uk
Feedback
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን🙏

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን🙏

Відкрити в Telegram

የኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያንን ዶግማና ቀኖና የጠበቁ የነፍስ ስንቅ የምናገኝበት፦ ✍️"ማንም አንዳች የሚያውቅ ቢመስለው ሊያውቅ እንደሚገባው ገና አላወቀም" ፩ኛ ቆሮ. ፰፥፪ #ለተጨማሪ፦👇✞👇 https://www.youtube.com/EOTC2921 https://www.facebook.com/eotc2921 https://www.tiktok.com/@eotc2921 https://www.instagram.com/eotc2921

Показати більше
4 374
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
Архів дописів
✝ 🥰 የበጎ አድራጎት ማህበር / ኑ ማህበራችንን ይቀላቀሉ ማህበረ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ እና በጎ አድራጎት የማህበሩ አላማዎች :- 📌 የተለያዮ ገዳማትን ማስጎብኘት እና መደገፍ 📌 እጣን , የማስቀደሻ ጧፍ , ዘቢብ የመሳሰሉትን ለተቸገሩ ገዳማት መርዳት 📌 ኦርቶዶክስ ሀይማኖታችንን ማወቅና ማሳወቅ 📌 በየሶስት ወሩ የተቸገሩ ጎዳና ተዳዳሪዎችን መመገብ ማህበራችንን በሀሳብም ሆነ , በገነዘብም ሆነ , በማበረታት ሆነ , ወ.ዘ.ተ በተለያዮ ነገሮች መደገፍ የመትፈልጉ ካላቹ ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Telegram ቻናላችንን ቀላቀሉ ! 👇 ይህን ይጭኑት ይህን ይጭኑት 👇 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 👆ይህን ይጭኑት . ይህን ይጭኑት👆 ✝ " በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ ፤ አትፍራ ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን ? " ✝ መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1:9 የተለያዮ የጉዞ መረጃዎች ለማግኘት ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Facebook ፔጃችንን Like ያድርጉ! 👉 Click here Like our Facebook page

✝ 🥰 የበጎ አድራጎት ማህበር / ኑ ማህበራችንን ይቀላቀሉ ማህበረ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ እና በጎ አድራጎት የማህበሩ አላማዎች :- 📌 የተለያዮ ገዳማትን ማስጎብኘት እና መደገፍ 📌 እጣን , የማስቀደሻ ጧፍ , ዘቢብ የመሳሰሉትን ለተቸገሩ ገዳማት መርዳት 📌 ኦርቶዶክስ ሀይማኖታችንን ማወቅና ማሳወቅ 📌 በየሶስት ወሩ የተቸገሩ ጎዳና ተዳዳሪዎችን መመገብ ማህበራችንን በሀሳብም ሆነ , በገነዘብም ሆነ , በማበረታት ሆነ , ወ.ዘ.ተ በተለያዮ ነገሮች መደገፍ የመትፈልጉ ካላቹ ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Telegram ቻናላችንን ቀላቀሉ ! 👇 ይህን ይጭኑት ይህን ይጭኑት 👇 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 👆ይህን ይጭኑት . ይህን ይጭኑት👆 ✝ " በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ ፤ አትፍራ ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን ? " ✝ መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1:9 የተለያዮ የጉዞ መረጃዎች ለማግኘት ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Facebook ፔጃችንን Like ያድርጉ! 👉 Click here Like our Facebook page

✝ 🥰 የበጎ አድራጎት ማህበር / ኑ ማህበራችንን ይቀላቀሉ ማህበረ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ እና በጎ አድራጎት የማህበሩ አላማዎች :- 📌 የተለያዮ ገዳማትን ማስጎብኘት እና መደገፍ 📌 እጣን , የማስቀደሻ ጧፍ , ዘቢብ የመሳሰሉትን ለተቸገሩ ገዳማት መርዳት 📌 ኦርቶዶክስ ሀይማኖታችንን ማወቅና ማሳወቅ 📌 በየሶስት ወሩ የተቸገሩ ጎዳና ተዳዳሪዎችን መመገብ ማህበራችንን በሀሳብም ሆነ , በገነዘብም ሆነ , በማበረታት ሆነ , ወ.ዘ.ተ በተለያዮ ነገሮች መደገፍ የመትፈልጉ ካላቹ ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Telegram ቻናላችንን ቀላቀሉ ! 👇 ይህን ይጭኑት ይህን ይጭኑት 👇 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 👆ይህን ይጭኑት . ይህን ይጭኑት👆 ✝ " በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ ፤ አትፍራ ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን ? " ✝ መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1:9 የተለያዮ የጉዞ መረጃዎች ለማግኘት ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Facebook ፔጃችንን Like ያድርጉ! 👉 Click here Like our Facebook page

✝ 🥰 የበጎ አድራጎት ማህበር / ኑ ማህበራችንን ይቀላቀሉ ማህበረ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ እና በጎ አድራጎት የማህበሩ አላማዎች :- 📌 የተለያዮ ገዳማትን ማስጎብኘት እና መደገፍ 📌 እጣን , የማስቀደሻ ጧፍ , ዘቢብ የመሳሰሉትን ለተቸገሩ ገዳማት መርዳት 📌 ኦርቶዶክስ ሀይማኖታችንን ማወቅና ማሳወቅ 📌 በየሶስት ወሩ የተቸገሩ ጎዳና ተዳዳሪዎችን መመገብ ማህበራችንን በሀሳብም ሆነ , በገነዘብም ሆነ , በማበረታት ሆነ , ወ.ዘ.ተ በተለያዮ ነገሮች መደገፍ የመትፈልጉ ካላቹ ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Telegram ቻናላችንን ቀላቀሉ ! 👇 ይህን ይጭኑት ይህን ይጭኑት 👇 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 👆ይህን ይጭኑት . ይህን ይጭኑት👆 ✝ " በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ ፤ አትፍራ ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን ? " ✝ መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1:9 የተለያዮ የጉዞ መረጃዎች ለማግኘት ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Facebook ፔጃችንን Like ያድርጉ! 👉 Click here Like our Facebook page

