cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

AKAKI KALE HEYWET CHURCH YOUTH

This channel intends to incorporate all youths in Akaki Kale Heywet Church and provide them info abt current activities

Більше
Рекламні дописи
238
Підписники
Немає даних24 години
+17 днів
+130 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

👍 4
ልጅም ትወልዳለች እርሱ ሕዝቡን ከኃጢያታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ። ማቴ 1:21 የልደት ዋዜማ የአምልኮ ምሽት በጥቂቱ፡ #AKHC #AKHCYM
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
እንኳን አደረሳችሁ! #AKHC #AKHCYM
Показати все...
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የልደት ዋዜማ ፕሮግራም! ቀን ፡ ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 27 ሰዓት ፡ ከ11:30 ጀምሮ ቦታ ፡ በዘነበወርቅ አቃቂ ቃለሕይወት ቤ/ክ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል #AKHC #AKHCYM
Показати все...
👍 5
ለሰው ዘር ሁሉ የሆነው የክርስቶስ ወንጌል፣ ሕዝብን ከነገድ እና ከቋንቋ የሚዋጅ ነው። ቤተ ክርስቲያንም ይህን ወንጌል በዐደራ የተቀበለች እንደ መሆኗ መጠን፣ የምስራቹን ቃል ድንበር ሳይገድባት እንድታደርስ እና ሁሉን ሰው ያለ አድልዎ እንድታገለግል ይጠበቅባታል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ፣ ቤተ ክርስቲያን ራሷ በአግላይነት ወጥመድ ሥር ከተያዘች ግን፣ የምስራቹ መልእክት አደጋ እንደተጋረጠበት ያመለክታል። ሕንጸት እንግዳ አድርጎ ያቀረበው ሚስዮናዊ ኢያሱ ጎበና የገጠመው የአገልግሎት ፈተና፣ የቤተ ክርስቲያንን አግላይ አካሄድ ያመለክት ይሆን? https://youtu.be/_xTeLe_G3uU -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
Показати все...
ቤተ ክርስቲያን ያገለለቻቸው ቅዱሳን - ቈይታ ከኢያሱ ጎበና ጋር | ሕንጸት

ለሰው ዘር ሁሉ የሆነው የክርስቶስ ወንጌል፣ ሕዝብን ከነገድ እና ከቋንቋ የሚዋጅ ነው። ቤተ ክርስቲያንም ይህን ወንጌል በዐደራ የተቀበለች እንደ መሆኗ መጠን፣ የምስራቹን ቃል ድንበር ሳይገድባት እንድታደርስ እና ሁሉን ሰው ያለ አድልዎ እንድታገለግል ይጠበቅባታል። ይህ ሳይሆን ቀርቶ፣ ቤተ ክርስቲያን ራሷ በአግላይነት ወጥመድ ሥር ከተያዘች ግን፣ የምስራቹ መልእክት አደጋ እንደተጋረጠበት ያመለክታል። ሕንጸት እንግዳ አድርጎ ያቀረበው ሚስዮናዊ ኢያሱ ጎበና የገጠመው የአገልግሎት ፈተና፣ የቤተ ክርስቲያንን አግላይ አካሄድ ያመለክት ይሆን? -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:-

https://t.me/hintset

ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org

Фото недоступнеДивитись в Telegram
የምሕረት አምላክ My Devotional time #MDVT “የርስቱን ትሩፍ፣ ኀጢአት ይቅር የሚል፣ የሚምር እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው? ለዘላለም አትቈጣም፤ ነገር ግን ምሕረት በማድረግ ደስ ይልሃል።”   — ሚክያስ 7፥18 (አዲሱ መ.ት) ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ሕብረት ስለ እርሱ ባለን መንፈሳዊ መረዳት ላይ ይወሰናል። እግዚአብሔር እኛን ይቅር በማለቱ ደስ ይለዋል! በሕይወታችን እርሱን የሚያስከብር ነገር ስናረግ ብቻ የሚደሰት ሳይሆን እኛን ይቅር በማለቱም ይደሰታል እግዚአብሔር እኛን በመማሩ ደስ ይለዋል። ተደጋጋሚ የሆነ የውድቀት ታሪክ ሲኖረን እኛም ራሳችንን በመቅጣት ከመገኘቱ ስንርቅ በውስጣችንም ያለው ወቀሳ ሲያይል እግዚአብሔርን ይቅር በለኝ ለማለት ብንቀርብ እንኳ ቅጣትና መገፋት እደሚደርስብን ልባችን ሲነግረን የእርሱ የምህረት ልቡ ግን ከሰማይ እንደሚሰፋ ከታላላቅ ውቅያኖሶችም እንደሚጠልቅ የምናቀው በፊቱ ቀርበን ማረኝ ስንለው ብቻ ነው እግዚአብሔር መኃሪ አምላክ ነው “.....አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ ቍጣው የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ።” ኢዮኤል 2፥13   እግዚአብሔር ይቅር እንዲለን ከመጠየቅ መቼም ቢሆን አናመንታ የሠራነው የትኛውም ኃጢአት ከእግዚአብሔር ምሕረት አይበልጥምና። ከተጨመሩ ጥቂት ሃሳቦች በስተቀር መሪ ሃሳቡ የዱባ ጥጋብ ከተሰሰኘው የፓስተር ሰሎሞን አበበ መጽሐፍ የተወሰደ
Показати все...
👍 2
"My Devotional time" ወይም #MDVT በየሳምንቱ ከእግዚአብሔር ቃልና ከሌሎች መጽሐፍት የተረዳነውን የምንከፋፈልበት የቴሌግራም ፕሮግራማችን ነው። #AKHC_YTH
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል! #AKHCYM #AKHC
Показати все...
👍 5
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.