uk
Feedback
Endod + እንዶድ +

Endod + እንዶድ +

Відкрити в Telegram

www.endod.net በአስተውሎት ንጽህና፣ በአብሮነት መድህን፣ ከተፈጥሮ በተቀዳ ጽናት ኃላፊነት የሚሰማው ሰው ሆኖ መገኘት መቻል እና ሌሎችን ማስቻልን መነሻው አድርጎ ወደ ወድ አድማጮቹ በFM Addis 97.1 የሚደርስ የራድዮ መሰናዶ ነው።

Показати більше
1 226
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
Архів дописів
የፊታችን ሰኞ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያ እና የእስልምና እምነት ምዕመናን በየሃይማኖታቸው ትልቅ ስፍራ ያሏቸውን ሁለት ታላላቅ ጾሞች ይጀምራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ምዕመናን በአዋጅ ከሚጾሙት 7ቱ አጽዋማት አንዱና ትልቁ የሆነውን ጾመ ኢየሱስ ፣ ጾመ ሁዳዴ ፣ አርባ ጾም በመባል የሚታወቀውን ዐብይ ጾም ይጀምራሉ።

ይሕን መሰናዶ አድምጠውታል? https://youtu.be/5S13QcrQrBA

እነሆ የእንዶድ 3ኛ ምዕራፍ 3ኛ ተከታታይ መሰናዶ! "ሰው፣ ዛሬ፣ ዓለም" በዚህ ተከታታይ መሰናዶ የምንኖርባትን ዓለም የተረዳንበትን መንገድ አብረን እንቃኛለን፤ ለተሻለ መረዳትም ዙሪያገባችንን እንገ
እነሆ የእንዶድ 3ኛ ምዕራፍ 3ኛ ተከታታይ መሰናዶ! "ሰው፣ ዛሬ፣ ዓለም" በዚህ ተከታታይ መሰናዶ የምንኖርባትን ዓለም የተረዳንበትን መንገድ አብረን እንቃኛለን፤ ለተሻለ መረዳትም ዙሪያገባችንን እንገኛለን! ምሽት 2:00 ላይ በFM Addis 97.1 እንገናኝ! መኮንን ሞገሴ፣ ተሻለ ከበደ እና ሜሪ መኮንን ይጠብቋችኋል!

photo content

"የሚያጣላን የፖለቲካ ታሪክ ሳይሆን የታሪክ ፖለቲካ ነው!" ከ"...ሒዱ፤ መጣን!" 29ኛ ክፍል "የክት ጨዋታ 2" ይህንን ተጋበዙልን! https://youtu.be/hgOWdYqEr78?si=6qk9b9q-r-QLpr2e

ተሻለ ከበደ እና ጠርሲዳ ከበደ አሰናድተውቷል፤ አልዓዛር ሰለሞን እናንተን ያስተናግዳል! ዛሬ የካቲት 16 2016 ዓ.ም ምሽት 2:00-4:00 በ FM Addis 97.1! በ +251931717191 የጽ
ተሻለ ከበደ እና ጠርሲዳ ከበደ አሰናድተውቷል፤ አልዓዛር ሰለሞን እናንተን ያስተናግዳል! ዛሬ የካቲት 16 2016 ዓ.ም ምሽት 2:00-4:00 በ FM Addis 97.1! በ +251931717191 የጽሑፍ መልዕክቶቻችኹን ስደዱልን! ኑ! ለተሻለ ነገ አብ'ረን እናዋጣ!

ሰላም ለማደርዎ ምስጋናዎን አደረሱ? እንግዲያው ቀኑን በሸጋ ጥያቄዎች ብንጀምረውስ? በእርግጥ እዚህ ለመድረሴ ዋጋ ላላቸው ሰዎች ተገቢውን ዋጋ እሰጣለኹ? ምንስ አይነት ወዳጅ ነኝ? ኑ እንጠይቅ!! አብራችኹን ትሆኑ ዘንድ ጋበዝናችኹ! ለሌሎች በማጋራት፣ ቪድዮውን ላይክ በማድረግ እና ያሉበት አኗኗር ከፈቀደም Super Thanks በማበርከት ዕለት-ከ'ለት ብርታት ላ'ጠላበት የወል ሕይወት የምናደርገውን ጥረት ይደግፉ ዘንድ ልባዊ ግብዣም አቅርበንልዎታል! መልካም ቀን!!! https://youtu.be/cxXIhKEN_J8

እንዶድን ይዘን ወደ ውድ የአገር ልጆች ከደረስን ዓመት ከመንፈቅ ገደማ ሆነን! በየመሰናዶው የተሳታፊዎቻችን ቁጥር እያደገ በርክተን ማየት እጅጉን ያኮራናል! በእርግጥ እንዶድ ምንድር ነው? ምንስ አይ
እንዶድን ይዘን ወደ ውድ የአገር ልጆች ከደረስን ዓመት ከመንፈቅ ገደማ ሆነን! በየመሰናዶው የተሳታፊዎቻችን ቁጥር እያደገ በርክተን ማየት እጅጉን ያኮራናል! በእርግጥ እንዶድ ምንድር ነው? ምንስ አይደለም? ስንጀምር እንተዋወቅባቸው ዘንድ የተሰናዱት መሰናዶዎች የታለመላቸውና ያሳኩት እነዚሕን ጥያቄዎች መመለስ ነበር! እናም ዘግይተው ለተቀላቀሉን እና እንዶድን ይበልጡኑ ለማወቅ በመጓጓት ጥያቄዎች ለሚያደርሱን አዳዲስ ቤተሰቦቻችን መልስ እንዲሆን፤ ወዲኽም ከጅምሩ አብረውን የዘለቁ እንዶዳውያንም መነሻችንን መለስ ብለን እንቃኝበት ዘንድ ልዩ መሰናዶ ተደግሷል!  ጠርሲዳ ከበደ እና ሜሪ መኮንን አሰናድተውቷል፤ አልዓዛር ሰለሞን እናንተን ያስተናግዳል! ዛሬ የካቲት 13 2016 ዓ.ም ምሽት 2:00-4:00 በ FM Addis 97.1! በ +251931717191 የጽሑፍ መልዕክቶቻችኹን ስደዱልን! ኑ! ለተሻለ ነገ አብ'ረን እናዋጣ!

ለአዲሱ ቀናችኹ! ሊያደምጡት የሚገባ ሸጋ ሐሳብ! https://youtu.be/EKL-D587868

ለምችታችኹ!

ለአዲሱ ሳምንት ከእንዶድ ቤተሰቦች! https://youtu.be/g1--uNwaHbk?si=KgatK_2xy_4FAKPv

ለአዲሱ ሳምንትዎ፤ ከእንዶድ ቤተሰብ! https://youtu.be/g1--uNwaHbk

ለሰንበታችኹ! https://youtu.be/TyZHlDsWE2o

በአፍሪካ ዋንጫ ምክንያት ተቋርጦ የቀጠለው የእንዶድ መደበኛ ስርጭት ዛሬ ይቀጥላል።
በአፍሪካ ዋንጫ ምክንያት ተቋርጦ የቀጠለው የእንዶድ መደበኛ ስርጭት ዛሬ ይቀጥላል።

"ያልታመምኩት ሞቼስ ቢሆን?" https://youtu.be/XeYx6V43TDM?si=WZ2J8u3xLcx2PXbx

ይኸው! በማዳረሱ ረገድ ድጋፋችኹን አብዝተን እንሻለን!!!