cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Refuge Ministry

Christ in you, the hope of glory:” Colossians 1፥27 #ለወዳጅዎ_ሼር_በማድረግ_ያጋሩ @Refuge_Minister ይቀላቀሉን

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
202
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Показати все...
የእምነት ኃይል! ✍ እምነት በክርስትና ሕይወት ውስጥ በጣም አስፈላጊና ወሳኝ መንፈሳዊ ንጥረ ነገር ነው። “እምነትም ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ፥ የማናየውንም ነገር የሚያስረዳ ነው።” — ዕብራውያን 11፥1 👉 እግዚአብሔር የሚኖረው በሚታየው ዓለም ሳይሆን በማይታየው አለም ውስጥ ነው፣ እምነት ደግሞ ወደ መንፈሳዊ ዓለም መሄጃ መንገድ ሆኖ እግዚአብሔርን እንድናገኘው ያደርጋል። @God_serv.yonatan
Показати все...
Pastor Benny Hinn sings "As the Deer"😭 This song is full of anointing🙌 https://t.me/JesusCfamily https://t.me/JesusCfamily
Показати все...
Let us prepare by his grace!❤ በፀጋው እንዘጋጅ! ኢየሱስ ክርስቶስ የተዘጋጁትን ለመውሰድ ተመልሶ ይመጣል።
Показати все...
የክርስቶስ መስቀል! ይነበብ!!! ከቀደመው ፍቅር ብንወድቅ እና የቀደመውን ተግባራችንን ማድረግ ብንተው፣ የነበረንን መንፈሳዊ ግለት ብናጣው: ወደ ቀደመው ጎዳና የሚመልሰን አንድ እውነት የክርስቶስ መስቀል ነዉ። የክርስቶስን መስቀል ስንመለከት እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር ያስረዳል። ማድረግ ያለብንን ማድረግ እንድንችል ከፍቅር የተሻለ ግድ የሚለን የለም። ➤መጸለይ ቢያቅተን መስቀሉን እንመልከት! ➤መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ ቢያቅተን መስቀሉን እንመልከት! ➤መቀደስ ቢያቅተን መስቀሉን እንመልከት! ➤ወንጌል መስበክ ቢያቅተን መስቀሉን እንመልከት! ➤ማገልገል ቢያቅተን መስቀሉን እንመልከት! ➤እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር ብንጠራጠር መስቀሉን እንመልከት! ➤ጤነኛ መሆን ቢያቅተን መስቀሉን እንመልከት! ➤መሳካት ቢያቅተን መስቀሉን እንመልከት! ➤ብንጨነቅ መስቀሉን እንመልከት! ➤አቅርቦት ብናጣ መስቀሉን እንመልከት! እግዚአብሔር በየትኛውም ጊዜ በሰው ልጅ ሕይወት ለሚነሱ ጥያቄዎች ሁሉ መልስ የሰጠው የክርስቶስ መስቀል በሚባል ቋንቋ ነዉ። “ነፍሱን ስለ ወዳጆቹ ከመስጠት ይልቅ ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ለማንም የለውም።” — ዮሐንስ 15፥13 @God_Serv_Yonatan sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ @Refugeministry @JesusCfamily
Показати все...
“እንደ ገና የፍርሀት ባሪያ የሚያደርጋችሁን መንፈስ ሳይሆን፣ “አባ፣ አባት” ብለን የምንጠራበትን የልጅነት መንፈስ ተቀብላችኋልና፤” ሮሜ 8፥15 (አዲሱ መ.ት) sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ @Refugeministry @Refugeministry @JesusCfamily @JesusCfamily
Показати все...
