cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

💻ሳድስ መዝናኛ😅 ና ቁምነገር👌

በዚህ channel ላይ 👉አዝናኝ ወሬዎች 👉ወቅታዊ ጉዳዮች 👉ድንቃድንቅ መረጃዎች 👉አስገራሚ ስነ-ፅሁፎች 👉ምርጥ አባባሎች እና ጥቅሶች......... ይቀርባሉ 💻ሳድስ መዝናኛ😂 ና ቁምነገር👌 join & share ያድርጉ "ማወቅ መሰልጠን ነው"

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
196
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

ዕንባ ማኪያቶ እስከሚዋሀዱ እስኪደባለቁ ዘላዕሉ ፀላም እርሙን ከላይ ሆኖ ቡና መቦረቁ ያ ያልተዋጠለት ፀአዳው ወተቱ ከታች ሆኖ ሽቅብ ቡናን መጋፋቱ ብሔረ ማኪያቶ ሀገረ እንቶፈንቶ ሀገረ ቀረርቶ እንዳይኖር ሰላሟ ዘለዓለም ተናግቶ ማንኪያ ፍቁረ ዕድ ላይ ውጣ ታች ዉረድ ተፋጅተው ሳያልቁ አድርጋቸው ውህድ ይስማዕከ ወርቁ ✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍ @ethiopikal @ethiopikal
Показати все...
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ “ኦነግ ሸኔ” 256 ቤቶች ማቃጠሉ ተገለጸ ! በኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ወረዳ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሽብርተኛ ተብሎ የተፈረጀው “ኦነግ ሸኔ”፣ 256 የግለሰብ ቤቶችን እንዳቃጠለ የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። ባሳለፍነው ሳምንት (የጥቅምት ወር ሦስተኛ ሳምንት 2014) ከጎሐ ጽዮን ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኘው የጁ መድኃኒዓለም ተብሎ በሚጠራው የገጠር አካባቢ የሚገኙ 256 የግለሰብ ቤቶችን “የኦነግ ሸኔ ታጣቂ ኃይል” ማቃጠላቸው ተገልጿል። ይሄ ሁሉ ቤት ሲቃጠል ግን መንግስት የት ሄዶ ነው??? ምንጭ ፦ አዲስ ማለዳ @ethiopikal
Показати все...
_ ውርዝው ነጌ ✍✍✍ የዝሆን አዳኞች ዛፉን አከርክረው ይቀቡታለሰ ጭቃ አንዱ አቢይ ነጌ የዝሆን አሮጌ ሲደገፍ እንዲወድቅ ከዛፉ እንዳይነቃ አበይት ነጌያት _ ይሰበስቡና ሊያነሱት ሲያቅታቸው በኩምቢያቸው ገፍተው ጩኸት ያሰማሉ ውርዝው ነጌ ይምጣ ያንሳልን እያሉ ውርዝው ነጌ መጥቶ በጠንካራ ኩምቢው በሀይሉ ተገፍቶ የወደቀው ዝሆን ይነሳል በርትቶ የታል የኛ ዝሆን የኛ ወጣት ነጌ ተደግፈን ስንወድቅ ስንሆን አሮጌ ገፍቶ የሚያስነሳን የኛ ውርዝውሳ እንደ መቅደላው ፈርጥ እንደ ቋራው ካሳ ኢትዮጵያዊ ነጌ ምናለ ቢነሳ?
````````````
#shear 🙏 join👉 @ethiopikal @ethiopikal @ethiopikal
Показати все...
የትግራይ ተወላጅ የሆኑና በአማራ እንዲሁም በመዲናችን አዲስአበባ የሚኖሩ የጁንታ ተላላኪዎችን መከታተልና አጠራጣሪ የሆነ ነገር ሲተመለከቱ ለህግ በማቅረብ ሁላችንም የአካባቢያችንን ሰላም መጠበቅ አለብን። ሰሞኑን በደሴ የታየውም ይሄ ነዉ። የጁንታው ሀይል ፊትለፊት ተዋግቶ ሳይሆን ወገኖቸ ናቸው ብሎ የአማራ ህዝብ አስጠግቷቸው ይኖሩ በነበሩ የትግራይ ተወላጆችና ሰርጎ ገቦች ኘሮፖጋንዳ ምክንያት ነዉ። ስለሆነም የትግራይ ተወላጅና የጁንታው ተላላኪ የሆኑ ባንዳዎችን እግርበግር እየተከታተሉ በማደን የአካባቢያችንን ሰላም ማስጠበቅ ይኖርብናል። 💚 @ethiopikal 💛 @ethiopikal ❤️ @ethiopikal ~~~~~~~~~~~~~~
Показати все...
