Campus Students
Campus Students news.
БільшеКраїна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
4 479
Підписники
Немає даних24 години
+17 днів
+130 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#For_All_Students
@ethioexambot ምን ምን ይዘዋል?
1️⃣ የብሄራዊ ፈተና ውጤቶች ✏️
✅ ቦቶቻችንን የ(2010,2011,2012,2013) የፈተና ውጤቶችን ይዘዋል።
2️⃣ የፈተና መዘጋጃ ጥያቄዎች ከ8ኛ - 12ኛ
✅ ለዘንድሮ ( 2014 ) ተፈታኞች የፈተና መዘጋጃ አዘጋጅተንላችኋል።
✅ የሁሉም ትምህርት አይነቶች ጥያቄዎችን የምታገኙ ሲሆን
🧭 በሰአት የተገደበ ጥያቄና መልስ (quiz) መልኩ መፈተን ይችላሉ።
3️⃣ የመኪና አሽከርካሪነት ፈቃድ ፈተና 🚎
🚖 የDriving license የሁሉም ደረጃ ፈተና እና መልሶች በquiz መልኩ ቀርበዋል።
4️⃣ Resources / አስፈላጊ ነገሮች 📚
✅ ለሁሉም የትምህርት ደረጃዎች የሚጠቅሙ ዲጂታል መጽሀፍትን የምታገኙበት ክፍል ነው።
|➖➖➖➖➖➖➖➖|
|🔹@ethiostudents
|➖➖➖➖➖➖➖➖|
Фото недоступнеДивитись в Telegram
✅ ወደ 9677 OK ብለው ይላኩ,የቴክኖሎጂ ትምህርቶችን እየተማሩ ያልተገደበ የኢንተርኔትና የድምፅ ጥቅል ያሸንፉ!!
✅ የዚህ ሳምንት ሽልማት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል(package)።
ጥቅሉን ለማሸነፍ:
✅ ወደ 9677 OK ብለው ይላኩ።
🎁 የሳምንቱ ዕጣ አሸናፊ ከሆኑ የኢንተርኔት ጥቅል ወይም የድምፅ ጥቅል ወደ ስልኮ ይላክሎታል::
🎉 መልካም እድል 🎉
🎁 ይመዝገቡ 🆓 ነፃ ጥቅሎችን ያሸንፉ ✅
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የቴክኖሎጂ መረጃ ላይ የተመሰረቱ ጥያቄዎችን በመመለስ በየእለቱ የተለያዩ የኢንተርኔትና የድምፅ ጥቅሎችን ያሸንፉ!!
✅ የዚህ ሳምንት ሽልማት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል(package)።
ጥቅሉን ለማሸነፍ:
1⃣ ወደ 9677 OK ብለው ይላኩ።
2⃣ የሚላክልዎትን ሊንክ በመጫን የስልክ ቁጥሮን አስገብተው ለጥያቄዎች ይዘጋጃሉ።
3⃣ የሚፈልጉት የጥያቄ አይነት መርጠው ሳይሳሳቱ ተከታታይ 10 ጥያቄዎችን መመለስ ብቻ ነው።
🎁 ሲያሸንፉ የኢንተርኔት ጥቅል ወይም የድምፅ ጥቅል ወደ ስልኮ ይላክሎታል::
🎉 መልካም እድል 🎉
🎁 አሁን ይመዝገቡ 🆓 ነፃ ጥቅሎችን ያሸንፉ ✅
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የቴክኖሎጂ መረጃ ላይ የተመሰረቱ ጥያቄዎችን በመመለስ በየእለቱ የተለያዩ የኢንተርኔትና የድምፅ ጥቅሎችን ያሸንፉ!!
✅ የዚህ ሳምንት ሽልማት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል(package)።
ጥቅሉን ለማሸነፍ:
1⃣ ወደ 9677 OK ብለው ይላኩ።
2⃣ የሚላክልዎትን ሊንክ በመጫን የስልክ ቁጥሮን አስገብተው ለጥያቄዎች ይዘጋጃሉ።
3⃣ የሚፈልጉት የጥያቄ አይነት መርጠው ሳይሳሳቱ ተከታታይ 10 ጥያቄዎችን መመለስ ብቻ ነው።
🎁 ሲያሸንፉ የኢንተርኔት ጥቅል ወይም የድምፅ ጥቅል ወደ ስልኮ ይላክሎታል::
🎉 መልካም እድል 🎉
🎁 አሁን ይመዝገቡ 🆓 ነፃ ጥቅሎችን ያሸንፉ ✅
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የቴክኖሎጂ መረጃ ላይ የተመሰረቱ ጥያቄዎችን በመመለስ በየእለቱ የተለያዩ የኢንተርኔትና የድምፅ ጥቅሎችን ያሸንፉ!!