✝ 🥰 የበጎ አድራጎት ማህበር / ኑ ማህበራችንን ይቀላቀሉ ማህበረ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ እና በጎ አድራጎት የማህበሩ አላማዎች :- 📌 የተለያዮ ገዳማትን ማስጎብኘት እና መደገፍ 📌 እጣን , የማስቀደሻ ጧፍ , ዘቢብ የመሳሰሉትን ለተቸገሩ ገዳማት መርዳት 📌 ኦርቶዶክስ ሀይማኖታችንን ማወቅና ማሳወቅ 📌 በየሶስት ወሩ የተቸገሩ ጎዳና ተዳዳሪዎችን መመገብ ማህበራችንን በሀሳብም ሆነ , በገነዘብም ሆነ , በማበረታት ሆነ , ወ.ዘ.ተ በተለያዮ ነገሮች መደገፍ የመትፈልጉ ካላቹ ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Telegram ቻናላችንን ቀላቀሉ ! 👇 ይህን ይጭኑት ይህን ይጭኑት 👇 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 👆ይህን ይጭኑት . ይህን ይጭኑት👆 ✝ " በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ ፤ አትፍራ ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን ? " ✝ መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1:9 የተለያዮ የጉዞ መረጃዎች ለማግኘት ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Facebook ፔጃችንን Like ያድርጉ! 👉 Click here Like our Facebook page

✝ 🥰 የበጎ አድራጎት ማህበር / ኑ ማህበራችንን ይቀላቀሉ ማህበረ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ እና በጎ አድራጎት የማህበሩ አላማዎች :- 📌 የተለያዮ ገዳማትን ማስጎብኘት እና መደገፍ 📌 እጣን , የማስቀደሻ ጧፍ , ዘቢብ የመሳሰሉትን ለተቸገሩ ገዳማት መርዳት 📌 ኦርቶዶክስ ሀይማኖታችንን ማወቅና ማሳወቅ 📌 በየሶስት ወሩ የተቸገሩ ጎዳና ተዳዳሪዎችን መመገብ ማህበራችንን በሀሳብም ሆነ , በገነዘብም ሆነ , በማበረታት ሆነ , ወ.ዘ.ተ በተለያዮ ነገሮች መደገፍ የመትፈልጉ ካላቹ ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Telegram ቻናላችንን ቀላቀሉ ! 👇 ይህን ይጭኑት ይህን ይጭኑት 👇 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 👆ይህን ይጭኑት . ይህን ይጭኑት👆 ✝ " በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ ፤ አትፍራ ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን ? " ✝ መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1:9 የተለያዮ የጉዞ መረጃዎች ለማግኘት ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Facebook ፔጃችንን Like ያድርጉ! 👉 Click here Like our Facebook page

