ᴅᴀᴠᴇ ɪɴғᴏ™ YouTube
Відкрити в Telegram
🚀 እንኳን ወደ Đave Info ቻናል በደህና መጡ! 📌 በዚህ ቻናል አስፈላጊ እና ጠቃሚ መረጃዎችን በየግዜው እናቀርባለን! 📌 በYouTube ቻናላችን ደግሞ በቪዲዮ የታገዘ መረጃዎችን እናደርሳለን. 🎬 YouTube ቻናላችንን ለመጎብኘት ከታች ያለውን Link ይጫኑ👇 🔗 YouTube ቻናላችን https://surl.li/fhaxbp ✨ Like | Comment | Share | Subscribe ✨
Показати більше7 068
Підписники
-524 години
-217 днів
-14430 день
Архів дописів
7 068
✈️Telegram
✔️ ከነገ ጀምሮ ቴሌግራም ላይ በኢትዮጲያ ብር DOLLAR መግዛት መሸጥ አይቻልም!!
🔴 የመጨረሻው ቀን ዛሬ ነው!!
7 068
📌ሲም ካርድ የባለቤትነት ለውጥ
✅የኢትዮ ቴሌኮም ሲም ካርድ ወደ ራሳችን ስም ለማዞር ያወጣን ሰው ባይኖርም ሄደን ራሳችን ስም ማዞር እንችላለን ማለት ነዉ ።
👇ስለዚህ ስም ለማዞር ስትሄዱ የሚከተሉትን ነገሮች አይርሱ፦
1⃣. National ID (ብሔራዊ መታወቂያ)፣ የቀበሌው መታወቂያ ፤ፓስፖርት ፤መንጃ ፍቃድና የመስሪያ ቤት መታወቂያ )ከነዚህ አንዱ ሊኖራችሁ ይገባል።
2⃣. የሲም ካርዱ እድሜ፦ ሲም ካርዱ ከወጣ ቢያንስ አንድ ዓመት መሙላት አለበት።
3⃣.ቴሌብር ሁኔታ፦ ቴሌብር የተከፈተበት ከሆነ የቴሌብር እዳ ምንም መኖር የለበትም። እንዲሁም ደግሞ በቴሌብር አካውንታችሁ ውስጥ ምንም አይነት ብር መቀመጥ የለበትም። ስለዚህ እዳውን መክፈል አለባችሁ ወይም ብር ካለው ወደ ሌላ ማዘዋወር አለባችሁ።
⚠️ነገር ግን የቴሌብር አካውንታችሁን ብር ማዘዋወር ካልቻላችሁ በስፔሻል ኬዝ (ልዩ ሁኔታ) የሚታይላችሁ ይሆናል። ስለዚህ ቴሌብር ቢከፈትበትም አካውንቱ ምንም ባላንስ ከሌለውና ብድር ከሌለበት ስቲል ሲም ካርዱን ማዞር ትችላላችሁ ማለት ነው።
4⃣.የኮሚትመንት ፎርም፦ የሚሰጣችሁ ፎርም አለ፣ እሱን ትሞላላችሁ።
5⃣.የቀድሞ ባለቤት ስም፦ ሲም ካርዱ መጀመሪያ ያወጣላችሁ ሰው ስም ከአያት ማወቅ አለባችሁ።
6.ሲም ካርዱ በእጃችሁ መገኘት አለበት፦ ሲም ካርዳችሁ አክቲቭ (Active ) ሆኖ እጃችሁ ላይ መኖር አለበት ስትሄዱ ማለት ነው።😊
🦋#Share🦋
7 068
🔔Tech News
✔️Meta Instagram ላይ የ End-To-End encryption system አንስቷል። ማለትም ከዚ በኋላ ማንኛውም ሰው ከሌላ ሰው ጋር የሚያደርገውን private Chat Meta Access ማድረግ ይችላል። የ End-To-End encryption system መቆሙ ተጠቃሚዎችን ለ hacking እንዲጋለጡ ባያደርግም ነገር ግን ግልጽ የሆነ የ privacy ጥሰት በራሱ በ meta company ሊደረግ ይችላል!
✔️Meta ይሄ ውሳኔ ላይ የደረስኩት Instagram ላይ በዛ መጠን የ End-To-End encryption ሲስተም ሰዎች ተግባራዊ አለማድረጋቸው እና ከዛም በተጨማሪ የተለያዩ illegal የሆነ ነገሮችን ለመቆጣጠር ነው ብሏል።
💭የኔ ሃሳብ Instagram መጠቀም ማቆም ወይም ያን ያህል ለ privacy በማያሰጋ መልኩ መጠቀም ነው። የ እናንተስ ሃሳብ ምንድነው?