Показати все...
Amhara Media Corporation

የሽብር ቡድኑ አባላት በኩታበር፣ ቦሩ እና ተሁለደሬ እየተማረኩ ነው። ጥቅምት 19/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአሸባሪው ህወሓት ቡድን አባላት በኩታበር፣ ቦሩ እና ተሁለደሬ ከነመሣሪያዎቻቸው እየተማረኩ መሆኑ መገለጹን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ለቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት አባላት ጥሪ አስተላለፈ ! የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት ባላቸው እውቀት ልምድ እና አቅም የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት መስፈርቱን ለሚያሟሉ አባላቱ ጥሪ አስተላልፏል። በሃገሪቱ እየተደረገ ያለውን ሃገርን የማፍረስ ሴራን በማክሸፍ አገርን የማዳን ዘመቻ ላይ፤ ባላቸው እውቀት ልምድ እና አቅም ከአገር መከላከያ ሠራዊት ጎን በመሰለፍ ይህ አፍራሽ ሃይል እስኪደመሰስ ድረስ የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት ባላቸው ተነሳሽነት ከሀገር መከላከያ ጎን በመቆም አቅማቸውና እውቀታቸው የፈቀደውን አስዋፅኦ ለማበርከት ጥያቄ አቅርበዋል። በዚሁ መሠረት ይህንን ተልዕኮ መወጣት የሚያስችል አካላዊ ሁኔታ ፣ የጤና ፣ የስነ - አእምሮ ዝግጁነት ፣ እውቀት እና ልምድ ያላቸውን አባላት ከዚህ በታች የተቀመጠውን መስፈርት ለሚያሟሉ የቀድሞ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የወጣ መስፈርት፡፡ 1. አጠቃላይ መስፈርቶች 1.1. የኢፊዴሪ ሀገ - መንግስትን የተቀበሉ ፣ 1.2. በህዝቦች ሉአላዊነትና አንድነት የሚያምኑ እና በፅናት ለማገልገል ሙሉ ፍቃደኝነት ያላቸው ፣ 1.3. ከማንኛውም የፖለቲካ ድርጅቶች ወገናዊነት ነፃ የሆኑ ፣ 1.4. በወንጀል ይሁን በፍታብሄር ተከሶ የፍርድ ቤት ክርክር የሌለባቸው source መረጃ tube @ethiopikal @ethiopikal
Показати все...
ሰላም ለእናንተ ይሁን የሳድስ መዝናኛ😂ና ቁምነገር👌 ቤተሰቦች ሰሞኑን በመጥፋታችን ይቅርታ እንጠይቃለን🙏 አሁንም እንደ ወትሮው ሁሉ የተለያዩ መረጃዎችን ለእናንተ እናጋራለን 𝙖𝙙𝙢𝙞𝙣 መሆን የምትፈልጉ 👉 @Anan_yat2 አናግሩኝ share በማድረግ ለዎዳጆ ያጋሩ @ethiopikal @ethiopikal @ethiopikal 💚💛❤️ ሰላም ለኢትዮጵያችን!
Показати все...
የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ ይሰጣል። ኤጀንሲው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ቅዳሜ ጥቅምት 27/2014 ዓ.ም ጠዋት ይሰጣል። ም:- ቲክቫህዩኒቨርሲ የ 12ኛ ክፍል መረጃ ቻናል https://t.me/Grade12_Student1             Share share @ethiopikal @ethiopikal @ethiopikal
Показати все...

