11 412
Підписники
+524 години
+427 днів
+13030 днів
Час активного постингу
Триває завантаження даних...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Аналітика публікацій
Дописи | Перегляди | Поширення | Динаміка переглядів |
01 ማ ስ ታ ወ ቂ ያ
የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤
ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፤
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር | 5 478 | 21 | Loading... |
02 https://www.facebook.com/share/aSn23fBAajCLPorS/?mibextid=xfxF2i | 1 | 0 | Loading... |
03 አቶ ይበሉ ደሳለው እጅግ ታታሪ እና ለሌሎቻችን አርአያ ተሸላሚ ሰራተኞችን ነበሩ፣ በአቶ ይበሉ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩኝ ፣ እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በገነት ያሳርፍልን፣ | 8 046 | 3 | Loading... |
04 የሀዘን መግለጫ
------
አቶ ይበሉ ደሳለው በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በግቢ ውበት ሲያገለግሉ ቆይተው ሚያዚያ 26/2016 ዓ.ም ባደረባቸው ህመም በተወለዱ በ50 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
አቶ ይበሉ በግቢ ውበት ሥራቸው የሚታወቁ ለሌሎች ሠራተኞችም አርአያ የሆኑ ባሳዩት የሥራ ትጋትም በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ ተሸላሚ ነበሩ።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአቶ ይበሉ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል። | 7 789 | 4 | Loading... |
05 እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ አድርጓል።
በድጋሜ በዓሉ የሰላም እና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል።
ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ | 7 356 | 3 | Loading... |
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ማ ስ ታ ወ ቂ ያ
የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤
ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፤
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
አቶ ይበሉ ደሳለው እጅግ ታታሪ እና ለሌሎቻችን አርአያ ተሸላሚ ሰራተኞችን ነበሩ፣ በአቶ ይበሉ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩኝ ፣ እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በገነት ያሳርፍልን፣
የሀዘን መግለጫ
------
አቶ ይበሉ ደሳለው በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በግቢ ውበት ሲያገለግሉ ቆይተው ሚያዚያ 26/2016 ዓ.ም ባደረባቸው ህመም በተወለዱ በ50 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
አቶ ይበሉ በግቢ ውበት ሥራቸው የሚታወቁ ለሌሎች ሠራተኞችም አርአያ የሆኑ ባሳዩት የሥራ ትጋትም በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ ተሸላሚ ነበሩ።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአቶ ይበሉ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ አድርጓል።
በድጋሜ በዓሉ የሰላም እና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል።
ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