cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

@Mehanaym pp 2

👋ሰላም ይብዛላችሁ ❤️ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች 👉ይህ @Mehanaym888 ነው በዚህ ቻናል 🖼 የፕሮፋይል ፒክቸሮች 🎶 መዝሙሮችን ግጥሞችን እንዲሁም ትምህርቶችን ታገኛላችሁ

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
193Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

. "ሚስቴን ቆንጆ ብያት አላውቅም" ብዙዎች ከአጋንንት እስራት እየተፈቱ ነው 🕑-21:22Min💾-.19.5MB @marsilchannel @marsilchannel △Join Us△
Показати все...
. ጨቅጭቃኝ ነው የመጣሁት የመልካም ወጣት ምስክርነት 🕑-11:45Min💾-.40.8MB @marsilchannel @marsilchannel △Join Us△
Показати все...
. ደም ያስተፋኛል የመልካም ወጣት ምስክርነት 🕑-14:52Min💾-.20.9MB @marsilchannel @marsilchannel △Join Us△
Показати все...
. ጨቅጭቃኝ ነው የመጣሁት የመልካም ወጣት ምስክርነት 🕑-11:45Min💾-.7.4MB @marsilchannel @marsilchannel △Join Us△
Показати все...
. ደም ያስተፋኛል የመልካም ወጣት ምስክርነት 🕑-14:52Min💾-.36.7MB @marsilchannel @marsilchannel △Join Us△
Показати все...
. "ሚስቴን ቆንጆ ብያት አላውቅም" ብዙዎች ከአጋንንት እስራት እየተፈቱ ነው 🕑-21:22Min💾-.50.1MB @marsilchannel @marsilchannel △Join Us△
Показати все...
📚መጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ቅዱስ የተሰጠን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ቡድኖች እንዲኖሩን ሳይሆን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተመሰረተ ህይወት እንዲኖረን ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ለጥናትና ለምርምር የተሰጠን የቀለም ትምህርት አይደለምና። በመጽሐፍ ቅዱስ ፕሮግራሞች ላይ በጣም ፈጣን በኑሮ ወይም በሰልፍ ሜዳ ላይ ግን ቀርፋፋ የሆነው ከመጽሐፍ ቅዱስ ዓላማ ጋር #ስለተላለፍን ነው። መጽሐፍ ቅዱስ የተሰጠን በዋናነት #እንድናጠናው ሳይሆን #እንድንኖረው ነውና። ✝ @Excellent_youth ✝ ✝ @Excellent_youth
Показати все...
📚አትጨነቅ ከአንተ ጀርባ ሆነው ስለሚያወሩ ሰዎች አትጨነቅ፥ አትዘን ምክንያቱም እነሱ የራሳቸውን የህይወት መንገድ መስመር መምራት ተስኗቸው እንዲሁም የአንተን ስህተት በመፈለግ የተጠመዱ ናቸው። ስለ እነሱ አትጨነቅ ምክንያቱም አንተ ሰዎች ምን ይሉኛል ብለህ የምትጨነቅ ከሆነ የሰዎች እስረኛ ነህና! ስራህ ከበረዶ 10ሺህ እጥፍ የነጣ ቢሆንም ከሰው ትችት አታመልጥምና ለሰው ወሬ ጆሮ አትስጥ! አንተ እንደገባህ እንጂ ሰዎች እንደ ተረዱክ አትኑር! ✝ @Excellent_youth ✝ ✝ @Excellent_youth
Показати все...
📚ልጅነት 🌟ልጅነት የለሰለሰ መሬት ፣ ወጣትነት የአዝመራ ዘመን ፣ ሽምግልና ደግሞ የአጨዳ ዘመን መሆኑን አስተውል። በሽምግልናህ የምታጭደው የወጣትነትህን አዝመራ ነውና ዛሬ ለምትዘራው ተጠንቀቅ። 🌟 ሁልጊዜ የበላዮችህን አትመልከት ፤ የበታቾችህንም ተመልከት። ለድምፅ አልባዎች ጩህላቸው ፣ ለተጠቁት ተሟገትላቸው። እውነት እውነት በማለትህ የምታጣው ሀሰተኛ ወዳጅህን ብቻ ነው። እውነት እውነት በማለትህ የምታተርፈው ግን እውነተኛ ወዳጅን ነው። 🌟እወድሃለሁ ብለህ የምትናገረውን ቃል ውለታ አታድርገው ፣ መውደድህን የምትናገረው እንወድሃለን እንዲሉህ አይሁን ፣ ሠላም ያለው አፍቃሪ የራሱን ፍቅር ያለ ምክንያት መፈፀም የሚችል ብቻ እንደሆነ እወቅ። መወደድህን ለመስማት አትጠብቅ። ✝ @Excellent_youth ✝ ✝ @Excellent_youth
Показати все...
(ኦሪት ዘዳግም 31፥6) ======= 6፤ ጽኑ፥ አይዞአችሁ፥ አትፍሩ፥ ከፊታቸውም አትደንግጡ፤ አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ ከአንተ ጋር ይሄዳል፤ አይጥልህም፥ አይተውህም። 👉 @Mehanaym888
Показати все...