uk
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Відкрити в Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Показати більше
2 617
Підписники
+724 години
+207 днів
+3530 день
Архів дописів
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል ሐዋርያዊ ጉዞ አከናወነ። የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ከአዲስ አበባ 325 ኪ.ሜ ርቀ
+9
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል ሐዋርያዊ ጉዞ አከናወነ።      የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ከአዲስ አበባ 325 ኪ.ሜ ርቀት በመጓዝ በሀላባ ጠንባሮ ዞን የሚገኙትን ሀላባ ጠንባሮ ሆዶ ቅዱስ ገብርኤል፣ በጠንባሮ ወረዳ የሚገኝ ከ100 ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠረውን ቤ/ክ ጨምሮ ከ24 አብያተ ቤተክርስቲያናት ምዕመናንን በመሰብሰብ በወንጌል ፣ ትምህርትና በተለያዩ ቤተክርስቲያናዊ ጉዳዮች ስልጠና በመስጠት ሐዋርያዊ ተልዕኮ አከናውኗል ።   በዚህ ጉዞ ላይ ለአንድ ቤተ ክርስቲያን አንድ ካህን የተመደበባቸውን አብያተ ክርስቲያናት፣ የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናት ፣ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ለሚጠይቁት ጥያቄ ምላሽ መስጠት ባለመቻላቸው ተጨንቀው ሲሄዱ መፍትሔ ያጡ ኑዛዜ የሚሰጣቸው ካህናት ፣የሚቀበሩበት ቦታ ባለማግኘታቸው ምክንያት በአጠገባቸው በቅርብ ወደአገኙት የፕሮቴስታንት አዳራሽ ገብተዋል ነገር ግን ሰ/ት/ቤታችን በዚህ ጉዞ ምዕመናኑን በመሰብሰብ ትምህርትና ስልጠና በመስጠት የማጽናት ሥራ ተከናውኗል ቅዱስ እግዚአብሔር በደሙ የመሰረታትን ቅድስት ቤተክርስቲያን ይጠብቅልን ምዕመናኑንም  በሃይማኖታቸው ያጽናልን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የአቶ ተክሉ ማሞ አባት አርፈዋል ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ሐሙስ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰአሊተ ምሕረት ቤ/ክ ይፈጸማል የምትችሉ አባላት በቀብሩ ላይ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን ዓመታዊ ጉዞ የሚከናወንበት ቀን ደረሰ!!
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ዓመታዊ ጉዞ የሚከናወንበት ቀን ደረሰ!!

ሐምሌ20/2017 የጋብቻ በዓላችንን በጋራ እናክብር ጉባኤ ማስታወሻ

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን አቶ አለሙ ጉደታ አባት አርፈዋል ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ማክሰኞ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ይፈጸማል የምትችሉ አባላት በቀብሩ ላይ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። ነፍሳቸውን ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በዛሬው እለት እሑድ ሐምሌ 20/2017 ዓ.ም በሰ/ት/ቤታችን ባለትዳር ጉባኤ ክፍል የተዘጋጀው የጋብቻ በዓላችንን በጋራ እናክብር መርሐ ግብር ተከናወነ። በጉባኤው ላይ ከቀደምት የሰንበት ትምህርት ቤ
+9
በዛሬው እለት እሑድ ሐምሌ 20/2017 ዓ.ም በሰ/ት/ቤታችን ባለትዳር ጉባኤ ክፍል የተዘጋጀው የጋብቻ በዓላችንን በጋራ እናክብር መርሐ ግብር ተከናወነ። በጉባኤው ላይ ከቀደምት የሰንበት ትምህርት ቤታችን ባለትዳር አባላት እስከ  አሁን ድረስ ያሉ አዳዲስ ባለትዳሮችን ጨምሮ በርካታ አባላት የተገኙ ሲሆን በጉባኤው ላይ ለተገኙ አባላት በሙሉ የሥጦታ መርሐ ግብር ተከናውኗል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com