✝ 🥰 የበጎ አድራጎት ማህበር / ኑ ማህበራችንን ይቀላቀሉ ማህበረ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ እና በጎ አድራጎት የማህበሩ አላማዎች :- 📌 የተለያዮ ገዳማትን ማስጎብኘት እና መደገፍ 📌 እጣን , የማስቀደሻ ጧፍ , ዘቢብ የመሳሰሉትን ለተቸገሩ ገዳማት መርዳት 📌 ኦርቶዶክስ ሀይማኖታችንን ማወቅና ማሳወቅ 📌 በየሶስት ወሩ የተቸገሩ ጎዳና ተዳዳሪዎችን መመገብ ማህበራችንን በሀሳብም ሆነ , በገነዘብም ሆነ , በማበረታት ሆነ , ወ.ዘ.ተ በተለያዮ ነገሮች መደገፍ የመትፈልጉ ካላቹ ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Telegram ቻናላችንን ቀላቀሉ ! 👇 ይህን ይጭኑት ይህን ይጭኑት 👇 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 https://t.me/joinchat/pVpridh0hJY2NmI8 👆ይህን ይጭኑት . ይህን ይጭኑት👆 ✝ " በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ ፤ አትፍራ ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን ? " ✝ መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 1:9 የተለያዮ የጉዞ መረጃዎች ለማግኘት ከታች ያለውን Link ተጭነው የ Facebook ፔጃችንን Like ያድርጉ! 👉 Click here Like our Facebook page

~~~✞ #ግጥም ✞~~~ https://t.me/EOTC2921 🌾✞ #ደብረ_ታቦር ✞🌾 መለኮት ተገለጦ ብርሃንን አበራ፣ በተቀደሰችው የታቦር ተራራ። የአብ አባትነት የወልድ ልጅነት፣ በግልጽ ታወቀ ተነገረ በእውነት። ዮሐንስ ጴጥሮስ ያዕቆብን ጠርቶ ሙሴን ከመቃብር ከሙታን አሥነስቶ ከብሔረ ሕያዋን ኤልያስን አምጥቶ በአምላክነቱ ፍጹም አንጸባርቆ በሕያው መለኮት በብርሃናት ደምቆ አብም ተገለጠ በብሩህ ደመና፣ የምወደው ልጄ ክርስቶስ ነውና። እርሱን ብቻ ስሙት እስከ ዘለዓለም፣ ሕይወትን በእርሱ እንጂ ያለርሱ አትድኑም። ብሎ ስለልጁ በግለጽ መሰከረ፣ አምላክነቱንም በተግባር ነገረ። "...ታቦርና አርሞንዔም በስምኽ ደስ ይላቸዋል፤ ክንድኽ ከኀይልኽ ጋራ ነው፤ እጅኽ በረታች ቀኝኽም ከፍ ከፍ አለች።" መዝ ፹፰፥፲፪ ✞የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን አስተምሮና ስርዓት የጠበቁ የተለያዩ መርሃ ግብሮች በየቀኑ ወደ እርስዎ ይቀርባሉ፡፡ ለወዳጅዎ #Share በመድረግ የበረከት ተካፋይ ያድርጓቸው✞ ╭══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╮ @EOTC2921 ╰══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╯

  🍀✞ #ቡሄ_በሉ ✞🍀 ቡሄ በሉ (2) ሆ ልጆች ሁሉ ሆ የኛማ ጌታ ሆ    የዓለም ፈጣሪ ሆ የሰላም አምላክ ሆ ትሁት መሀሪ ሆ በደብረ ታቦር ሆ የተገለጠው ሆ ፊቱ እንደ ፀሐይ ሆ በርቶ የታየው ሆ ልብሱ እንደብርሃን ሆ ያንፀባ ረቀው ሆ #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና (2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን (2) ያዕቆብ ዮሐንስ ሆ እንዲሁም ጴጥሮስ ሆ አምላክን አዩት ሆ ሙሴ ኤልያስ ሆ አባቱም አለ ሆ ልጄን ስሙት ሆ ቃሌ ነውና ሆ የወለድኩት ሆ       #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና (2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2) ታቦር አርሞንኤም ሆ ብርሃን ታየባቸው ሆ ከቅዱስ ተራራ ሆ ስምህ ደስ አላቸው ሆ ሰላም ሰላም ሆ የታቦር ተራራ ሆ ብርሀነ መለኮት ሆ ባንቺ ላይ አበራ ሆ       #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2) በተዋህዶ ልጆች ሆ ወልድ የከበረው ሆ የእግዚአብሔር አብ ልጅ ሆ ወልደ ማርያም ነው ሆ ቡሄ በሉ (2) የአዳም ልጆች ሆ ብረሃንን ሆ ተቀበሉ ሆ #ድምጽህን_ሰማና በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን ለኛ_መጣልን(2) አባቴ ቤት ሆ አለኝ ለከት ሆ እናቴ ቤት ሆ አለኝ ለከት ሆ አጎቴም ቤት ሆ አለኝ ለከት ሆ አክስቴም አለኝ ለከት ሆ ተከምሯል ሆ እንደ ኩበት ሆ #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2) የዓመት ልምዳችን ሆ ከጥንት የመጣው ሆ ከተከመረው ሆ ከመሶቡ ይውጣ ሆ ከደብረ ታቦር ሆ ጌታ ሰለመጣ ሆ የተጋገረው ሆ ሙልሙሉ ይምጣ ሆ   #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2) ኢትዮጵያውያን ሆ ታሪክ  ያላችሁ ሆ ባህላችሁን ሆ ያዙ ሆ አጥብቃችሁ ሆ ችቦውን አብሩት ሆ እንዳባቶቻችሁ ሆ ምስጢር ስላለው ሆ ደስ ይበላችሁ ሆ    #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2)   አባቶቻችን ሆ ያወረሱን ሆ የቡሄን ትርጉም ሆ ያሳወቁን ሆ እንድንጠብቀው ሆ ለእኛ የሰጡን ሆ ይህን ነውና ሆ ያስረከቡን ሆ #ድምጽህን_ሰማና በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2)     ለድንግል ማርያም ሆ አሥራት የሆንሽ ሆ ቅዱሳን ጻድቃን ሆ የሞሉብሽ ሆ በረከታቸው ሆ ያደረብሽ ሆ ሁሌም እንግዶች ሆ የሚያርፉብሽ ሆ ሀገረ እግዚአብሔር ሆ ኢትዮጵያ ነሽ ሆ #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2)  ለሐዋርያት ሆ የላከ መንፈስ ሆ ዛሬም ለኢትዮጵያ ሆ ጸጋውን ያፍስስ ሆ በበጎ ምግባር ሆ እንድንታነጽ ሆ በቅን ልቦና ሆ በጥሩ መንፈስ ሆ በረከተ ቡሄ ሆ ለሁላችን ይድረስ ሆ #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2)   ዓመት ዓውዳመት ድገም እና ዓመት ድገም እና #በጋሽዬ_ቤት ድገም እና ዓመት ድገም እና ያውርድ በረከት  ድገም እና ዓመት ድገም እና ወርቅ ይፍሰስበት ድገም እና ዓመት ድገም እና #በእማምዬ_ቤት ድገም እና ዓመት ድገም እና ይግባ በረከት ድገም እና ዓመት ድገም እና ማርና ወተት ድገም እና ዓመት ድገም እና ይትረፍረፍ በእውነት ድገም እና ዓመት ድገም እና       #እንዲሁ_እንዳላችሁ በፍቅር አይለያችሁ #ለዓመቱ_በሰላም በፍቅርያ ድርሳችሁ #ክርስቶስ_በቀኙ በፍቅር ያቁማችሁ #የመንግስቱ_ወራሽ በፍቅር ያድርጋችሁ #እንዲሁ_እንዳለን በፍቅር አይለየን #ለዓመቱ_በሰላም በፍቅር ያድርሰን #አማኑኤል_በቀኙ በፍቅር ያቁመን  #የመንግስቱ_ወራሽ በፍቅር ያድርገን የቅዱሳን መላክት የፃድቃን ሰማዕታት ረድኤት በረከት ይግባ በሁሉም ቤት የቅዱሳን መላክት የፃድቃን ሰማዕታት ረድኤት በረከት ይግባ በሁሉም ቤት #በሁሉም_ቤት (2) ይግባ በረከት #በሁሉም_ቤት (2) ይግባ በረከት እንቁም በሃይማኖት ፀንተንበትጋት የአስራት አገር የአበው ቀደምት የቅዱሳን አባቶች ትውፊት ይገባልና ልንጠብቅ በእውነት #ባህላችንን_የአባቶች_ትውፊት (3) ✞የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን አስተምሮና ስርዓት የጠበቁ የተለያዩ መርሃ ግብሮች በየቀኑ ወደ እርስዎ ይቀርባሉ፡፡ ለወዳጅዎ #Share በመድረግ የበረከት ተካፋይ ያድርጓቸው✞ ╭══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╮ @EOTC2921 ╰══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╯

~~~✞ #ግጥም ✞~~~ https://t.me/EOTC2921 🌾✞ #ደብረ_ታቦር ✞🌾 መለኮት ተገለጦ ብርሃንን አበራ፣ በተቀደሰችው የታቦር ተራራ። የአብ አባትነት የወልድ ልጅነት፣ በግልጽ ታወቀ ተነገረ በእውነት። ዮሐንስ ጴጥሮስ ያዕቆብን ጠርቶ ሙሴን ከመቃብር ከሙታን አሥነስቶ ከብሔረ ሕያዋን ኤልያስን አምጥቶ በአምላክነቱ ፍጹም አንጸባርቆ በሕያው መለኮት በብርሃናት ደምቆ አብም ተገለጠ በብሩህ ደመና፣ የምወደው ልጄ ክርስቶስ ነውና። እርሱን ብቻ ስሙት እስከ ዘለዓለም፣ ሕይወትን በእርሱ እንጂ ያለርሱ አትድኑም። ብሎ ስለልጁ በግለጽ መሰከረ፣ አምላክነቱንም በተግባር ነገረ። "...ታቦርና አርሞንዔም በስምኽ ደስ ይላቸዋል፤ ክንድኽ ከኀይልኽ ጋራ ነው፤ እጅኽ በረታች ቀኝኽም ከፍ ከፍ አለች።" መዝ ፹፰፥፲፪ ✞የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን አስተምሮና ስርዓት የጠበቁ የተለያዩ መርሃ ግብሮች በየቀኑ ወደ እርስዎ ይቀርባሉ፡፡ ለወዳጅዎ #Share በመድረግ የበረከት ተካፋይ ያድርጓቸው✞ ╭══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╮ @EOTC2921 ╰══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╯

ውድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች እንኳን #ለደብረ_ታቦር በዓል በሰላምና በጤና አደረሰን አደረሳችሁ!!! እነሆ በዓሉን የሚመለከት ድንቅ ዝማሬ፦ •••✞✞✞•••✞✞✞•••✞✞✞••• ☞ @EOTC2921 Channel ☞ @Orthodox2921 Group

