Andu personal Edu. Consultant and Trainer
Більше
1 103
Підписники
+424 години
+187 днів
+6930 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
አስቸኳይ ማስታወቂያ
በየካ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት ስር በመንግስት ት/ቤቶች በሞግዚትነት እያገለገላችሁ በአሠላ እና በደ/ብርሃን ት/ኮሌጅ በቅድመ አንደኛ መምህርነት በ2016 ዓ.ም ተመርቃችሁ፣ በወቅቱ ክ/ከተማ መጥታችሁ ያመለከታችሁ 44 ሞግዚቶች በሙሉ ቅዳሜ በ10/9/16ዓ.ም ጠዋት 2:30 ላይ በሚኒሊክ አጠ/2ኛ ደ/ት/ቤት የመለያ ፈተና ስለሚሰጥ ኦርጅናል የጥምህርት ማስረጃችሁን ይዛችሁ በሰዓቱ ተገኝታችሁ ፈተናውን እንድትወስዱ እያሳሰብን፤ ስም ዝርዝራችሁን ከታች ባለው መሠረት አያይዘንላችኋል፡፡
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🪐🪐NEW🪐🪐
🪐የ6ኛ ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል የ2ኛ ዙር የሞዴል ፈተና ፕሮግራም
🪐የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል 2ኛ ዙር ሞዴል ፈተና ከግንቦት 21-23/9/2016 ጀምሮ በክፍለ ከተማችን በሚገኙ
🪐በ31 የመንግስት
🪐በ51 የግል
🪐በድምሩ በ82 የመጀመሪያ ጀረጃ ት/ቤቶች የሚሰጥ ይሆናል::
🪐እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና በክፍለ ከተማችን በሚገኙ 16 የመንግስት እና የግል 2ኛ ደ/ ት/ቤቶች ይሰጣል‼️
👍 2
የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና መርሃ ግብር ይፋ ሆነ፡፡
(ግንቦት 3 ቀን 2016 ዓ.ም) ከትግራይ ክልል ውጭ በሁሉም ክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች ላሉ ተፈታኞች በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጠው የፈተና መርሃ ግብር የሚከተለው መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የገለጸ ሲሆን ተፈታኞችና የሚመለከታቸው ሁሉ ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስባል፡፡
የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን በጋራ እንከላከል!!
👍 2❤ 1