cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

True light 📖

God is good

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
179
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

ምን ታያለህ? እግዚአብሔር ሁል ጊዜ ልጆቹን የምጠይቀው ጥያቄ ምን አላችሁ ሳይሆን ምን ታያላችሁ የምለው ነው።? ኤርምያስ ሆይ ምን ታያለህ? ኤር 1፡11 እግዚአብሔር ኤርምያስን ብቻ ሳይሆን ዛሬም በተደጋጋም እኛን ልጆቹን የምጠይቀው ጥያቄ ይህንን ነው። ወጃጆቼ የክርስትና ሕይወት የእልልታ ብቻ ሳይሆን የእይታ ነው።። ምክንያቱም እግዚአብሔር ልፈጽምልን የምተጋ የተመኘውን ሳይሆን ያየነውን ነው።። እግዚአብሔር ያየልን ካላየህ ሕይወት አዙርት ትሆንብናለች።። ዛሬ ላይ ቆመን ነገን ማየት ካልቻልን ልክ እንደ እስራኤላዉያን ወደ ኋላ ተመለሰን በምኞትና በትዝታ መያዝ የማይቀር ነው። ሰው ነገን የተሻለ እንደምሆን ማየት እና ማሰብ ካልቻለው ትላትናውን እያብሰለሰለ በትዝታ ይኖራል። ሕይወት ምርት ሳይሆን ምኞት ብቻ ይሆናል። ዘኀ 11፡1 ባለራዕይ ሰው ግን ዛሬ ላይ ቆሞ ነገን የምያይ በትልቅ የመጪው ዕድል ሳይሆን በትልቁ በመጪው ስዕል የምያምን ነው። መልካም ዕድል ፈጣር እንጅ መልካም ዕድል ጠባቅ ያልሆነ ሰው ነው።። ባለራይነት ዛሬ ላይ ቆመ ነገን ማየት እና መኖር ነው።። ነገ የምሆነው ያምያውቅና ያየው ሰው ዛሬ ላይ በምሆነው ነገር ተስፍ አይቆርጥም።። ነገ መልካም ይሆናል።። ምክንያቱም ትልቁ እግዚአብሔር ለልጆቹ ትንሹ ራዕይ የለውም።።።።። ✍️ Abuka Light of lamb telegram channel ministry Join us👇👇👇 @lightoflamb @lightoflamb
Показати все...
ፈጣሪን አስቀድም! ብዙ ዜሮዎች ቢኖሩና ከፊታቸው ምንም ቁጥር ባይኖር ባዶ ናቸው፤ ከዜሮዎቹ በፊት ግን አንድ ቁጥር ቢቀመጥ ግዙፍ ቁጥር ይሆናሉ። የዚህ አለም ደስታ፣ ሀብት፣ ስኬት፣ የሰው አክብሮትና ተወዳጅነት ኖሮህ ፈጣሪን ከፊትህ ካላስቀደምክ ሁሌም ባዶነት ይሰማሀል፤ ህይወትህ ላይ ፈጣሪ ሲቀድም ግን ሁሉም ባዶነትህ በሙላት ይተካል፤ ሁሉም ሽንፈትህ በአሸናፊነት ይደመደማል። ፈጣሪን አስቀድም ወዳጄ! የአሸናፊነት ምሽት ተመኘንላችሁ🙏 @Inspire_Ethiopia የእናንተው ምርጥ ጓደኛ!
Показати все...