ቅባት/ANONTING ✍ እግዚአብሔር ቀብቶ ያስነሳውን አገልጋዩን ወደ አንተ ሲልክ፣ በእርሱ ያለውን ቅባቱን ትካፈል እና ትይዝ ዘንድ ለአንተም እድል እየሰጠህ ነው። ቅባት የእግዚአብሔርን ሥራ ለምንሠራ እንደ እኔና እንደ አንተ ላለን ሰዎች የሚያስፈልገን ዋነኛ ነገር ነው። ነቢዩ ዘካርያስ እጅግ በጣም አስፈላጊው ነገር ቅባት እንደሆነ በደንብ የገባው ሰው ነበር። ለዚህም ነው እንዲህ ያለው፣ “. . . በመንፈሴ እንጂ በኃይልና በብርታት አይደለም፥ . . ” (ዘካርያስ 4፡6)” “ኤልሳዕ የኤልያስ አገልገሎት የተሳካ የሆነበት ዋናው ምክንያት ቅባት እንደሆነ በሚገባ ተገነዘበ። አጋጣሚው በተመቻቸለት ጊዜም የጠየቀው አንድ ነገር ቢኖር ይህንኑ ቅባት ብቻ ነበር። ሌሎች ሰዎች የኤልያስን የገንዘብ አቅም፣ የትምህርት ደረጃ ወይም ደግሞ ሙያ ሊጠይቁ ይችሉ ይሆናል። የኤልሳዕ መሻት ግን አንድና አንድ ብቻ ነበር እርሱም ቅባት! ከተሻገሩም በኋላ ኤልያስ ኤልሳዕን፦ ከአንተ ሳልወሰድ አደርግልህ ዘንድ የምትሻውን ለምን አለው፤ ኤልሳዕም፡- መንፈስህ በእኔ ላይ ሁለት እጥፍ ይሆን ዘንድ እለምንሃለሁ አለ።. 2ኛ ነገሥት 2፡9 Lord we need more of your anointing! @JesusCfamily @God_Serv_Yonatan @JesusCfamily @God_Serv_Yonatan
Показати все...
Repost from GOSPEL TV ETHIOPIA
“የሚያስፈልግው መቀባት ነው!!! ✍ እግዚአብሔር ቀብቶ ያስነሳውን አገልጋዩን ወደ አንተ ሲልክ፣ በእርሱ ያለውን ቅባቱን ትካፈል እና ትይዝ ዘንድ ለአንተም እድል እየሰጠህ ነው። ቅባት የእግዚአብሔርን ሥራ ለምንሠራ እንደ እኔና እንደ አንተ ላለን ሰዎች የሚያስፈልገን ዋነኛ ነገር ነው። ነቢዩ ዘካርያስ እጅግ በጣም አስፈላጊው ነገር ቅባት እንደሆነ በደንብ የገባው ሰው ነበር። ለዚህም ነው እንዲህ ያለው፣ “. . . በመንፈሴ እንጂ በኃይልና በብርታት አይደለም፥ . . ” (ዘካርያስ 4፡6)” “ኤልሳዕ የኤልያስ አገልገሎት የተሳካ የሆነበት ዋናው ምክንያት ቅባት እንደሆነ በሚገባ ተገነዘበ። አጋጣሚው በተመቻቸለት ጊዜም የጠየቀው አንድ ነገር ቢኖር ይህንኑ ቅባት ብቻ ነበር። ሌሎች ሰዎች የኤልያስን የገንዘብ አቅም፣ የትምህርት ደረጃ ወይም ደግሞ ሙያ ሊጠይቁ ይችሉ ይሆናል። የኤልሳዕ መሻት ግን አንድና አንድ ብቻ ነበር እርሱም ቅባት! ከተሻገሩም በኋላ ኤልያስ ኤልሳዕን፦ ከአንተ ሳልወሰድ አደርግልህ ዘንድ የምትሻውን ለምን አለው፤ ኤልሳዕም፡- መንፈስህ በእኔ ላይ ሁለት እጥፍ ይሆን ዘንድ እለምንሃለሁ አለ።. 2ኛ ነገሥት 2፡9 Lord we need more of your anointing! መልካም ቀን!! ሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ @GospelTvEthiopia @GospelTvEthiopia @GospelTvEthiopia
Показати все...
የቅርብ ጓደኞቻቸው ክርስቲያን እና እኛ የምናምነውን የሚያምኑ መሆን አለባቸው። @God_Serv_Yonatan
Показати все...
ቅድስና ማለት ከቅድስና ማንነት ውስጥ የሚወጣ ኑሮ ማለት ነን @God_Serv_Yonatan
Показати все...