795
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#ልዩ ዝግጅት
ዓደዋ ነፃነት እና ክብር 2
- ደራሲ እንዳለ ጌታ ከበደ
- (ዶክተር)ፕሮፌሰር ዳኛቸው አሰፋ
- ቡርሃን ሀዲስ
- ገጣሚ ሰለሞን ሳህለ
- ገጣሚ ሳባ መኩሪያ
ቀን እሁድ 20/2014 ሰዓት ከዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ
_ ከፎቶ አውደ ረዕዪ ጋር(የፎቶ አውደ ረዕዪ ከቅዳሜ 19/6/2014ጀምሮ ክፍት ነው)
| ቦታ አራት ኪሎ ዋልያ መጻሕፍት
https://t.me/Sheger_Events
#ሁላችሁም ተጋብዛችኋልሁላ (በነጻ)
:
ሳምንታዊው ልዩ መርሐግብር:- መጽሐፍ የማስፈረም: ከደራስያን ጋር የመተዋወቅና የመጨዋወት ልዩ ሥነስርዓት::
#የዕለቱ_የክብር_እንግዳ :- አንዳርጋቸው ፅጌ
#የተመረጠው_መጽሐፍ :- ትውልድ አይደናገር እኛም እንናገር
#የመርሐግብሩ_አሰናጅ :- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ እና ዋልያ መጻሕፍት::
#ቦታ :- አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ: ከአብርሆት መጻሕፍት ቤት አጠገብ: ኢክላስ
ህንጻ::
#ቀን :- ቅዳሜ: የካቲት 12: 2014: ከሰዓት በኋላ ከ10:00 እስከ 12:00 ድረስ:: (በሰዓቱ ይጀመራል)
#ማስታወሻ ::
1) እንዲህ ዓይነቱ ፕሮግራም ቀጣይነት ያለው ነው::
2) ከዚህ ቀደም የተደረጉ መሰል ፕሮግራሞችን ለመከታተል በዋልያ ቡክ ስቶር ቻናል ያገኙናል።
(https://m.youtube.com/channel/UCT2s8Zlt65kS6Q1n7NGGxw)
https://t.me/Shegerevents1
https://t.me/Shegerevents1
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል “ዳኛቸው ወርቁ ማን ነው?” የተሰኘ ልዩ የውይይትና የመታሰቢያ መርሃ ግብር አሰናድቷል፡፡
በእለቱ ደራሲ ሳኅለሥላሴ ብርሃነ ማርያም “ዳኛቸው ሰውዬው”ን ይነግሩናል፣ ደራሲ እንዳለ-ጌታ ከበደ (ዶ/ር) “ዳኛቸው ደራሲውን” ይዳስሱልናል፣ የሥነጽሑፍ መምህሩ ገዛኸኝ ጸጋው (ዶ/ር) “ዳኛቸው ገጣሚው”ን ያሳዩናል፡፡
መርሃግብሩ የፊታችን ቅዳሜ ጥር 28/2014 ዓ.ም ከጰውሎስ ሆስፒታል አለፍ እንዳሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል 500 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው ታሪካዊው የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ መኖሪያ በነበረው የማዕከሉ ቅጽር ግቢ ከ7፡00 ጀምሮ ይከናወናል፡፡ የኮቪድ ፕሮቶኮልን ጠብቀው በሰዓቱ በመገኘት ተሳታፊ እንዲሆኑ በማክበር ተጋብዘዋል!
የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል
ለተጨማሪ መረጃ በ +251911664020 ያግኙን።
https://t.me/Shegerevents1
🛑 ዳግም እድል ለፊልም አፍቃሪዎች 🛑
በኢትዮጲያ የፊልም ታሪክ ግዙፍ ስም ከተከሉ ምርጥ ፊልሞች ውስጥ የሚመደበው "ሎሚ ሽታ" ከአመታት ቡሀላ ለእይታ ሊቀርብ ነው። ያውም #በነፃ !!
#መንበር_ለአበርኃም_ገዛሐኝ_ሎሚ_ሽታ_ፊልም #አዘጋጅ ፡- አላቲኖስ ኢትዮጵያዊፊልም ሰሪዎች ማኅበር
#ቦታ ፡- ሩሲያ ሳይንስና ባሕል ማዕከል (ፑሽኪን አዳራሽ)
#ቀን ፡- ሐሙስ ጥር 26 ቀን 2014 ዓ.ም
#ሰዓት:፡- ከቀኑ 9፡30 ጀምሮ ወንበር ሞልቶ ቦታ እንዳያጡ በሰዓቱ ይገኙልን!