❗እንዳታልፍ #የ666_ቃላቶች #ቺክ ፦ በዚህ ቃል ብዙዎች ተጠምደዋል ። ሴቶች ወይም እህቶች ማለት ያስጠላቸዋል ። የዘመኑ አስፀያፊ ወጣት ቺክ እያሉ መጥራት እጅግ ያስደስተዋል ። # ሰይጣን ይኼን ቃል የተጠቀመበት ትውልዱን አመንዝራ ለማድረግ ነው ። በተለይም እርኩሳን #የ666 ተከታዮች ይህ ቃል ይጣፍጣቸዋል ። # አንቺ ፦ወንዱን አንቺ ወይም በሴቶች ቅጽል (ማዕረግ) መጥራት የመጣው # ከእርኩሳን_ግብረሰዶማዊያን ነው ። የሚያስገድዳቸውም የተዋረሳቸው ሰይጣን ነው ። የሚያስቡት እንደስልጣኔ ነው ። ወንዱን በወንድ ቅጽል መጥራት ፈጽሞ አይመቻቸውም ። ዛሬ በየዩኒቨርስቲዎች ይህን ቃል የሚጠቀሙት በጣም ብዙዎች ናቸው ። ስለዚህም ወንዱን በሴት ቅጽል የሚጠሩ የ666 ሰይጣን ያለባቸው ናቸው ። #መጥበስ ፦ይህ ቺክ የሚሉ ጅሎች የሚጠቀሙት ቃል ሲሆን የዚህ ቃል ባለቤት የሆነው አጋንንት አላማው ማስመንዘር ነው ። ቃሉ ራሱ ትርጉሙ ከአላማው ጋር የሚሄድ ነው ። ይህም በሲኦል እሳት ማቃጠል ወይም መጥበስ ማለት ነው ። #አስበላኝ ፦ይህ አስተዋውቀኝና ከልጅቱ ጋር ልሴስን ለማለት የሚጠቀሙት ቃል ነው ። #ጋይስ ፦ ይህ ቃል የርኩሳን ግብረሰዶማውያን ነው ። የመጣውም gay men ከሚለው ሲሆን ይህም ግብረሰዶማዊ ሰውየ ማለት ነው ። ሌሎችም እንደ #ችከላ #ላሽ_በል #ጨምጫሚ #በርጫ #ውስጤ ነው ወዘተ... ያሉት ቃላት # እርኩስ_መንፈስ ያለባቸው ሰዎች የሚጠቀሟቸው ቀልጃጃ ቃላት ናቸው ። አዎ አራዳዎቹ የሚጠቀሟቸው ቃላት ። ሌላ የ666 ተከታዮች ወይም # አስፀያፊዎች_ግብረሰዶማዊያን መለያቸው፦ - አንዳንዶቹ በጣም ሰፊና የሚያስጠላ ሱሪ ይለብሳሉ -በጣም ትልልቅ ጫማ ይለብሳሉ - ሱሪያቸውን ዝቅ አድርገው ይለብሳሉ - ወንዶቹ ከጆሯቸው ላይ ጉትቻ ያደርጋሉ - የእጃቸውን ጣት ስታይል የ666 ምልክት ያደርጋሉ -የተቀዳደደ ሱሪ በጣም ይወዳሉ - የሰውነት የክብደት መቀነሻ ብለው የሚያነቡት የኢሉሚናቲ መጽሐፍ ስላለ አንዳንዶቹ በጣም የከሱና የተጎሳቆሉ ናቸው ። -በሱሶች የተጠመዱ ናቸው -የውጭ ሀገር ሙዚቃና የሀገር ውስጥም hip hop (የጭፈራ ) ሙዚቃ ይመቻቸዋል -የአውሬውን ምልክት ወይሞ አውሬውን(የእባብ ምስል) በግንባራቸው ወይም በቆዳቸው ላይ ይነቀሳሉ -ሌሎችም # የዮሐንስ_ራዕይ እንዲህ ይላል ምዕራፍ 13 ቁጥር 18 - # አእምሮ ያለው # የአውሬውን_ቁጥር ይቁጠረው ፤ቁጥሩ የሰው ቁጥር ነውና ፥ ቁጥሩም # ስድስት_መቶ_ስድሳ_ስድስት ነው ምዕራፍ 14 ቁጥር 9 -11 9....... # ለአውሬውና_ለምስሉ የሚሰግድ በግንባሩም ወይም በእጁ ምልክቱን የሚቀበል ማንም ቢኖር 10.ርሱ ደግሞ በቁጣው ጽዋ ሳይቀላቅል ከተዘጋጀው # ከእግዚአብሔር_ቁጣ ወይን ጠጅ ይጠጣል ፥ በቅዱሳንም መላእክትና በበጉ ፊት # በእሳትና_በዲን ይሳቀያሉ ። 11. የስቃያቸውም ጢስ # ለዘላለም_አስከ_ዘላለም ድረስ ይወጣል ፥ ለአውሬውና ለምስሉ የሚሰግዱ የስሙንም ምልክት የሚቀበል ሁሉ ቀንና ሌሊት እረፍት የላቸውም ። # share ብታደርጉ ምናልባት ሳያውቁ የሚያደርጉ ማለትም እነዚህን አስፀያፊ ቃላት የሚጠቀሙ እንዳሉ እነሱን ትታደጋላችሁ!!! ሗላ በእሳት ሲቃጠሉ ማዘን አይሰራም ! 👉ይህንን ፅሁፍ የምታነቡ የተማርን ነን ቻናል አባላት ይህንን ፅሁፍ የቻናላችን አባል ላልሆኑ ሰዎች share በማድረግ ያድርሱ። 🔥🔥@lewotatoch🔥🔥 🔥🔥@lewotatoch🔥🔥
Показати все...
