cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Share the Truth!

This channel is primarily focused on sharing anything to the use of edifying us and ministering grace unto the hearers. Eph 4:29

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
130
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Have a blessed day.
Показати все...
የሕይወት ምንጭ ኢየሱስ ሁልጊዜ አመልክሃለሁ ደግሜ ደግሜ ባነሳህ እኔስ መች ጠግባለሁ የነፍሴ ንጉሥ ነህ አንተ የሕይወቴ መሪ የፍጥረት አብ ጌታ ለዘለዓለም ነዋሪ አዝ፦ እኔ እገረማለሁ (3x) ፊትህን እያየሁ እኔስ እደነቃለሁ (3x) ማዳኑን እያየሁ ሃሌሉ ሃሌሉያ ልዘምር ልዘምር ሥምህን ላክብር ልዘምር ልዘምር ጌታዬ ላክብር
Показати все...
“ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም በእኔ የሚያምንም ሁልጊዜ ከቶ አይጠማም።” — ዮሐንስ 6፥35
Показати все...
ኢዮብ 28 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ እንግዲያሳ ጥበብ ከወዴት ትመጣለች? የማስተዋልስ ስፍራ ወዴት ነው? ²¹ ከሕያዋን ሁሉ ዓይን ተሰውራለች፥ ከሰማይ ወፎች ተሸሽጋለች። … ²⁸ ሰውንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔርን መፍራት ጥበብ ነው፤ ከኃጢአትም መራቅ ማስተዋል ነው አለው።
Показати все...
Показати все...
() - Hamlet Beljun QeUs7ITkjLI.m4a5.27 MB
Satan would offer you the world, surely thats what he insisted to Jesus, and we've fallen short of seeing this temptation that is before us, being offered of anything, even good, that alienates us from God should be a sight to be scared of, falling down and worshipping was the call he gave to Jesus and he gives to us. let us only bow to God!
Показати все...
2ኛ ቆሮ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁰ መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና። ¹¹ እንግዲህ የጌታን ፍርሃት አውቀን ሰዎችን እናስረዳለን ለእግዚአብሔር ግን የተገለጥን ነን፤ በሕሊናችሁም ደግሞ የተገለጥን እንደ ሆንን ተስፋ አደርጋለሁ። ¹² በመልክ እንጂ በልብ ለማይመኩ የምትመልሱላቸው መልስ እንዲኖራችሁ፥ በእኛ ልትመኩ ምክንያት እንሰጣችኋለን እንጂ ራሳችንን ደግሞ ለእናንተ የምናመሰግን አይደለንም። ¹³ እብዶች ብንሆን፥ ለእግዚአብሔር ነው፤ ባለ አእምሮዎች ብንሆን፥ ለእናንተ ነው። ¹⁴ ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤ ¹⁵ በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ። ¹⁶ ስለዚህ እኛ ከአሁን ጀምሮ ማንንም በሥጋ እንደሚሆን አናውቅም፤ ክርስቶስንም በሥጋ እንደ ሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ፥ አሁን ግን ከእንግዲህ ወዲህ እንደዚህ አናውቀውም። ¹⁷ ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።
Показати все...
ሉቃስ 12 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³⁵ ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ ³⁶ እናንተም ጌታቸው መጥቶ ደጁን ሲያንኳኳ ወዲያው እንዲከፍቱለት ከሰርግ እስኪመለስ ድረስ የሚጠብቁ ሰዎችን ምሰሉ፤ ³⁷ ጌታቸው በመጣ ጊዜ ሲተጉ የሚያገኛቸው እነዚያ ባሪያዎች ብፁዓን ናቸው፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ታጥቆ በማዕድ ያስቀምጣቸዋል ቀርቦም ያገለግላቸዋል። ³⁸ ከሌሊቱም በሁለተኛው ወይም በሦስተኛው ክፍል መጥቶ እንዲሁ ቢያገኛቸው፥ እነዚያ ባሪያዎች ብፁዓን ናቸው። ³⁹ ይህን ግን እወቁ ባለቤት በምን ሰዓት ሌባ እንዲመጣ ቢያውቅ ኖሮ፥ በነቃ፥ ቤቱም እንዲቆፈር ባልፈቀደም ነበር። ⁴⁰ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና።
Показати все...
ለውድቀት መሮጤ ምንድነው ማዳንህ የገባኝ ጥንት ነው አባቴ ልጄ አንቺ የኔ እያልክ የጎረቤት ኑሮዬ ናፈቀኝ ጥፋቱ ከጠላት ወይ ከኔ ገብቶኝ እንዳልገባው መሆኔ አመል ካልሆነብኝ በስተቀር አሁን ምን ይገኛል ጠላት ሰፈር አዝ:- አግዘኝ ደግፈኝ ብቻዬን አቅም የለኝ ያየህልኝን ቁም ነገር እንዳላጣው በተራ ነገር (2x)
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.