🌾✞ #ስለ_በዐለ_ደብረ_ታቦር ✞🌾 በብፁዕ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ገሪማ (ዶክተር) የተሠጠ የሚያስደንቅ አስተምሮ ማንም ሳያነብ እንዳይቀር፤ ✞የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን አስተምሮና ስርዓት የጠበቁ የተለያዩ መርሃ ግብሮች በየቀኑ ወደ እርስዎ ይቀርባሉ፡፡ ለወዳጅዎ #Share በመድረግ የበረከት ተካፋይ ያድርጓቸው✞ ╭══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╮ @EOTC2921 ╰══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╯

​ነሐሴ 13/12/2010 ዓ.ም #ደብረ_ታቦር ✞ በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ። ዲያቆን፦ ዕብ 11÷23-30 ንፍቅ ዲያቆን፦ 2 ጴጥ 1÷15-ፍ.ም ንፍቅ ካህን፦ ግብረ ሐዋርያት፦ 7÷44-51 #ምስባክ፦ መዝ 88፥12-14 ታቦር ወአርሞንዔም በስመ ዚአከ ይትፌስሁ ወይሴብሑ ለስምከ መዝራዕትከ ምስለ ኀይል #ትርጉም፦ ታቦር እና አርሞንዔም በስምህ ደስ ይላቸዋል ስምህንም ይመሰግናሉ ክንድክ ከኃይልክ ጋር ነው #ወንጌል፦ ሉቃ 9÷28-38 #ቅዳሴ፦ ዘእግዝእትነ

  🍀✞ #ቡሄ_በሉ ✞🍀 ቡሄ በሉ (2) ሆ ልጆች ሁሉ ሆ የኛማ ጌታ ሆ    የዓለም ፈጣሪ ሆ የሰላም አምላክ ሆ ትሁት መሀሪ ሆ በደብረ ታቦር ሆ የተገለጠው ሆ ፊቱ እንደ ፀሐይ ሆ በርቶ የታየው ሆ ልብሱ እንደብርሃን ሆ ያንፀባ ረቀው ሆ #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና (2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን (2) ያዕቆብ ዮሐንስ ሆ እንዲሁም ጴጥሮስ ሆ አምላክን አዩት ሆ ሙሴ ኤልያስ ሆ አባቱም አለ ሆ ልጄን ስሙት ሆ ቃሌ ነውና ሆ የወለድኩት ሆ       #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና (2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2) ታቦር አርሞንኤም ሆ ብርሃን ታየባቸው ሆ ከቅዱስ ተራራ ሆ ስምህ ደስ አላቸው ሆ ሰላም ሰላም ሆ የታቦር ተራራ ሆ ብርሀነ መለኮት ሆ ባንቺ ላይ አበራ ሆ       #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2) በተዋህዶ ልጆች ሆ ወልድ የከበረው ሆ የእግዚአብሔር አብ ልጅ ሆ ወልደ ማርያም ነው ሆ ቡሄ በሉ (2) የአዳም ልጆች ሆ ብረሃንን ሆ ተቀበሉ ሆ #ድምጽህን_ሰማና በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን ለኛ_መጣልን(2) አባቴ ቤት ሆ አለኝ ለከት ሆ እናቴ ቤት ሆ አለኝ ለከት ሆ አጎቴም ቤት ሆ አለኝ ለከት ሆ አክስቴም አለኝ ለከት ሆ ተከምሯል ሆ እንደ ኩበት ሆ #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2) የዓመት ልምዳችን ሆ ከጥንት የመጣው ሆ ከተከመረው ሆ ከመሶቡ ይውጣ ሆ ከደብረ ታቦር ሆ ጌታ ሰለመጣ ሆ የተጋገረው ሆ ሙልሙሉ ይምጣ ሆ   #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2) ኢትዮጵያውያን ሆ ታሪክ  ያላችሁ ሆ ባህላችሁን ሆ ያዙ ሆ አጥብቃችሁ ሆ ችቦውን አብሩት ሆ እንዳባቶቻችሁ ሆ ምስጢር ስላለው ሆ ደስ ይበላችሁ ሆ    #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2)   አባቶቻችን ሆ ያወረሱን ሆ የቡሄን ትርጉም ሆ ያሳወቁን ሆ እንድንጠብቀው ሆ ለእኛ የሰጡን ሆ ይህን ነውና ሆ ያስረከቡን ሆ #ድምጽህን_ሰማና በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2)     ለድንግል ማርያም ሆ አሥራት የሆንሽ ሆ ቅዱሳን ጻድቃን ሆ የሞሉብሽ ሆ በረከታቸው ሆ ያደረብሽ ሆ ሁሌም እንግዶች ሆ የሚያርፉብሽ ሆ ሀገረ እግዚአብሔር ሆ ኢትዮጵያ ነሽ ሆ #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2)  ለሐዋርያት ሆ የላከ መንፈስ ሆ ዛሬም ለኢትዮጵያ ሆ ጸጋውን ያፍስስ ሆ በበጎ ምግባር ሆ እንድንታነጽ ሆ በቅን ልቦና ሆ በጥሩ መንፈስ ሆ በረከተ ቡሄ ሆ ለሁላችን ይድረስ ሆ #ድምጽህን_ሰማና #በብህሩ_ደመና(2) #የቡሄው_ብርሃን #ለኛ_መጣልን(2)   ዓመት ዓውዳመት ድገም እና ዓመት ድገም እና #በጋሽዬ_ቤት ድገም እና ዓመት ድገም እና ያውርድ በረከት  ድገም እና ዓመት ድገም እና ወርቅ ይፍሰስበት ድገም እና ዓመት ድገም እና #በእማምዬ_ቤት ድገም እና ዓመት ድገም እና ይግባ በረከት ድገም እና ዓመት ድገም እና ማርና ወተት ድገም እና ዓመት ድገም እና ይትረፍረፍ በእውነት ድገም እና ዓመት ድገም እና       #እንዲሁ_እንዳላችሁ በፍቅር አይለያችሁ #ለዓመቱ_በሰላም በፍቅርያ ድርሳችሁ #ክርስቶስ_በቀኙ በፍቅር ያቁማችሁ #የመንግስቱ_ወራሽ በፍቅር ያድርጋችሁ #እንዲሁ_እንዳለን በፍቅር አይለየን #ለዓመቱ_በሰላም በፍቅር ያድርሰን #አማኑኤል_በቀኙ በፍቅር ያቁመን  #የመንግስቱ_ወራሽ በፍቅር ያድርገን የቅዱሳን መላክት የፃድቃን ሰማዕታት ረድኤት በረከት ይግባ በሁሉም ቤት የቅዱሳን መላክት የፃድቃን ሰማዕታት ረድኤት በረከት ይግባ በሁሉም ቤት #በሁሉም_ቤት (2) ይግባ በረከት #በሁሉም_ቤት (2) ይግባ በረከት እንቁም በሃይማኖት ፀንተንበትጋት የአስራት አገር የአበው ቀደምት የቅዱሳን አባቶች ትውፊት ይገባልና ልንጠብቅ በእውነት #ባህላችንን_የአባቶች_ትውፊት (3) ✞የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን አስተምሮና ስርዓት የጠበቁ የተለያዩ መርሃ ግብሮች በየቀኑ ወደ እርስዎ ይቀርባሉ፡፡ ለወዳጅዎ #Share በመድረግ የበረከት ተካፋይ ያድርጓቸው✞ ╭══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╮ @EOTC2921 ╰══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╯