➥ለማንበብ ሁለት ደቂቃ ብቻ ስጥ። ➢ዘመን ሊያበቃ ቃሉም ሊፈፀም ጥቂት ጊዜያት ነው የሚቀሩት። አንዳንድ ሰው በጣም ይገርመኛል...ለምን ብትሉ ስለዘመን መጨረሻ ሲወራ ይፈራል ወይም መስማት አይፈልግም ምክንያቱም የዚህችን ምድር ህይወት ሳያጣጥም መሞት ስለማይፈልግ...ወይም ከዓለም ጋር በጣም ተጣብቋል። የዘመን መጨረሻ ለኛ ለክርስቲያኖች ግን ለሰርጋችን የምንዘጋጅበት፣ለመብራታችን ዘይት የምንገዛበት፣ከክርስቶስ ወስደን ኩል የምንኳልበት የማንቂያ ደወል ነው። ከጌታ ጋር ለዘልዓለም የምንነግስበት ዘመን መምጣጡን የሚያሳይ ባትሪ ነው። ➢ ብዙዎች ግን ወደ ዘላለም የሞት ቅጣት እየተንደረደሩ ነው። ዝሙት፣መዳራት፣ጣዖትን ማምለክ ፣ዘፈን....ቅድስና የሆነበት ሰዓት ላይ ደርሰናል። ቤተክርስቲያን ውስጥ ራሱ የሃጢያት መርዞች ከተንሰራፉ ሰንበትበት ብለዋል። እግዚአብሔርን መፍራት ፋራነት ነው። ለምሳሌ ከቀላሉ ብንነሳ ካናዳ ላይ ግብረሰዶማዊ መሆናቸውን በአደባባይ እያሳዩ መሄድ ኩራት ነው...ምንም እፍረት የለም። ዓለም ከመጠን በላይ እየዘቀጠች ነው። ➢ ሁሉም ነገር ሰዎችን ወደ ሲዖል ለመማገድ የሚሰራ ስራ ነው። ➢ #መጠጥ ➢#ልብሶች(ሁሉም አይደለም) ➢#ፖርኖግራፊ ➢#ፊልሞች ➢ #ዘፈኖች ➢ አዳዲስ ሳይንሳዊ መሳይ አጋንንታዊ እውቀቶች( ዞድያክ) ➢አለም አቀፍ ዜናዎች ➢ሶሻል ሚድያው . . ➢ሁሉም ነገር ሰዎችን አደንዝዞ ወደ ሲዖል መማገድ ዓላማው ነው። በጣም የሚያሳዝነው ግን እኛም ክርስቲያኖች ከዓለም ጋር ጥፍት ብለን መሄዳችን ነው። መንቃት ሲገባን ሞቅ ያለ እንቅልፍ ውስጥ ነን። ➢የብዙ ህዝብ ድምፅ በሲዖል ያለማቋረጥ ይጮሃል። የሚሰማው ግን የለም...አንዴ አለፈ! አከተመ! ➢ብዙ ህዝቦች ደግሞ በምድር ወደ ሲዖል መንገድ የአጭር ርቀት ሩጫ በሚመስል ሁኔታ በፍጥነት ወደ ሲዖል እየሮጡ ነው። ➢ ይህንን በቤተክርስቲያንም ውስጥ ውጪም ሆኖ የጠፋውን ትውልድ እንዲታደግ እና ጌታ በልጆቹ ላይ መንፈሱን ልኮ እንዲያነቃቸው እና ትውልድን እንዲያስመልጡ መፀለይ መትጋት ያስፈልጋል። ➢ሰዎችን ከሞት የማስመለጥ ጉዳይ በራስ አቅም የሚሆን አይደለም። ከባድ የእግዚአብሔር ክብር ያስፈልጋል። 🔥🔥@lewotatoch🔥🔥 🔥🔥@lewotatoch🔥🔥
Показати все...