✅ የዚህ ሳምንት ሽልማት ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል(package)።
ጥቅሉን ለማሸነፍ:
1⃣ ወደ 9677 OK ብለው ይላኩ።
2⃣ የሚላክልዎትን ሊንክ በመጫን የስልክ ቁጥሮን አስገብተው ለጥያቄዎች ይዘጋጃሉ።
3⃣ የሚፈልጉት የጥያቄ አይነት መርጠው ሳይሳሳቱ ተከታታይ 10 ጥያቄዎችን መመለስ ብቻ ነው።
🎁 ሲያሸንፉ የኢንተርኔት ጥቅል ወይም የድምፅ ጥቅል ወደ ስልኮ ይላክሎታል::
🎉 መልካም እድል 🎉
🎁 አሁን ይመዝገቡ 🆓 ነፃ ጥቅሎችን ያሸንፉ ✅
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#SamaraUniversity
በ2014 ዓ.ም ወደ ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 13 እና 14/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 15 እስከ 17/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
• የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው
• የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ
ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ፦ www.su.edu.et መጎብኘት ትችላላችሁ፡፡
@campus_group_ethiopia
@campus_group_ethiopia
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#JimmaUniversity
በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት የሥራ ርክክብ አድርገዋል።
ነባሩ የሥራ አመራር ቦርድ ያከናወናቸው ሥራዎች፣ የገጠሙት ፈተናዎች እና በጅምር ላይ የሚገኙና በቀጣይ የሚከወኑ ሥራዎች ላይ ውይይት ተደርጓል።
የአዲሱ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሠ መሆናቸው ይታወቃል።
በጤና ሚኒስቴር በተከናወነው የሥራ ርክክብ፤ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጀማል አባፊጣ (ዶ/ር) ለነባሩ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት የምስክር ወረቀት እና የምስጋና ስጦታዎችን አበርክተዋል።
@campus_group_ethiopia
@campus_group_ethiopia
#ArbaMinchUniversity
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ ተማሪዎቹ አቀባበል አድርጓል።
ዩኒቨርሲቲው ለመደበኛ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ግንቦት 01 እና 02/2014 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን 4 ሺህ 994 ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል።
@campus_group_ethiopia
@campus_group_ethiopia
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#SPHMMC
በ2014 ዓ.ም የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የሕክምና ትምህርት ለመማር የተመረጣችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ግንቦት 15 እስከ 17/2014 ዓ.ም ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።
ወደ ኮሌጁ በምትሄዱበት ጊዜ፦
👉 የ1ዐኛ እና 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት ዋና እና ኮፒ
👉 ከ9-12 ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት ዋና እና ኮፒ
👉 8 ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶግራፍ
👉 አንሶላ፣ ብርድልብስ እና የትራስ ልብስ
👉 የስፖርት ልብስና ጫማ ይዛችሁ እንድትሄዱ።
ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጡ ተማሪዎችን ኮሌጁ የማናስተናግድ መሆኑን አስታውቋል።
ለተጨማሪ መረጀ 0118965125 / 976 መጠየቅ ይቻላል፡፡
ምንጭ፦ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ሬጅስትራርና አልሙናይ ማናጅመንት ዳሬክቶሬት
@campus_group_ethiopia
@campus_group_ethiopia
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#Update
#JimmaUniversity
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም ወደ ተቋሙ የተመደቡ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ግንቦት 04 እና 05/2014 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል።
አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ የሚያደርጉባቸው እና ትምህርታቸውን የሚከታተሉባቸውን ካምፓሶች ዩኒቨሲቲው አሳውቋል።
Freshman Social Science, Freshman Teachers Education in Social Science እና
Freshman Teachers Education in Natural Science የተመደባችሁ በዋናው ግቢ።
Freshman in Natural Science የተመደባችሁ በጅማ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት እና በጅማ ግብርና እና ሕክምና ኮሌጅ ካምፓሶች።
https://portal.ju.edu.et ላይ በመግባትና የአድሚሽን ቁጥር በማስገባት የተመደባችሁበትን ካምፓስ ማወቅ እንደምትችሉ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.