cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ኦርቶዶክሳዊ ፎቶግራፍ

በዚህ ቻናል ላይ ምርጥ ምርጥ ኦርቶዶክሳዊ ፎቶዎችን ያገኙበታል ለቴሌግራም ፕሮፋይል ለWallpaper እንዲሁም እራስዎ edit የሚያደርጉባቸው ፎቶዎችን ያገኙበታል

Більше
Рекламні дописи
334
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
@Gidolyas on Telegram #share share share #join join join
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
@Gidolyas on Telegram #share share share #join join join
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#Update ቅዱስ ሲኖዶስ በነነዌ ጾም የሚከናወነውን ሥርዓተ ጸሎት አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው መግለጫ የምዕመናን ድርሻ ምን መሆን እንደሆነ ገልጿል። ሁሉም ምእመናን እና ምእመናት በጾመ ነነዌ በሦስቱም ቀናት ጥቁር ልብስ መልበስ፣ በጸሎት መርሐ ግብሩ ተገኝቶ ጸሎት መጸለይ እና የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን እና የአባቶችን መልእክት ሰምቶ መተግበር እንደሚገባው ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አሳውቋል፡፡ የጸሎት መርሐ ግብሩም ጠዋት ኪዳን እና ምሕላ፣ ቅዳሴ፣ የሰርክ የዐውደ ምሕረት መርሐ ግብር እንዲሁም ማታ የቤተሰብ ጸሎት ናቸው ብሏል። በመጨረሻም ምእመናን ለጸሎት ወደ ቤተ ክርስቲያን በሚሄዱበት ጊዜ ለጸሎት ከሚያስፈልጉ መጽሐፍት ውጪ ሌላም ምንም ዓይነት መፈክር ይዞ መምጣት የማይቻል መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ አሳስቧል። በሌላ በኩል ፤ የቤተክርስቲያኗ መገናኛ ብዙሃን ዛሬ ቤተክርስቲያን ሕገ ወጥ ስትል ያወገዘቻቸው አካላት ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ፤ ቦንጋ ለመግባት ሞክረው በሕዝበ ክርስቲያን እና በጸጥታ ኃይሎች ቅንጅት ዕቅዱ ከሽፏል ስትል አሳውቃለች። በተጨማሪ መረጃ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ በኦሮምያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔና አካባቢው፣  በጅማ በምሥራቅ አርሲ አሰላ ፤ በምዕራብ ሐረርጌ ጭሮ ፤ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ አዲስ አበባ አዋሳኝ ከተሞች በሃይማኖታቸው ምክንያት በእሥር ላይ የሚገኙ ምእመናን መኖራቸውን ገልፃለች። በርካቶች እየታደኑ በፀጥታ ኃይሎች ተይዘው ታስረዋል ፤ አሁንም እየታሰሩ ነው ብላለች። እነዚህ በእስር ላይ የሚገኙ ምዕመናን ምግብና ውሃ እንዳያገኙ ተደርገዋል ስትል ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች።
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
@Gidolyas on Telegram #share share and join this channel
Показати все...
00:23
Відео недоступнеДивитись в Telegram
በሃይማኖታችን አንደራደርም !!!
Показати все...
2.63 MB
Фото недоступнеДивитись в Telegram
@Gidolyas on Telegram
Показати все...
የኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ጉባዔ በመጥራት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ። ቅዱስ ሲኖዶስ፤ በብፁዐን ሊቃነ ጳጳሳት እና የአህጉረ ስብከት ሥራ አስኪያጆች፤ የክፍል ኃላፊዎች፤ ካህናት፤ አገልጋዮች እና ምእመናን ላይ የተፈጸመውንናና እየተፈጸመ ያለውን ሕገ ወጥ እስርና ወከባ በፅኑ አውግዟል። ዛሬ በምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት በሻሸመኔ ከተማ በደብረ ስብሐት ቅዱስ ሚካኤል አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን፤ቤተ ክርስቲያንን ለመጠበቅ የወጡት ምዕመናን ላይ ጭካኔ በተሞላ ሁኔታ ሕገ ወጥ ድርጊት መፈፀሙን የገለፀው ቅዱስ ሲኖዶስ፤የተፈፀመውን የሰብዓዊ መብት ጥሰትና የተፈጸመው አሰቃቂ የሞት ድርጊትን ቤተክርስቲያን ፍጹም ታወግዛለች ብሏል። ቅዱስ ሲኖዶስ በጥር 26/2015 ዓ/ም ካስተላለፈው ውሳኔና ከሰጠው መግለጫ  ጋር ተያይዞ ዛሬ ዝርዝር አፈጻጸም መመሪያ አውጥቷል(ከላይ ተያይዟል)። ቅዱስ ሲኖዶስ በመጪዎቹ የጸሎትና የምሕላ ጊዜያት የደነደኑ ልቦች ወደ ልቦናቸው ተመልሰው የቤተ ክርስቲያኒቱን ጥሪ ሰምተው የማይፈጽሙ ከሆነ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚደረግ አሳውቋል። በየካቲት 5/2015 ዓ.ም በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናት እና ምእመናን ከጠዋቱ 11፡00 ጀምሮ በየአጥብያቸው በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት እስከ ጠዋቱ 1፡30 ድረስ ሥርዓተ ቅዳሴው ከተፈጸመ በኃላ ከጠዋቱ 2፡00 ላይ ሁሉም ገዳማት፣ አድባራትና አብያተ ክርስቲያናት በተመሳሳይ ሰዓት ደወል በመደወል ምእመናን በሙሉ እስከ ጠዋቱ 2፡30 ድረስ እንዲሰባሰቡ በማድረግ ከየአጥቢያው በመነሳት የጥምቀተ ባህር/የመስቀል አደባባይ ላይ ታቦተ ሕጉን በማክበር፤በማጀብ በዝማሬና በምህላ በአንድ ቦታ በመሰባሰብ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲደረግ ወስኗል፡፡
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
@Gidolyas on Telegram #share to your friends
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
‼️ አዋጅ አዋጅ አዋጅ ‼️ •✥ ለ1 ሳምንት ግዴታ ሁሉም ኦርቶዶክስ ነኝ የሚል ካለ ከላይ የላክነው የቅዱስ አባታችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቀነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፎቶ ፕሮፋይል ፒክቸር በማድረግ በአባታችን ላይ እየደረሰ ያለው ጫና እና ተቃውሞ በመንቀፍ ከአባታችን ጎን መሆናችንን ለአባታችን ያለንን ክብርና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ እየደረሰ ያለውን ጫና እንቃወም:: "በመልክታቸው ላትስማማ ትችላለህ...ክብረ ፕትርክናቸውን ማክበር ውዴታ ሳይሆን መንፈሳዊ ግዴታችን ነው!!!።" ሁሉም  ኦርቶዶክስ profile picture በማድረግ ግዴታውን ይወጣ:: መልዕክቱን በማስተላለፍ የበኩሉዎን ይወጡ።  ለ20 የኦርቶዶክስ ቤተሰብ ፎርዋርድ / SHARE እናድርግ ‼️ •✥ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ቡራኬዎ ይድረሰን አሜን ! ━━━━━━━━━━━━━━━━━━━ ቢያንስ ለ 20 ኦርቶዶክሳውያን SHARE በማድረግ ለሁሉም እናዳርስ ‼️ በየግሩፑ በሁሉም ቦታ ያዳርሱት ‼️ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
@Gidolyas on Telegram
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.