🦋#Share🦋
7 068
💸😃😗😳😔
✔️ BITGET የኢትዮጲያን ብር ከ P2P ግብይት ማሶጣቱን ገልጿል!!
🔴 አሁን ላይ በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት EXCHANGE ማረጊያዎች ውስጥ BYBIT , BINANCE እና BITGET ኢትዮጲያ ውስጥ P2P ማቆማቸው ተረጋግጧል!!
🙄🙄🙄🙄
7 068
❗️ጥንቃቄ
✔️የትኛውም Social Media ላይ የሚላክላቹን የዚ አይነት ሊንክ አትክፈቱ አካውንታቹን በ አንድም በሌላም መልኩ ታጡታላቹ። እነሱ ቀጥታ ሃክ ባያደጓቹ እንኳን በተለይ ቴሌግራም ላይ የ እድሜ ልክ ስፓም ውስጥ ነው የሚያስገቧቹ ለሁሉም ሰው ይሄንን ሊንክ እንዲልክ ስለሚያደርግ።
⚡️#Share⚡️
7 068
የቴክኖሎጂው ዓለም ድንጋጤ: ኦራክል 30,000 ሰራተኞችን በአንድ ቀን አባረረ!
ታዋቂው የቴክኖሎጂ ኩባንያ ኦራክል (Oracle) በታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በአንድ ቀን ብቻ 30,000 የሚጠጉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (IT) ባለሙያዎችን ከሥራ አሰናብቷል።
ዋና ዋና ነጥቦች:-
🔹 በሰው ምትክ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI):- ኩባንያው እነዚህን ሰራተኞች ያሰናበተው በሰለጠነ "Neural Network" ወይም በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ለመተካት መሆኑ ተገልጿል። ሰራተኞቹ ከመባረራቸው በፊት ስራቸውን ለ AI ስልጠና እንዲውል በዝርዝር እንዲመዘግቡ ተደርገው ነበር።
🔹 የገንዘብ ኪሳራ:- በድንገተኛው ስንብት ምክንያት በርካታ ሰራተኞች በኩባንያው ውስጥ የነበራቸውን የጥቅማጥቅም ድርሻ (Stock Options) አጥተዋል። አንዳንዶቹ እስከ $300,000 (ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ) የሚገመት ጥቅም እንዳጡ ተዘግቧል።
🔹 ስትራቴጂያዊ ለውጥ:- ኦራክል ይህን የወሰደው ከደመወዝ የሚተርፈውን በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር አዳዲስ የ AI ዳታ ሴንተሮችን ለመገንባትና ከሌሎች የቴክኖሎጂ ግዙፎች ጋር ለመወዳደር እንዲረዳው ነው።
🔹 የሰራተኞች እሮሮ:- ኩባንያው ከፍተኛ ትርፍ እያገኘ ባለበት ወቅት እንዲህ ያለ እርምጃ መውሰዱ በቴክኖሎጂው ማህበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል። "ስራችንን ለ AI አስተምረን ተባረርን" የሚሉ ድምጾች በስፋት እየተሰሙ ነው። የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ እድገት በስራ ገበያ ላይ እያመጣ ያለው ተጽዕኖ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ይህ ክስተት ትልቅ ማሳያ ሆኗል። 🤖 ⚠️
7 068
🔔Social Media
✔️በሃገራችንም ሆነ በሌሎች ሃገራት የ Social Media አጠቃቀም አንጻር ከፍተኛ የሆነ በአለማወቅ ወይንም ደግሞ ሆን ተብሎ የሚደረገ ነገር አለ።ይሄም የሆነ ሰውን ከመሬት ተነስቶ ቡሊ ማድረግ ነው። ከሰሞኑን ቲክቶክ ላይ በተሰጣት ኮሜንቶች ተሰምቷት ራሷን ያጠፋች ልጅ እንዳለች የተለያየ ቦታ አየው እና ይሄ ነገር ደግሞ የመጀመርያ አለመሆኑ የሆነ ነገር እንድል አደረገኝ።ሃገራችን ላይ ካለው አጠቃቀም ስንነሳ በመጀመርያ ደረጃ ደረጃ የሰውን ሃሳብ አክብሮ አግባብነት ባለው መንገድ ሃሳባ መስጠት የማይታሰብ ነው ቀጥታ ያንን ግለሰብ አጥቅቶ ወይ ሃሳቡን ለማስቀየር መሞከር ካልሆነም ቡሊ ማድረግ የተለመደ ነገር ሆኗል።