(ቦታውን ለማታውቁት ሩሲያ ሳይንስ እና ባሕል ማዕከል ፒያሳ አሮጌው ፖስታ ቤት ወደ ካቴድራል ትምህርት ቤት በምትወስደው መንገድ ወረድ ብሎ ይገኛል )
https://t.me/Shegerevents1
እንሆ መልዕክት ከ "ጦቢያ ግጥም በጃዝ" አዘጋጆች
የተወደዳችሁ ቤተሰቦቻችን የጦቢያ መደበኛ የጥበብ መድረክ አርብ የካቲት 4 በኢንተርኮንትኔታል ከ11.30 ጀምሮ ይካሄዳል በክብር ተጋብዛችኋል ።
=======🛑========
ትኬቱን በየትኛውም የቡና ባንክ ቅርንጫፎች ያገኙታል
https://t.me/Sheger_Events
ይህ የኪነ ጥበቡ አለም የዘንድሮ ታላቅ ዜና ሳይሆን አይቀርም።
ታላቁ " የቴዎድሮስ ራዕይ " መጣ !!
የፊታችን ማክሰኞ እና ረቡዕ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር የሚታየው ይኸው ታሪካዊ ትያትር ሱራፌል ተካ ፣ መስከረም አበራ ፣ አማኑኤል ሀብታሙን ጨምር ከ150 _ ያላነሱ ተዋንያን ይጫወቱበታል።
ማክሰኞ ጥር 24 2014 እና ረቡዕ ጥር 25 2014 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ይመረቃል።
ታላቁን የቴዎድሮስ ራዕይን ተመልከቱ ።
መቼም ወቅታዊ ትያትር ።
https://t.me/Sheger_Events
አንድም መዝናናት አንድም መልካም ስራ
በሙያችን ለወገናችን!!!
እነሆ ብዙ ልፋት የተለፋበት የነበረው 'ዐልፋ' ሙዚቃዊ ተውኔት ቅዳሜ ታህሳስ 23/2014ዓ.ም ከቀኑ በ 11:00 ሰዓት በብሔራዊ ቴአትር ቤት ወደእናንተ ሊቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
በመሆኑም እርሶ በእለቱ ከታች የተጠቀሱትን የመግቢያ ዓይነቶች በመያዝ ዝግጅቱን እንዲታደሙ በአክብሮት ተጋብዘዋል።
#የመግቢያ_አይነቶች
1, ደረቅ ምግቦች/ፓስታ÷ መኮረኒ÷ሩዝ../
2, የንጽሕና መጠበቂያ/ሞዴስፈሣሽ ሳሙና.../
3, የተለያዩ አልባሳት
4 በእለቱ በብሔራዊ ቴአትር ቤት ከዝግጅቱ ሰዓት ቀድሞ በማንኛውም ሰዓት በመምጣት ደም መለገስ ብቻ ነው።
# ድጋፉ በጦርነት ምክንያት ለተጎዱ ወገኖቻችን የሚሆን ነው።
(በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የትያትር ጥበባት 5ኛ አመት ተማሪዎች የተዘጋጀ)
https://t.me/Sheger_Events
10 ሳይታሰቡ በአጋጣሚ የተነኙ የፈጠራ ውጤቶች
https://youtu.be/1y43J1UDdJI
#ኢትዮጵያዊ_ሀገሩ የት ነው? የመፅሀፍ ምረቃ
የመፅሀፉ ርዕስ: #ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው? ደራሲ: እስከዳር ግርማዬ ትባላለች!
ጊዜ : ጥር 27/2014 ዓ. ም በ 11:00 ሰአት
ቦታ: ቢል ቪው ሆቴል
መድረኩ ላይ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች ተሰናድተዋል፡፡ አለመገኘት የሚያስቆጭ ይመስላል፡፡
#ኢትዮጵያዊ_ሀገሩ የት ነው?
መጽሐፉ እንደ ግለ-ታሪክ የራስ ትረካ ይጎላዋል፣ እንደጥናት ትንታኔ፣ እንደልቦለድ ጉጉት አጭር መሆኑና የገለጻ ትብአት የተጎናጸፈ መሆኑ አንዳች ነገር እንዳለው ያሳብቃል፡፡ ሰውን ብቻ ሳይሆን ሀገርን እና የሀገር ሃሳብን ምንነት እንዲጠይቁ ይጋብዛል፡፡
#መግቢያ_በነፃ
https://t.me/Sheger_Events
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.