አንዳንዱ👤👤 ነገን ለመኖር እቅድ አውጥቶ ዛሬን ሳያይ ሲሞት😞😔 አንዳንዱ👥 ደግሞ የሚኖርበትን አላማ ትርጉሙን ሳያውቅ ይኖራል በእድሜው ላይ ተጨማሪ አንድ ቀን ሲሰጠው ጊዜውን ሳይጠቀም ይቀልዳል እያለ እያለ ኑሮ ኖረ ሞተ ይባላል ። እንደውም ይሄ ምንም አልኖረም በቁሙ ሙት ነበር እንጂ ታዲያ በህይወታችሁ አንድ ሰከንድ እንኳን አታባክኑ ያንን እድል ያጡ ብዙዎች ናቸው የመኖራችሁ ትርጉም ይግባችሁ ። 👉ከኖራችሁ አይቀር ጥርት ያለ ትርጉም ያለውን ህይወት ኑሩ....... ✍@MihretBirhanu @MercyNehemiah @MercyNehemiah
Показати все...
እግዚአብሔር ከሌለበት የሺህ አመትተድላ ይልቅ፣ እግዚአብሔር ከማይደሰትበት የሺህ አመት ደስታ ይልቅ፣ እግዚአብሔር ከማይከብርበት የሺህ አመት ምቾት ይልቅ፣ እግዚአብሔር ከማይታይበት የሺህ አመት ክብርና ተድላ ይልቅ....... እግዚአብሔር ያለበት አንድ ቀን ይበልጣል የሚበልጠውን ምረጥ መልካም ምሽት 👩‍❤️‍👨 @relationship4christ 👩‍❤️‍👨 👩‍❤️‍👨 @relationship4christ 👩‍❤️‍👨
Показати все...
በክርስቶስ መኖር እና ለክርስቶስ መኖር ይለያያል፤ ብዙ ሰዎች ከክርስቶስ ጋር መኖር እንጅ ለክርስቶስ መኖር አይፈልጉም። ምክንያቱም ለክርስቶስ መኖር ሕይወት መስዋዕት ይጠይቃል። ክርስቶስ ጋር መኖር ምንም አይነት ዋጋ አይጠይቅም፤ ከክርስቶስ ጋር መኖር ቅርንጫፍ በግንድ እንደምኖር ነው። ለክርስቶስ መኖር ደግሞ ፍሬ ማፍራት ነው። ሽልማት የምያስገኘው ከክርስቶስ ጋር መኖር ብቻ ሳይሆን ለክርስቶስ መኖር ነው ለክርስቶስ የመኖር ብቸኛ ምስጢር ለራስ መሞት ነው። 1ቆሮ 15፡31 አንተ ግን ለክርስቶስ ለመኖር ወስን [ አንተ ጎበዝ ይልሃለሁ ተነሣ ] ( ሉቃ 7፡14) Join & Share 👇👇 ✓ @lightoflamb ✓ ✓ @lightoflamb ✓
Показати все...
ያዕቆብ 5 (James) 7፤ እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ታገሡ። እነሆ፥ ገበሬው የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እስኪቀበል ድረስ እርሱን እየታገሠ የከበረውን የመሬት ፍሬ ይጠብቃል። 8፤ እናንተ ደግሞ ታገሡ፥ ልባችሁንም አጽኑ፤ የጌታ መምጣት ቀርቦአልና።
Показати все...
