የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Відкрити в Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Показати більше2 616
Підписники
+724 години
+207 днів
+3530 день
Архів дописів
‛‛በዚያም ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል’’
ሰላም ለሚካኤል መሓሪ ውእቱ ወተአዛዚ ለሰብእ በዲበ ሠናይቱ፤ ለቀርነ ዝንቱ መልአክ በድምፀ ንፍኀቱ ፣ በከመ ኮነ ቀዳሚ ውስተ ሰማያት ዕርገቱ ፣ ለእግዚአብሔር ይከውን ዳግመ ምጽአቱ።
‛‛በቸርነቱ ላይ ለሰው ታዛዥ ለሆነውና በይቅር ባይነቱ ለታወቀው መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሰላም እላለሁ። አስቀድሞ የእግዚአብሔር ወደሰማይ ማረግ በዚህ መልአክ የመለከት ድምጽ መነፋት እንደታወቀ ዳግመኛም በሚመጣበት ጊዜ እንዲሁ ይሆናል ’’
እንኳን ለዓመታዊው የሰኔ ቅዱስ ሚካኤል በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+7
ሥርዐተ ማኅሌት
ዘሰኔ ቅዱስ ሚካኤል
በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ዜና ሹመት
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ለተለያዩ የሥራ ኀላፊዎች ሹመቶችን ሰጡ።
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለመምሪያ ኀላፊዎች ዝውውር እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኀላፊዎች ሹመቶችን ሰጥተዋል።
በዚህም መሠረት፦
፩ኛ. መልአከ ሰላም ዳዊት ያሬድ ከጠቅላይ ቤተክህነት ቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ ወደ ጠ/ቤ/ክህነት ስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ፤
፪ኛ. መ/ር ዶ/ር አካለወልድ ተሰማ ከጠቅላይ ቤተክህነት አስተዳደር መምሪያ ወደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት ድርጅት EOTC TV ዋና ሥራ አስኪያጅ፤
፫ኛ. ሊ/መ ሐረገወይን ጫኔ ከሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት አስተዳደር መምሪያ፤
፬ ዶ/ር አባ ቃለጽድቅ ሙሉጌታ ከጠቅላይ ቤተክህነት ስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ ወደ ጠ/ቤ/ክህነት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ፤
፭ኛ. መ/ር ምትኩ ከንቲባ ከጠቅላይ ቤተክህነት ስብከተ ወንጌል መምሪያ ተዘዋዋሪ ሰባኪነት ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት የቅርሳቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ፤
፮ኛ. ቀሲስ ዶ/ር መዝገቡ ካሳ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቴሌቪዥን ሥርጭት ድርጅት ወደ ቅ/ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ተዛውረው እንዲሠሩ ተመድበዋል።
በሌላ በኩል ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅነት ጨምሮ የተወሰኑ አዳዲስ ዋና ክፍሎችን በመምረጥ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ፊርማ እንዲመደቡ አድርገዋል።
በዚህም መሠረት፦
፩ኛ. መ/ም አባ ገ/መድኅን ንጉሤ ከም/ሸዋ ሀገረ ስብከት ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተዛውረው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው እንዲሠሩ ተመድበዋል።
፪ኛ. መ/አእላፍ ማሙዬ ሸዋፈራው ከጠቅላይ ቤተክህነት ትንሣኤ ማተሚያ ድርጅት ምክትል ኀላፊ ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ጸሐፊ፤
፫ኛ. መምህር አስናቀ ሸዋዬ ከጠቅላይ ቤተክህነት ቁጥጥር መምሪያ ተቆጣጣሪነት ወደ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሂሳብ እና በጀት ዋና ኃላፊ፤
፬ኛ. ሊ/ኅሩያን ባዩ ተዘራ ከአዲስ ከተማ ቂርቆስ ልደታ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት የሰንበት ትምህር ቤቶች ክፍል ኀላፊ ወደ የሀ/ስብከቱ የሰው ኀይል አስተዳደር ዋና ክፍል ኀላፊ፤
፭ኛ. መ/ሰላም ጽጌ ከበረ ከጠቅላይ ቤተክህነት ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ምክትል ኀላፊ ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የማኅበራት ማደራጃ ዋና ክፍል ኀላፊ፤
፮ኛ. ሊቀ ሥልጣናት አባ ጥዑመ ልሳን ኪዳነ ማርያም ከመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪነት ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማት ዋና ክፍል ኀላፊ፤
፯ኛ. መ/ስብሐት ዐቢይ ዘለቀ ከቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተዛውረው የሀገረ ስብከቱ ብፁዕ ሊቀ ጳጳስ ልዩ ጸሐፊ ሆነው እንዲሠሩ ተመድበዋል።
መረጃው፡-የኢ/ኦ/ተ/ ቤተ ክርስቲያን የሕዝብ ግንኘነት መምሪያ ነው፡፡
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ዜና ሹመት
ብፀዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ለተለያዩ የሥራ ኀላፊዎች ሹመቶችን ሰጡ።
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለመምሪያ ኀላፊዎች ዝውውር እና ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ኀላፊዎች ሹመቶችን ሰጥተዋል።
በዚህም መሠረት፦
፩ኛ. መልአከ ሰላም ዳዊት ያሬድ ከጠቅላይ ቤተክህነት ቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ ወደ ጠ/ቤ/ክህነት ስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ፤
፪ኛ. መ/ር ዶ/ር አካለወልድ ተሰማ ከጠቅላይ ቤተክህነት አስተዳደር መምሪያ ወደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት ድርጅት EOTC TV ዋና ሥራ አስኪያጅ፤
፫ኛ. ሊ/መ ሐረገወይን ጫኔ ከሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት አስተዳደር መምሪያ፤
፬ ዶ/ር አባ ቃለጽድቅ ሙሉጌታ ከጠቅላይ ቤተክህነት ስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ ወደ ጠ/ቤ/ክህነት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ፤
፭ኛ. መ/ር ምትኩ ከንቲባ ከጠቅላይ ቤተክህነት ስብከተ ወንጌል መምሪያ ተዘዋዋሪ ሰባኪነት ወደ ጠቅላይ ቤተክህነት የቅርሳቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ፤
፮ኛ. ቀሲስ ዶ/ር መዝገቡ ካሳ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቴሌቪዥን ሥርጭት ድርጅት ወደ ቅ/ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ተዛውረው እንዲሠሩ ተመድበዋል።
በሌላ በኩል ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅነት ጨምሮ የተወሰኑ አዳዲስ ዋና ክፍሎችን በመምረጥ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ፊርማ እንዲመደቡ አድርገዋል።
በዚህም መሠረት፦
፩ኛ. መ/ም አባ ገ/መድኅን ንጉሤ ከም/ሸዋ ሀገረ ስብከት ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተዛውረው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው እንዲሠሩ ተመድበዋል።
፪ኛ. መ/አእላፍ ማሙዬ ሸዋፈራው ከጠቅላይ ቤተክህነት ትንሣኤ ማተሚያ ድርጅት ምክትል ኀላፊ ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ጸሐፊ፤
፫ኛ. መምህር አስናቀ ሸዋዬ ከጠቅላይ ቤተክህነት ቁጥጥር መምሪያ ተቆጣጣሪነት ወደ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሂሳብ እና በጀት ዋና ኃላፊ፤
፬ኛ. ሊ/ኅሩያን ባዩ ተዘራ ከአዲስ ከተማ ቂርቆስ ልደታ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት የሰንበት ትምህር ቤቶች ክፍል ኀላፊ ወደ የሀ/ስብከቱ የሰው ኀይል አስተዳደር ዋና ክፍል ኀላፊ፤
፭ኛ. መ/ሰላም ጽጌ ከበረ ከጠቅላይ ቤተክህነት ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ምክትል ኀላፊ ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የማኅበራት ማደራጃ ዋና ክፍል ኀላፊ፤
፮ኛ. ሊቀ ሥልጣናት አባ ጥዑመ ልሳን ኪዳነ ማርያም ከመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪነት ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማት ዋና ክፍል ኀላፊ፤
፯ኛ. መ/ስብሐት ዐቢይ ዘለቀ ከቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተዛውረው የሀገረ ስብከቱ ብፁዕ ሊቀ ጳጳስ ልዩ ጸሐፊ ሆነው እንዲሠሩ ተመድበዋል።
መረጃው፡-የኢ/ኦ/ተ/ ቤተ ክርስቲያን የሕዝብ ግንኘነት መምሪያ ነው፡፡
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
"ሦስት ቀን ቀረዉ"
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ
የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓልን ሰኔ 12/2017ዓ.ም በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ኑ አብረን በጋራ እናክብር።
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ልዩ ወርሐዊ ጉባኤ
በእለተ ሰኑይ ሰኔ 16/2017 ዓ.ም ከ11:30 ጀምሮ በደብራችን አውደ ምሕረት ላይ ጉባኤው ይከናወናል። እንዳይቀሩ እንዲገኙ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓልን ሰኔ 12/2017ዓ.ም በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ኑ በጋራ እናክብር
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓልን ሰኔ 12/2017ዓ.ም በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ኑ በጋራ እናክብር
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
''ቅዱስ ሚካኤል''በሚል ርዕስ
በመ/ር ዲ/ን እስጢፋኖስ ደሳለኝ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ10/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
