263
Підписники
Немає даних24 години
-27 днів
-530 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
ዛሬ ምሽት ከፊል የጨረቃ ግርዶሽ ይኖራል ተባለ‼️
ዛሬ ምሽት ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም የጨረቃ የተወሰነ ከፊል አካል የመሬት ጥላ ሲያርፍበት እንደሚሸፈን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ይህ ክስተት ከፊል የጨረቃ ግርዶሽ ሲባል ግርዶሹ በሁሉም የአፍሪካ ክፍል የሚይታይ እንደሆነ ከስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ገልጿል።
ከፊል ግርዶሹ ከምሽቱ 4:35 ጀምሮ ምሽት 5:53 ላይ የሚያበቃ እንደሆነ ሲገለፅ 6 በመቶ የሆነው ዋናው ግርዶሽ ምሽት 5:14 ላይ እንደሚታይና ግርዶሹን ያለ ምንም መሳርያ በዓይን ብቻ የሚታይ እንዲሁም ቴሌስኮፕ እና ባይኑክላር ተጠቅሞም ማየት እንደሚቻል ተገልጿል።
የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በመጀመሪያ ጨረቃ በመሬት ድብዝዝ ጥላ ወይም ፔኑምብራ ውስጥ ትገባለች ያለ ሲሆን ይሄም በጣም የደበዘዘ ስለሚሆን በባዶ ዓይን እንዳማይታይ ገልጾ በመቀጠል ጸሊም ጥላ ወይም አምብራ በሚባለው ከፊል ግርዶሽ ውስጥ ትገባለች ብሏል።
በዋናው ግርዶሽ ቅፅበት ወቅት የጨረቃ 12 ፐርሰንት አካሏ ብቻ የተጋረደ እንደሚሆንም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስቴር ገልጿል።
t.me/nasserooooo
🗣ታላቅ የፈታዋ ፕሮግራም በኢማሙ አህመድ መስጂድ 🕌❗️❗️❗️
በሸይኽ ኤልያስ አህመድ
እሁድ በ18/2/2016
ከ4:00 ሰዐት ጀምሮ - ዙሁር ሰላት ድረስ
አድራሻ
አለም ባንክ (አል-ጋዚ አደባባይ ጎን)
✍ ጥያቄዎቻችሁን ይዛችሁ እሁድ እንገናኝ፡፡
🧕ለሴት እህቶቻችንም በቂ ባታ አለ::
🚙 ከበቂና ምቹ የመኪና ማቆሚያ ጋር
🔊የፓሮግራሙ አዘጋጅ፡-የኢማሙ አህመድ መስጂድ እና መድረሳ ወጣት ማህበር
t.me/ImamuAhmedYouth
በኢማሙ አህመድ መስጂድና መድረሳ ሊደረግ የነበረው የሸይኽ ኢልያስ አህመድ የፈታዋ ፕሮግራም ሸይኹ በገጠማቸው ጉዳይ መገኘት ስላልቻሉ ለሌላ ጊዜ የተላለፈ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለመግለፅ እንወዳለን።
👉የኡስታዝ ሙሀመድ ሀሰን ማሜ የዳዕዋ ፕሮግራም ሳዐቱን ጠብቆ የሚካሄድ ይሆናል።
t.me/ImamuAhmedYouth
ታላቅ የዳዕዋ እና የፈታዋ ፕሮግራም
በሽይኽ ኤልያስ አህመድ
እና
በኡስታዝ መሀመድ ሀሰን ማሜ
በኢማሙ አህመድ መስጂድ ዑለማ ቦርድ የተዘጋጀ ድንቅ ፕሮግራም እንዳያመልጦ
🗣 መች? እሁድ በ11-2-2016
⏰ከ3:00-5:00
በኡስታዝ መሀመድ ሀሰን ማሜ (የኢማን ጥፍጥና)
⏰ከ5:00 - ዙሁር ሰላት
በሸይኽ ኤሊያስ አህመድ (የፈታዋ ፕሮግራም)
🤷♂ የት? - አለም ባንክ ኢማሙ አህመድ መስጂድና መድረሳ ( አል-ጋዚ አደባባይ ጎን)
❗️ማሳሰቢያ:-ጥያቄዎቻችሁን ይዛችሁ እሁድ እንገናኝ ፡፡ ኢንሻአላህ ከመልሶቹ ጋር ትመለሳላቹ
በአካል የማትገኙ @abuwil በዚህ ሊንክ ገብተው ጥያቄዎን ይላኩ
የፕሮግራም ማስተካከያ!!