ፋኖ ፋኖ.... የአማራ ጀግኖች ስብስብ በስነ-ምግባር የታነፀ የሀገር አለኝታ የወገን መከታ በብዙ ፈተናዎች የተፈተነ የሀገር ህልውና ! የ TPLF ጁንታ ብቻ ሳይሆን የ ዶ/ር አብይ አህመድ መንግሥት እንዲሁም ሀገርን ሳይሆን ሆዳቸውን ባስቀደሙ የአማራ አመራሮች ጭምር ፋኖን ለመበታተን ያላደረጉት ጥረት አልነበረም ፤ይሁንእንጅ የገጠሙትን ችግሮች በፅናት ና በድል በማለፍ አሁን ላይ አማራን ብቻ ሳይሆን ድፍን ኢትዮጵያን ጭምር ነፃ ለማውጣት በግንባር እየተፋለመ ጠላትን አፈር ድቤ እያስበላ ይገኛል። ፋኖ በብዛት በት/ት ደረጃቸው ከፍ ያሉና በእውቀታቸው የላቁ አባላትን ያቀፈ የምሁራን ስብስብ ነው ፤በተለይም በጎንደር እና በጎጃም ፋኖ በብዛት በመደራጀት አካባቢዉን ከፀረ ሰላም ሀይሎች ይጠብቃል ጠላትን ይቀብራል ።ለዚህም ነዉ ጁንታው በወልቃይት:በሁመራ:በሰሜንና በደቡብ ጎንደር ለመግባት ቢዳዳውም ፋኖ ከህዝቡ ጋር በመቀናጀት ''ካሳ አስተምሮኝ እኔም እናት ሀገሬን አልሰጥም እምብኝ ብሎ ጁንታውን ዱቄት አድርጎ ህዝቡ የነፃነት አየር እንዲተነፍስ አድርጓል:: እንደሚታወቀው ፋኖ ብዙ ገድሎችን እየፈፀመ ነዉ ነገር ግን አሁንም ቢሆን የመሳሪያ እጥረት አንዳለበት እሙን ነው ፤ስለሆነም ህዝቡ ከፋኖ ጎን በመሆን ከመንግሥት የመሳሪያ አቅርቦት ድጋፍ እንዲደረግለት መጠየቅ ይኖርበታል ። ሰ/ሸዋን ላይም ፋኖዎች ቢኖሩም እምብዛም የጎንደርን ና የጎጃምን ያህል ብዙ አይደለም። በ TPLF ጁንታ ብቻ ሳይሆን በኦነግ ሸኔ ጭምር አካባቢው የስጋት ቀጠና እንደመሆኑ ከምንጊዜውም በላይ ፋኖን በመቀላቀል እና ድጋፍ በማድረግ ሸዋ ላይ ፋኖን ማጠናከር ግድ ይላል። እናም ወጣቶች ፋኖን በመቀላቀል የጀግኖች አባቶቻችንን ታሪክ ማስቀጠል:የእናቶቻችንን እምባ ማበስና የሀገራችንን ልዕልና ማስጠበቅ ይኖርብናል። ክብር ለፋኖ! @ethiopikal @ethiopikal @ethiopikal
Показати все...
ከ አዲስአበባ በ 175ኪሎሜትር እንዲሁም ከደብረብርሃን 45ኪሎሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና የእንሳሮ እና ዋዩ ዋና ከተማ ከሆነችው ደነባ የአካባቢው ሚሊሺያና አመራሮች ወደ ግንባር እያቀኑ ነዉ። ከዚህ በፊትም በመደራጀትና ስልጠና በመዉሰድ የአካባቢው ፖሊስና ሚሊሺያ ወደ ግንባር በመትመም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረጋቸው አይዘነጋም። በተያያዘም ሰሞኑን የሀገር መከላከያ ሰራዊት በከተማዋ ሲያልፍ የአከባቢው ነዋሪዎች መንገድ ዳር በመውጣት ሽኝት አድርገዋል። አንድ የከተማዋ ነዋሪም የታሸገ ውሃ ሲለግሱ ማየት ችለናል።ባለሀብቶችስ ምን ድጋፍ አደረጉ? ጥያቄውን ለእነሱ ትተናል @ethiopikal
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.