✔️ሰውን በተደጋጋሚ ቡሊ የሚያደርጉ ሰዎች ከውስጣቸው ያልተፈቱ ችግሮች፣ ቁጣ፣ ዝቅተኛ ራስ-መተማመን፣ ወይም የራሳቸው የስነ-ልቦና ጫና ወይም ደግሞ ቅናት ሊኖርባቸው ይችላል።ከስነ-ልቦና አንጻር ሲታይ
—አንዳንዶች የራሳቸውን ብስጭት በሌሎች ላይ ያወጣሉ
—አንዳንዶች ትኩረት ለማግኘት ይሞክራሉ
—ሌሎች ደግሞ ከዚህ በፊት ራሳቸው ተጎድተው ሊሆን ይችላል
—አንዳንዶች የ empathy (የሌላን ሰው ስሜት መረዳት) እጥረት ሊኖርባቸው ይችላል
✔️ሰዎችን ቡሊ የሚያደርጉ ሰዎች (አካላዊ ጥቃት) እነዚ ሰዎች በህክምናው bullying disorder የሚል ስያሜ ሲኖረው Social Media ላይ የሚደረግ ቡሊ ደግሞ Cyberbullying ይባላል አብዛኛው ሰው በ Social media ጥቃት የሚያደርሱ ሰዎች bullying disorder አለባቸው ብለው ባያምኑም እኔ በግሌ ግን የዚ ነገር ተጠቂ ይመስሉኛል በምንም አይነት መልኩ ሰውን በማጥቃት የሚደሰት ሰው ለኔ አካላዊ ጥቃት ከማድረግ ጋር አንድ ነው!
✔️Bullying Disorder ያለባቸው ሰዎች ከሚያሳዩት ባህሪዎች መካከል
— Aggressive behavior — ጠበኛ ባህሪ
— Antisocial traits — የሌሎችን መብት እና ስሜት አለመከበር
— Narcissistic traits — ከፍተኛ ራስ የሆነ ቦታ ላይ ሰቅሎ ሌሎችን ዝቅ ማድረግ
— Low empathy — የሌላን ሰው ስሜት ያለመረዳት
— Toxic behavior patterns — ሌሎችን በስሜት የሚጎዱ የተደጋጋሚ ባህሪያት
✔️ከሞላ ጎደል social media ላይ ያሉ ሰዎች እነዚን ባህሪዎች ያሳዩአቸዋል ሶ የ Bullying Disorder አለባቸው ማለት ይቻላል።
✔️social media ላይ ሰውን መሳደብ፣ ማዋረድ ወይም በተደጋጋሚ አሉታዊ ኮሜንት መጻፍ በሰው የአእምሮ ጤና ላይ ከባድ ተፅዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
— ጭንቀት (Stress)
— ድብርት (Depression)
— ፍርሃት እና ጭንቀት (Anxiety)
— ራስን ዝቅ አድርጎ ማየት
— ሰዎችን መሸሽ
— ከፍተኛ ሁኔታ ላይ እራስን ለመጉዳት ሀሳብ (ሰሞኑን እንደሰማነው አይነት ራስን እስከማጥፋት የሚደርስ)
✔️በተለይ “online bullying” ወይም “cyberbullying” ተብሎ የሚጠራው ነገር ብዙ ሰዎች በዝምታ የሚያልፉት ችግር ነው ነገር ግን ከባድ ችግር ይዞ የሚመጣ ነገር ነው።
✔️Social media ላይ ያለው ሃሳብ በሙሉ ልክ ነው እያልኩኝ አይደለም ነገር ግን ዱላ ቀረሽ ስድብ የሚያወርዱ ሰዎችን ከማየት ነው ይሄንን ነገር ለማምጣት የወስንኩት።
✔️አንድ ወደ Social media እንደ Tiktok አይነት ያሉ መተግብርያዎች ላይ ሲመጣ ለሚመጣበት ማንኛውም ነገር ተዘጋጅቶ መሆን አለበት አለበለዝያ መጨረሳው መሰበር ነው የሚሆነው። የሰው ልጅ ምላስ ምንም የሰብራል የሚባል ነገር አለ ለማንኛውም Stay Safe😊
7 068
+1
ባይናንስ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይቶችን ሊያቆም ነው።
የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይት መድረክ የሆነው ባይናንስ (Binance)፣ ከግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶችን (P2P Trading) እንደሚያቆም አስታወቀ።