ታላቅ የዳዕዋ እና የፈታዋ ፕሮግራም
በሽይኽ ኤልያስ አህመድ
እና
በኡስታዝ መሀመድ ሀሰን ማሜ
በኢማሙ አህመድ መስጂድ ወጣት ማህበር የተዘጋጀ ድንቅ ፕሮግራም እንዳያመልጦ
🗣 መች? እሁድ በ11-2-2016
ከ3:00-5:00 ድረስ በኡስታዝ መሀመድ ሀሰን ማሜ (የኢማን ጥፍጥና)
ከ5:00 - ዙሁር ሰላት ድረስ በሸይኽ ኤሊያስ አህመድ (የፈታዋ ፕሮግራም)
🤷♂ የት? - በአለም ባንክ ኢማሙ አህመድ መስጂድና መድረሳ ( አል-ጋዚ አደባባይ ጎን)
❗️ማሳሰቢያ:-ጥያቄዎቻችሁን ይዛችሁ እሁድ እንገናኝ ፡፡ ኢንሻአላህ ከመልሶቹ ጋር ትመለሳላቹ
በአካል የማትገኙ @abuwil በዚህ ሊንክ ገብተው ጥያቄዋን ይላኩ
t.me/ImamuAhmedYouth
የፓሮግራም ማስተካከያ
ታላቅ የዳአዋ እና የፈቱዋ ፓሮግራም
በሽይክ ኤልያስ አህመድ እና እስታዝ መሀመድ ሀሰን ማሜ
በኢማሙ አህመድ መስጂድ ወጣት ማህበር የተዘጋጀው ድንቅ የሆነው ፕሮግራም እዳያመልጦ
🗣 መች ነው? እሁድ በ11-2-2016
ልክ በ3:00-5:00 ድረስ በእዝታዝ መሀመድ ሀሰን ማሜ የኢማን ጥፍጥና
ከ5:00 - ዙሁር ሰላት ድረስ በሼክ ኤሊያስ አህመድ ፈቱዋ ፓሮግራም
🤷♂ የት ነው? - በአለም ባንክ ኢማሙ አህመድ መስጂድና መድረሳ ( አል-ጋዚ አደባይ ጎን)
❗️ማሳሰቢያ:-ጥያቄዋቻችሁን ይዛችሁ እሁድ እንገናኝ ፡፡ ኢንሻአላህ ከመልሶቹ ጋር ትመለሳላቹ
@abuwil በአካል የማትገኙ በእዚ ሊንክ ገብተው ጥያቄዋን ይላኩ
t.me/ImeuAhmedYouth
የፈትዋ ፓሮግራም!!!!
በሽይክ ኤልያስ አህመድ
በኢማሙ አህመድ መስጂድ ወጣት ማህበር የተዘጋጀው ድንቅ የሆነው ፓሮግራም እዳያመልጦ
🗣 መች ነው? እሁድ በ11-2-2016
ልክ በ3:00-6:00 ድረስ
🤷♂ የት ነው? - በአለም ባንክ ኢማሙ አህመድ መስጂድና መድረሳ ( አል-ጋዚ አደባይ ጎን)
❗️ማሳሰቢያ:-ጥያቄዋቻችሁን ይዛችሁ እሁድ እንገናኝ ፡፡ ኢንሻአላህ ከመልሶቹ ጋር ትመለሳላቹ
@abuwil በአካል የማትገኙ በእዚ ሊንክ ገብተው ጥያቄዋን ይላኩ
t.me/ImeuAhmedYouth
" ባለቤት ለቤቱ ባዳ አይሆንም"
ታላቅ እስላማዊ ጥሪ
የመቃብሮች እንክብካቤ ፅዳት እና ጥበቃ አገልግሎት በአዲስ ንቅናቄ አስጀምሮ ዘላቂ ለማድረግ እነሆ ጥሪ ቀርቧል!!!
የኢማሙ አህመድ ወጣት ጀማአ ከመጅሊስ አካላት ጋር በመተባበር የአለም ባንክ የሙስሊም መቃብር ስፍራ ለማፅዳት የፊታችን ሀሙስ መስከረም 17 ከጡዋቱ 1:00 - 3:00 የሁለተኝ ዙር የፅዳት ዘመቻ አዘጋጅቱዋል ፡፡
''ኑ የሁለተኝው አለም መኖሪያ ስፍራ በጋራ እንከባከብ!!''
t.me/ImemuAhmedYouth
Repost from ኡስታዝ ሙሐመድ ኸድር(አቡ ዓማር)
አሰላሙ ዓለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ
📣 📣ሁላቹሁም ተጋብዛችኋል 📢📢
መርከዝ ኢማሙ ነወዊይ የሂፍዝ ማዕከል ለ1ዓመት ቁርዓንን በመሀፈዝ እና መሰረታዊ የሆኑ ኢስላማዊ እውቀቶችን በመቅሰም የቆዩ እንቡጦቹንና ፍሬዎቹን ማክሰኞ መስከረም 1/1/2016 ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ አለምባንክ ስልጤ ሰፈር በሚገኘው አዒሻ መስጂድ ውስጥ ያስመርቃል።
🔖በዕለቱ የሚቀርቡ ፕሮግራሞች :–
💫ውብና ጣፋጭ የሆኑ የቁርአን ግብዣዎች ፣
💫ማራኪ የሆኑ የሐዲስ ግብዣዎች፣
💫 ነድዋ፣
💫ኹጥባ፣
💫 ግጥምና መጣጥፍ ፣
💫ጥያቄና መልስ፣
💫ለወላጆችና ለተማሪዎች ጠቃሚ ምክር እና ሌሎችም………
🕌 አለምባንክ ስልጤ ሰፈር አዒሻ መስጂድ
📌ማሳሰቢያ:–ለሴቶች የተዘጋጀ ቦታ አለ።
⏰ ከጠዋቱ 2፡30- 6:30
🔻እንኳን መቅረት ማርፈድ ያስቆጫል
💫ሁላችንም የአጅሩ ተካፋይ እንድንሆንም ለወዳጆቻችን ሼር ማድረግን አንርሳ ፡፡
https://t.me/ibnukedir