🌾✞ #ደብረ_ታቦር ✞🌾 ❖ ይኽ በዓል ከጌታችን 9ኙ ዐበይት በዓላት አንደኛው ሲኾን በዓሉ በየዓመቱ ነሐሴ 13 ላይ በታላቅ ድምቀት ይከበራል፡፡ ታሪኩ በ3ቱ ወንጌላት ላይ የተጻፈ ሲኾን ክብር ይግባውና ጌታችን አምላችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስምንቱን ሐዋርያትን ከእግረ ደብር (ከተራራው ሥር) ትቶ ሦስቱን (ጴጥሮን፣ ያዕቆብን፣ ዮሐንስን) ይዟቸው ወደ ታቦር ተራራ በመውጣት የሞተውን ሙሴን ከ1644 ዓመታት በኋላ አሥነስቶ የተሰወረውን ኤልያስንም ከብሔረ ሕያዋን አምጥቶ የሕያዋን አምላክና የሙታን አሥነሺያቸው ርሱ መኾኑን ብርሃኑ የገለጸበት ታላቅ ምስጢር የተከናወነበት ነው፡፡ (ማቴ 17፡1-9) ❖ ጌታ 8ቱን ሐዋርያት ይዟቸው ያልወጣበት በይሁዳ ምክንያት ነው። ምክያቱም ከምሥጢረ መንግሥቱ ቢለየኝ ከሞቱ ገባኹበት ባለ ነበርና ነው፤ ነገር ግን በተራራው ላይ ለ3ቱ የተገለጸው ምስጢር ከተራራው ሥር ላሉት ከይሁዳ በስተቀር ተገልጾላቸዋል፤ ለእኛም እንደ ሐዋርያት ምስጢሩን ጥበቡን ይግለጽልን፡፡ ❖ ብዙ ተራሮች ሳሉ የታቦር ተራራን የመረጠበት፦ መጀመሪያ አስቀድሞ የጌትነት ክብሩ በዚያ ተራራ ላይ እንደሚገልጽ ነቢዩ ዳዊት በመዝ 88፡12 ላይ “ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚኣከ ይትፌሥሑ” (ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ይደሰታሉ) በማለት ጌታ በዚያ ተራራ ላይ ብርሃኑን ሲገልጽ የብርሃኑ ነጸብራቅ እስከ አርሞንኤም ተራራ ድረስ እንደሚታይ የተናገረውን ትንቢት ለመፈጸም ነው፡፡ ❖ ሌላው ታቦር በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ 12 ጊዜያት ሲጠቀስ በተለይ በመሳ 4 እና 5 ላይ እንደተጻፈው አስቀድሞ በብሉይ ኪዳን የእስራኤል ጠላት የነበረው ሲሳራን መስፍኑ ባርቅ በተራራው ላይ ድል ነሥቶበት ነቢይቱ ዲቦራም በተራራው ላይ በደስታ አመስግናበታለች ዘምራበታለች፤ በተመሳሳይ መልኩ የእስራኤል ዘነፍስ የክርስቲያኖችን ጠላት የኾነውን ዲያብሎስን የኹላችን ፈጣሪ ንጉሠ ነገሥት ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነቱን ገልጦ ድል ስለነሣው ነቢያት ሐዋርያት ምእመናን የሚያመሰግኑት ስለኾነ ለምሳሌነቱ ተስማሚነት ያለውን የታቦርን ተራራን መርጦታል፡፡ ❖ ለምን ሙሴንና ኤልያስን ከነቢያት መኻከል መረጠ? ቢሉ ሀ) በማቴ 16፡13 ላይ ሐዋርያትን ስለማንነቱ እንደጠያቃቸው እንደመለሱለት ኹሉ በእውነት የሙሴና የኤልያስ ፈጣሪ መኾኑን ሲገልጽላቸው ሲኾን ሙሴና ኤልያስም ጌታቸው ፈጣሪያቸው ርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ መኾኑን በተራራው ላይ መስክረዋል፡፡ ለ) በዘፀ 33፡17-23 ላይ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ካለው ጥልቅ ግንኙነት የተነሣ “እባክኽ ክብርኽን አሳየኝ” ብሎ ልመናን አቀረበ፤ እግዚአብሔርም "ወአነብረከ ውስተ ስቊረተ ኰኲሕ ወእከድን እዴየ በላዕሌከ እስከ አኃልፍ" (በሰንጣቃው ዐለት አኖርሃለኍ፤ እስካልፍ ድረስ እጄን በላይኽ እጋርዳለኍ፤ ካለፍኍ በኋላ እጄን አንሥቼልኽ ጀርባዬን ታያለኽ፤ ፊቴ ግን አይታይም) ብሎታል (ዘፀ ፴፫፥፲፯-፳፫)፡፡ ❖ ይኸውም ጀርባ በስተኋላ እንደሚገኝ ኹሉ በኋላ ዘመን አካላዊ ቃል ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ በታቦር ተራራ ላይ እንደሚገለጽለት ሲያመለክተው ነው። ❖ ሊቁ ቅዱስ ያዕቆብም ስለ ታቦር በሚተነትነው መጽሐፉ ሙሴ በቃዴስ ባለው በመሪባ ውሃ ከእስራኤል ጋር በበደለው በደል ምክንያት ምድረ ርስት ኢየሩሳሌም እንዳይገባ አይቷት ብቻ በናባው ተራራ ላይ እንዲያርፍ ኾኗል (ዘፀ ፴፪፥፶፪፤ ዘፀ ፴፬፥፩-፰)፡፡ ❖ ይኽ ለሙሴ አሳዛኝ ቢኾንም በኋላ ዘመን አካላዊ ቃል ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሙሴ በፊት በሩቁ ያያት ግን ያልገባባት በምድረ ርስት በኢየሩሳሌም ያለች ታቦር ተራራ ላይ አምጥቶት በዘመነ ብሉይ በአካለ ሥጋ ያልገባባትን ርስት እንዲገባባት አድርጎታል፤ ይኸውም አዳምና ልጆቹ በአካለ ሥጋ ያጡትን ርስታቸው ገነትን በአካለ ነፍሳቸው ዳግመኛ ሊያገባቸው እንደመጣ የሚያመለክት መኾኑን በስፋት አስተምሯል፡፡ ❖ ጌታችን በብሉይ ኪዳን ከነበሩት ከነቢያት ሙሴንና ኤልያስን በሐዲስ ኪዳን ከነበሩት ከሐዋርያት ሦስቱን በታቦር ተራራ ላይ ማውጣቱ፦ 1⃣ የታቦር ተራራ የቤተ ክርስቲያን ምሳሌ በመኾኗ ሲኾን በቤተ ክርስቲያናችን ብሉይ ኪዳንና ሐዲስ ኪዳን እንደሚነገሩ ለማመልከት 2⃣ ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት በማመን የነቢያትንና የሐዋርያትን ክብርና ምልጃ እንደምታስተምር ለማሳየት ነው፡፡ 3⃣ ሌላው የታቦር ተራራ የመንግሥተ ሰማያት ምሳሌ ስትኾን ይኸውም ጌታ ነቢያትንና ሐዋርያትን በተራራዋ ላይ መሰብሰቡ 4⃣ መንግሥተ ሰማያትን ነቢያትም ሐዋርያትም እንደሚወርሷን ለማመልከት 5⃣ ሙሴ ያገባ ሲኾን ኤልያስ ድንግል ነውና መንግሥተ ሰማያትን ደናግልም ያገቡም እንደሚወርሷት ለማጠየቅ ነው፡፡ 6⃣ ሙሴ ኦሪት ዘፍጥረትን ሲጽፍ “በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ” (ዘፍ 1፡1) እንዳለ፤ ዮሐንስም “በመጀመሪያ ቃል ነበር” (ዮሐ 1፡1) ብሎ እንደ ሙሴ አምላክነቱን የሚመሰክር ነውና ሙሴ አስቀድሞ የጻፈልኝ፤ አኹንም ዮሐንስ አምላክነቴን የሚጽፍልኝ እኔ ነኝ ሲል ነው፡፡ 7⃣ ሙሴና ኤልያስ ይመሳሰላሉ፤ ይኸውም በሲና ተራራ 40 ቀንና ሌሊት እንደጾመ ኤልያስም በደብረ ኮሬብ 40 ቀንና ሌሊት የጾመ ነውና፨ 8⃣ ሙሴ ንጉሡ ፈርዖንን የገሠፀ እንደነበር ኤልያስም ንጉሡ አክዐብን የገሠፀ ነውና፨ 9⃣ ዳግመኛም ሰማይኑን ዝናብ እንዳያዘንም በተሰጠው ሥልጣን ባሰረውና ከ3 ዓመት ከ6ወር ቆይታ በኋላ እንዲዘንብ በፈታው ኤልያስን እንዳመጣ ኹሉ የማሰር የመፍታት ሥልጣን ሥልጣነ ተሰጥቶት “እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል” (ማቴ 16፡18-19) ላለው ለጴጥሮስን ታላቅ ሰማያዊ ሥልጣን መስጠቱን ለማመልከት አምጥቷቸዋል፡፡ ❖ በቤተ ክርስቲያንና በሀገራችን ያለው መንፈሳዊ አከባበር ደማቅ ነው፤ ይኽ በዓል በቤተ ክርስቲያን በማሕሌት በቅዳሴ በትምህርት የሚከበር በዓል ሲኾን በሀገርኛ የቡሄ በዓል ይባላል፤ ቡሔ ማለት ሊቁ ደስታ ተክለ ወልድ በመዝገበ ቃላት ላይ ሲገልጹት ቧ ብሎ በደብረ ታቦር የተገለጠው የጌታችንን የፊቱን ብርሃን ጸዳል የልብሱን እንደ በረዶ ነጭ መኾን ያስረዳል ስለዚኽ የብርሃን፣ ብርሃናዊ ማለት ነው፡፡ ❖ ሌላው “ብሑዕ” ማለት የቦካ ማለትን ሲያመላክት በዚኽ ቀን የሚጋገረውን ሙሉሙል ዳቦ የሚያመለከክት ነው፡፡ ❖ በዚህ በዓል የብርሃኑ ምሳሌ የሚሆን ችቦ ነሐሴ 12 ማታ ይበራል፤ ሌላው በዚኽ በዓል ሰሞን በገጠር ከተራራ ላይ እረኞች ሕጻናት ዥራፍ ማስጮኻቸው ጌታ በተራራ ላይ ብርሃኑን በገለጸ ጊዜ አብ በደመና ኾኖ “እርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት” ባለ ጊዜ ሐዋርያት በድምፁ ደንግጸው መውደቃቸውን ለማመለክት ነው፡፡ ❖ ሌላው ሙሉሙሉ ዳቦ መጋገሩ በትውፊት እንደምንረዳው ጌታ ብርሃኑን ሲገልጽ ብርሃኑ እስከ አርሞንኤም ተራራ ድረስ ያበራ ስለነበር እረኞች ሌሊቱ ኹሉ ቀን መስሏቸው እዛው ስለዋሉ ቤተሰቦቻቸው “ኅብስት” ይዘውላቸው ሄደዋልና የዚያ ምሳሌ ነው፡፡ [በደብረ ታቦር ላይ ብርሃኑን የገለጠው አምላካችን ክርስቶስ ምስጋና ይግባው] ✍መጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ ✞የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን አስተምሮና ስርዓት የጠበቁ የተለያዩ መርሃ ግብሮች በየቀኑ ወደ እርስዎ ይቀርባሉ፡፡ ለወዳጅዎ #Share በመድረግ የበረከት ተካፋይ ያድርጓቸው✞ t.me/EOTC2921

