cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Amhara Sport

የሚዲያ ሽፋን የተነፈገውን የኢትዮጵያ ስፖርት ለማሳደግ ከሰፈር እስከ ጠፈር በትኩረት እንዘግባለን !!

Більше
Ефіопія1 595Амхарська1 262Спорт5 379
Рекламні дописи
13 556
Підписники
Немає даних24 години
-317 днів
-11130 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

ውድ ቤተሰቦቻችን Amhara Sport በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን ፣ በትዕግሥት ስለምትጠብቁን እናመሰግናለን🙏
Показати все...
Amhara Sport በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን 👍
Показати все...
በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን 👍
Показати все...
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ - የሙሉ ሰዓት ዉጤት 🔴 አዳማ ከተማ 0 - 3 ኢትዮጵያ ቡና 🟡                           ⚽️01' ብሩክ በየነ                          ⚽️36' መሐመድኑር ናስር ⚽️75' መሐመድኑር ናስር @AmharaSport
Показати все...
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ - የሙሉ ሰዓት ዉጤት 🔵 ሀዲያ ሆሳዕና 0 - 0 ፋሲል ከነማ 🔴 @AmharaSport
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ፋሲል ከነማ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ሊለያይ ነዉ !! ዘንድሮ በሊጉ ደካማ የሚባል ጉዞን እያደረገ የሚገኘዉ ፋሲል ከነማ በ12 የሊጉ ጨዋታዎች 16 ነጥቦችን በመያዝ 8ተኛ ደረጃ መቀመጥ ችሏል። ከደቂቃዎች በኋላ የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ከሀዲያ ጋር በሚያደርገዉ ጨዋታም አሠልጣኙ ኃይሉ ነጋሽ እንደማይመሩት ሲታወቅ ፤ አሠልጣኙ ትላንት ወደ ጎንደር አምርተዉ የነበረ ሲሆን በስምምነት ከክለቡ ጋር ለመለያየት መስማማታቸዉ ተገልጿል። (ሶከር ኢትዮጵያ) @amharasport
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🔵 ፋሲል ከነማን የሚገጥመው የሀዲያ ሆሳዕና አሰላለፍ @amharasport
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🔴 ሀዲያ ሆሳዕናን የሚገጥመዉ የፋሲል ከነማ አሰላለፍ @amharasport
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች በድሬደዋ አለም አቀፍ ስታዲየም እሁድ ታህሳስ 16 2015 10:00 ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ 01:00 አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና @amharasport
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🇪🇹 የ13ተኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዉጤቶች @amharasport
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.