ባይናንስ አፍሪካ በኤክስ ማህበራዊ ገጹ ባወጣው መረጃ፣ ውሳኔው ከሀገሪቱ ተቆጣጣሪ አካላት ጋር በቅርበት ለመስራትና የኢትዮጵያን ግቦች ለመደገፍ ታሳቢ ተደርጎ የተወሰነ መሆኑን ገልጿል።
የተጠቃሚዎች ገንዘብ ግን ደኅንነቱ የተጠበቀ መሆኑንና አካውንታቸውን መጠቀም እንደሚችሉ ተቋሙ አረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሁለት ወራት በፊት በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ (P2P) ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውንና የተከለከሉ መሆናቸውን በመጥቀስ ጥብቅ ማሳሰቢያ መስጠቱን ይታወሳል።
ባንኩ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ በማንኛውም መድረክ ሆነ የልውውጥ ማዕከል በብር የሚደረጉ የዲጂታል ሀብት ግብይቶች ያለ ባንኩ ፈቃድ በፍጹም የተከለከሉ መሆናቸውን አስታውቆ ነበር።
እገዳው ማንኛውንም በብር የሚሰላ የክሪፕቶ ከረንሲ ልውውጥን የሚያካትት መሆኑ በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል።
ብሔራዊ ባንክ በአሁኑ ወቅት ደህንነቱ የተጠበቀ እና ሥርዓት ያለው የዲጂታል ፋይናንስ ተሳትፎ እንዲኖር የሚያስችል አጠቃላይ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከዓለም አቀፍ አቻ ተቆጣጣሪዎችና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ መሆኑን መግለጹም ይታወሳል።
ባይናንስ ዛሬ ባወጣው መግለጫም ሁኔታዎች ሲመቻቹ በኢትዮጵያ ብር ግብይቱን በድጋሚ ለመጀመር ተስፋ እንደሚያደርግ ገልጿል።
©ቲክቫህ ኢትዮ የተወሰደ
⚡️ #Share ⚡️
❤️Dave info
7 068
+1
🔥Hagere TV
✔️ይሄ ቻነል ከዚ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የትኛውም የግል የቴሌቪዥን ጣብያ አድርጎት የማያውቀውን ነገር እያደረገ ነው ከሳምንት በፊት በዚ አመት የሚደረገውን የ አለም ዋንጫ የማስተላልፍ መብት ተቀብሎ ነበር አሁን ደግሞ እስከ 2021 ድረስ የትም ሀገር የሚካሄድ የአለም አትሌቲክር ውድድርን የማስተላለፍ ፍቃድ አግኝቷል።ይሄ ለ ሀገሬ ቲቪ ትልቅ ነገር ሲሆን እንደ ሀገር ያለውን የሜድያ ኳሊት ከፍ አድርጎባቸው ለልሎቹ።
✔️የዛሬ 4 አመት EBC ሁሉንም ጨዋታ የማስተላለፍ መብት አግኝቻለው ካለ በኋላ ከ Yacine TV Stream ሲያደርግ የሚያስታውስ👀
7 068
😃😗😳😔
✔️BINANCE 💰 ከ MAY 15 በዋላ ማንኛውንም የ CRYRO 🪙 ግብይት በ ኢትዮጲያ ብር ማረግ አይቻልም ብሎ ከተናገረ በዋላ ለመጀመርያ ጊዜ የ 💵 DOLLAR 💵 ዋጋ አሽቆልቁሏል!!
📉 $1 💵 ከ 180ብር በታች ሆኗል
7 068
💸😃😗😳😔
💀 ከ MAY 15 በዋላ በ ETB BINANCE ላይ መገበያየት ይቆማል! ይሄም የሆነው FEBRUARY ወር ላይ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ባወጣው ህግ ምክንያት ነው!!
❌ BYBIT
❌ BINANCE
7 068
💸😃😗😳😔
✔️ ቴሌግራም OFFICIAL APP የማይጠቀሙ ሰዎች PROFILE ላይ ማስጠንቀቂያ እያስቀመጠ ይገኛል!!
🔴 PLUS , VIDEOGRAM , MOBOGRAM የመሳሰሉ 3RD PARTY APPLICATION የሚጠቀሙ ላይ ነው ይሄ ማስጨንቀቂያ እየተሰጠ የሚገኘው!!
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