🍀✞ #ደብረ_ታቦር_የታሪክ_ተራራ ✞🍀 ውድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች እንኳን ለበዓለ ደብረ ታቦር በሰላምና በጤና አደረሰን አደረሳችሁ፡፡ ✅✞ ደብረ ታቦር ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሁለቱ ነቢያትና ለሶስቱ ሐዋርያት ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት ታሪካዊ ተራራ ነው። ጌታችንን መለኮታዊ ታሪክ የሰራባቸው ብዙ ታሪካዊ ተራራዎች አሉ። እነርሱም፦ #ደብረ_ሲና፦ ምሥጢረ ሥጋዌን የገለጠበት የምሥጢር ተራራ ነው #ደብረ_ቁስቋም፦ በስደቱ ጊዜ መላእክቱ ክንፋቸውን ዘርግተው ያመሰገኑበት የምስጋና ተራራ ነው። #ደብረ_ገዳመ_ቆሮንቶስ፦ ሶስቱ ፈተናዎችን እስከፈታኙ ድል ነስቶ አምላክነቱን የገለጠበት የድል ተራራ ነው። #ደብረ_ዘይት፦ ለሐዋርያቱ ወደሰማይ ሲያርግ ባርኳቸው ያረገበት የወይራ ተራራ ነው። #ደብረ_ታቦር፦ ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት የለመለመ ተራራ ነው። ወደዚህ ተራራ ከነቢያት ሙሴና ኤልያስን ከሐዋርያት ዮሐንስን ያእቆብን እና ጴጥሮስን ይዞቸው ወጥቶ ብርሃነ መለኮቱን ገልጦላቸዋል። #ለምን_ከነቢያት_ሙሴና_ኤልያስን_መረጠ_ቢሉ? ነቢዩ ሙሴ በደብረ ሲና መልክህን ማየት እፈልጋለው ብሎ ጠይቆት ነበረና ዛሬ መልኬን አታይም በሇላ ጀርባየን ታያለህ ብሎት ነበረና ጥያቄውን ለመመለስ ነው፤ በተራራ የተጠየቀውን በተራራ ለመመለስ ወደተራራው ወስዶታል። ኤልያስም ተአምር አድራጊ ነቢይ ስለሆነ ጌታችን ታምራቱን አይተው ኤልያስ ነው ብለውት ነበርና ኤልያስ እንዳልሆነ እና የኤልያስ አምላክ መሆንን ለማስመስከር ኤልያስን ከብሄረ ህያዋን አመጣ። ከሐዋርያት ዮሐንስ ያእቆብ ጴጥሮስ ለምን ይዞ ወጣ ቢሉ? ጌታችን ወደተራራው ወጥቼ እነግሣለው ባለ ጊዜ የዮሐንስና የያእቆብ እናት ማርያም ልጆቼን በቀኝና በግራ አንግሥልኝ ብለው ነበረና የጠየቀችውን ጥያቄ ለመመለስ ያእቆብንና ዮሐንስን ይዞ ወጥቷል ጴጥሮስን፤ #ለምን_ይዞ_ወጣ_ቢሉ? ጌታችን ሰዎች ማን ይሉኛል ባለ ጊዜ? ጴጥሮስ አንተ የአብ የባህርይ ልጁ ኢየሱስ ነህ ብሎት ነበረና ብርሃነ መለኮቱን ገልጦ አምላክነቱን ሊያስረደው ወደተራራው ወስዶታል። #ሌሎችን_ሐዋርያት_ለምን_ተዋቸው_ቢሉ? "የሐትትዎ ለኀጥእ ከመ ኢይርዓይ ስብሐተ እግዚአብሔር" እንዲል ኀጢአተኛውን የእግዚአብሔርን ብርሃን እንዳያይ ይከለክሉታል የተባለው ትንቢት ይፈፀም ዘንድ ይሁዳ ብረሃነ መለኮቱን እንዳያይ ነው። በሱ ምክንያት ስምንቱም በእግረ ደብር ቀርተዋል ለሶስቱ ሐዋርያት የተገለጠው ምሥጢር ለስምንቱ ሐዋርያት ተገልጦላቸዋል ። ይሁዳን ትቶ ሁሉን ይዞ እንዳይወጣ ከምሥጢሩ ቢለየኝ ከሞቱ ገባሁበት እንዳይል ነው። ከነቢያት ካገቡትም ካላገቡትም ከሐዋርያትም ካገቡትም ካላገቡትም ይዞ ወጥቷል። ✅✞ ከነቢያት ያገባው ሙሴ፤ ያላገባው ኤልያስ ነው። ከሐዋርያት ያገባው ጴጥሮስ ያላገቡት ያእቆብና ዮሐንስ ናቸው። የደናግል የሕጋዉያንም አምላክ እንደሆነ ለመግለፅ ህጋውያንን ደናግላንን ይዞ ወጥቷል፡፡ አንድም ደብረ ታቦር የመንግስተ ሰማያት ምሳሌ ናት መንግስተ ሰማያት የህጋውያንም የደናግልም እንደሆነች ለመግለጽ። ✅✞ አምስት መሆናቸው ስለምን ነው ቢሉ? ደብረ ታቦር የቤተ ክርስቲያን ምሳሌ ናት በቤተ ክርስቲያን የሚቀድሱ ካህናት አምስት እንዲሆኑ ስርዓት ለመስራት ነው አንድም በአምስቱ አእማደ ምሥጢር ምሳሌ ነው። ከሞቱት አንስቶ ካሉት ጠርቶ ለህያዋንም ለሙታንም ብርሃነ መለኮቱን የገለፀው የሙታንም የህያዋንም አምላክ መሆኑን ለመግለፅ ነው። ደብረ ታቦር ከዘጠኙ ዓበይት የጌታችን በዓላት አንዱ ነው፤ ይህ በአል መለኮታዊ አምላካዊ ላእላዊ ሰማያዊ በአል ነው። ✅✞ ደብረ ታቦር በእስራኤል ውስጥ የሚገኝ የለመለመ ተራራ ሲሆን በአሉ በተራረው ተሰይሞ ይከበራል። ከሌሎቹ ነቢያት ሙሴና ኤልያስን መርጦ ገልጦላቸዋል ምክንያቱም ሙሴ ፊትህን ማየት እፈልጋለው ብሎ ሲጠይቀዉ "ገፅየሰ ኢያስተርኢ ለከ ወድህረሰ ትሬኢ ገፅየ" ዛሬ ፊቴን አታይም ኋላ ታያለህ ብሎት ነበርና ቃሉን ለመፈፀም ከመቃብር አምጥቶ ደብረ ታቦር ላይ ገለጠለት። ✅✞ ሙሴ መሆኑ በምን ይታወቃል ቢባል? በልጅነቱ ሙሴ በቤተ ፈርዖን ሲያድግ የፈርኦንን ግፍ አይቶ ንጉሡ ፈርዖንን በጥፊ ተማቶ የሞት ፍርድ ቢፈርድበት የንጉሡ አማካሪዎቹ ልጅ ነው ምን ያውቃል ብለው እሳት እና ፍትፍት ይቅረብለት እና እሳቱን ትቶ ፍትፍቱን ከበላ ይገደል ክፉና በጎን ያውቃል ፍትፍቱን ትቶ እሳቱን ከጎረሰ ገና ስላላወቀ አይፈረድበት ብለው ፍትፍትና እሳት አቀረቡለት ፈትፍቱን ትቶ እሳቱን ጎርሶ ነበርና አፉ ተብታባ ነበር በዚህ ታውቋል አንድም ሙሴ ገና ሲወለድ ከፊቱ ላይ ብርሃን ተስሎበት ተወልዶ ነበርና በዚህ ታውቋል። ✅✞ ኤልያስ መሆኑ በምን ይታወቃል ቢሉ? በጠጉሩ ኤልያስን ዘፀጓር ብእሲሁ ይለዋልና አንድም ኤልያስ ሲወለድ በእሳት ሰፋድል ተጠቅልሎ ነበር በዚህ ታውቃል ኤልያስን የመረጠበት ምክንያት ኤልያስ ሲያርግ ከኤልሳዕ በቀር ያየው አልነበረመና በህይወት ማረጉን ለመግለፅ ነው፡፡ ማቴ፡17፥1 ከመጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ 🙏✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን ✞🙏 ✞የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን አስተምሮና ስርዓት የጠበቁ የተለያዩ መርሃ ግብሮች በየቀኑ ወደ እርስዎ ይቀርባሉ፡፡ ለወዳጅዎ #Share በመድረግ የበረከት ተካፋይ ያድርጓቸው✞ ╭══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╮ @EOTC2921 ╰══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╯

