade: 2 and 4 Subject :  all Duration: 3 days per week Time: Afternoon from 10:00 to 12:00 Salary: company scale For female Starting Date February 23 Apply @yeneta_tutor2

Location: Lafto Student grade:   12 Subject :  all Duration: 3 days per week Time: Afternoon from 10:00 to 11:00 LT Salary: company scale Experience: have worked preparatory school For male Starting Date February 21 Apply @fidel_Tutorial