⛺️✝ በኢትዮጵያ የተሰወሩ ፒራሚዶች ያሉበት ቦታ ታወቀ ! 📌 እነዚህ ፒራሚዶች እና ቤተ መቅደሶች የሚገለጡበት ዘመን ታወቀ 📌 እውነት በኢትዮጵያ መሬት በሰማያዊ ሀይል ተቀብረው የሚገኙ ፒራሚዶች እና ቤተ መቅደሶች አሉ ? እንዴትስ ተሰሩ ? 📌 ስለ እነዚህ ፒራሚዶችና ቤተመቅደሶች አስገራሚ ምስጢሮች 📌 በቅዱሳን አባቶቻችን ስለተሰወረው ድንቅ መፅሐፍ እነዚህን እና ሌሎች ሚስጢራትን ስለ ኢትዮጵያ ስውር ቤተ መቅደሶች እንዲሁም ፒራሚዶች ማወቅ ከፈለጉ በ Youtube ቻናላችን ሙሉ ትምህርቱን ማግኘት ትችላላቹ ከስር ያለውን Open የሚለውን ተጭነው ! እንዲሁም ሌሎች ድንቅ ፕሮግራሞችንም ማግኘት ይችላሉ በዛውም የ Youtube ቻናላችንንም Subscribe ያርጉ ! 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇 👇 ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት . ❎█▓▒░        ►OPEN◄░►OPEN       ▒▓█❎ ❎█▓▒░         ►OPEN◄░►OPEN      ▒▓█❎ ❎█▓▒░         ►OPEN◄░►OPEN      ▒▓█❎ ❎█▓▒░        ►OPEN◄░►OPEN       ▒▓█❎ .

⛺️✝ በኢትዮጵያ የተሰወሩ ፒራሚዶች ያሉበት ቦታ ታወቀ ! 📌 እነዚህ ፒራሚዶች እና ቤተ መቅደሶች የሚገለጡበት ዘመን ታወቀ 📌 እውነት በኢትዮጵያ መሬት በሰማያዊ ሀይል ተቀብረው የሚገኙ ፒራሚዶች እና ቤተ መቅደሶች አሉ ? እንዴትስ ተሰሩ ? 📌 ስለ እነዚህ ፒራሚዶችና ቤተመቅደሶች አስገራሚ ምስጢሮች 📌 በቅዱሳን አባቶቻችን ስለተሰወረው ድንቅ መፅሐፍ እነዚህን እና ሌሎች ሚስጢራትን ስለ ኢትዮጵያ ስውር ቤተ መቅደሶች እንዲሁም ፒራሚዶች ማወቅ ከፈለጉ በ Youtube ቻናላችን ሙሉ ትምህርቱን ማግኘት ትችላላቹ ከስር ያለውን Open የሚለውን ተጭነው ! እንዲሁም ሌሎች ድንቅ ፕሮግራሞችንም ማግኘት ይችላሉ በዛውም የ Youtube ቻናላችንንም Subscribe ያርጉ ! 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇 👇 ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት . ❎█▓▒░        ►OPEN◄░►OPEN       ▒▓█❎ ❎█▓▒░         ►OPEN◄░►OPEN      ▒▓█❎ ❎█▓▒░         ►OPEN◄░►OPEN      ▒▓█❎ ❎█▓▒░        ►OPEN◄░►OPEN       ▒▓█❎ .

⛺️✝ በኢትዮጵያ የተሰወሩ ፒራሚዶች ያሉበት ቦታ ታወቀ ! 📌 እነዚህ ፒራሚዶች እና ቤተ መቅደሶች የሚገለጡበት ዘመን ታወቀ 📌 እውነት በኢትዮጵያ መሬት በሰማያዊ ሀይል ተቀብረው የሚገኙ ፒራሚዶች እና ቤተ መቅደሶች አሉ ? እንዴትስ ተሰሩ ? 📌 ስለ እነዚህ ፒራሚዶችና ቤተመቅደሶች አስገራሚ ምስጢሮች 📌 በቅዱሳን አባቶቻችን ስለተሰወረው ድንቅ መፅሐፍ እነዚህን እና ሌሎች ሚስጢራትን ስለ ኢትዮጵያ ስውር ቤተ መቅደሶች እንዲሁም ፒራሚዶች ማወቅ ከፈለጉ በ Youtube ቻናላችን ሙሉ ትምህርቱን ማግኘት ትችላላቹ ከስር ያለውን Open የሚለውን ተጭነው ! እንዲሁም ሌሎች ድንቅ ፕሮግራሞችንም ማግኘት ይችላሉ በዛውም የ Youtube ቻናላችንንም Subscribe ያርጉ ! 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇 👇 ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት . ❎█▓▒░        ►OPEN◄░►OPEN       ▒▓█❎ ❎█▓▒░         ►OPEN◄░►OPEN      ▒▓█❎ ❎█▓▒░         ►OPEN◄░►OPEN      ▒▓█❎ ❎█▓▒░        ►OPEN◄░►OPEN       ▒▓█❎ .