ለመስማት የፈጠነ ለመፍረድ የዘገየህ ሁን🤔 አባትና ልጅ እየተራመዱ ሳለ አባት ለልጁ 2 ፓም ይገዛላታል ፤ ልጅቷም ሁለቱን ፖም በሁለት እጆቿ አንድ አንድ ያዘች አባትም አንድ ፖም ልታካፍለው ትችል እንደሆነ ጠየቃት ሴት ልጁ ይህን ስትሰማ በፍጥነት አንደኛውን ፖም በትንሹ ግምጥ አደረገቸው እናም አባቷ ተናግሮ ከመጨረሱ በፊት ከሁለተኛው ፖምም በትንሹ ግምጥ አደረገች ። አባት በሁኔታው ተገረመ እንዲሁም አዘነ ፡፡ ‘ምን ዓይነት ስግብግብ እና ራስ ወዳድ ልጅ ነው ያሳደኩት? እንደወላጅ የቱ ጋር ነው ያጠፋሁት?’ እያለ ማሰብ ጀመረ ። እንዴት ብሎ ሴት ልጁን ስለ ማጋራት እና ስለመስጠት ማስተማር እንዳለበት በማሰብ ፈገግታው ከፊቱ ላይ ጠፋ ። እናም በድንገት ሴት ልጁ በአንድ እጇ ላይ አንድ ፖም ይዛ “አባዬ ይህን ውሰድ ፣ ይህኛው በጣም ለስላሳናና ጣፋጭ ነው” ብላ እጇን ዘረጋችለት ፡፡ አባቷም በሆነው ነገር ተገርሞ ቃላት ስላጣ ዝም አለ ። *** ሳናመዛዝን አንፍረድ ሳናስተውል አንዳኝ እኛ በሰው ሁሉ ፊት እንደሚገባ መልካም እንሁን የሁሉ ፈራጅ እግዚአብሔር አለና ። እምነት ፣ተስፋ ፣ፍቅር አይለየን 🙏🙏
Показати все...
አለማንበብ አይቻልም 😭😭 #በወጉ-እንልበስ🖋Aksan_Adane የወዛን የመሰልን ያጌጥን ከላይ ላይ፣ ውስጣችን ጠውልጎ ውጪያችን ሲታይ፣ አወይ ጉድ ያሰኛል ላየ ለተመልካች፣ ውስጥ ግን ባዶ ነው ህይወታችን አሰልች። እውነተኛውን ጌጥ እርሱን ደብቀነው፣ ለራሳችን ምኞት ምቾትን ሰጠነው ። ለብሰነዋል እያልን ሳናውቅ አውልቀነው፣ ላይ ላያችን አምሮ ጀርባው ያደፈ ነው። አላወቅንም እንጂ ከፈሽንም በላይ ፋሽን የማይደፍረው፣ የማይዘመንበት እርሱ ያው እርሱ ነው። የዘመንን መስሎን አሮጌ አድርገነው፣ በማይታፈርበት አፍረን ቁጭ አረግነው ። ኸረ ምን በወጣን እርሱን ከማሳየት የኛ መልክ የት ሄዶ? አጉል ሲያመናፍስ ማን? ሊገኝ ወርዶ። በሰለጠነ ሙድ ማን መፅሀፍ ሊሸከም? ስልካችን እያለ እጅ ለምን ይድከም መታወቂያችንን አፍረን ቁጭ አርገነው፣ ለሰይጣን የልቡን ምቾትን ሰጠነው ። ተው አይፀፅትም በወጉ እንልበስ ፣ ውጤቱ አይከፋም ልባችን ይመለስ ። አንድ ልብ እንሁን መንፈሱ እንዲሰራ ፣ ግብዝ ፍቅር አይኑረን ከወንድሞች ጋራ። ወላዋይ አንሁን በራድ ልበ ፈሪ ፣ አንገለጥ ሆነን በጨለማ አብሪ ። የሠይጣንን ሀሳብ እሽሩሩ ስንል፣ አንገኝ ለሀጢያት ለክፉ አንታለል ። ጆሮአችን ይከፈት እንደነ ሳሙኤል ፣ ጌታ ተናገረኝ እሰማለሁ እንበል ። ልብሳችን አድፏል ይውለቅና ይጣል ፣ በበጉ ደም ማጠብ ማንፃት ያስፈልጋል ። ነውር የሌለበት አለና የፀዳው ፣ ሌላው ይቅርና እሱን እንልበሰው ። (ሮሜ13÷14) "ነገር ግን ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን #ልበሱት ፤ ምኞቱንም እንዲፈፅም ለስጋ አታስቡ። " (ቆላ 3÷14) "በእነዚህም ሁሉ ላይ የፍፃሜ ማሰሪያ የሆነውን ፍቅርን #ልበሱት ። የማያረጅ የማይቀደድ ዘመናት የማይቀይሩት እውነተኛውና ንፁህ የሆነውን ልብሳችንን ከያስቀመጥንበት፣ ከተውንበት፣ አፍረን ከደበቅንበት፣ አንስተን እንልበሰው። ልብሳቸውን ያላነፁ ወደ ቅድስቲቷ ሀገር አይገቡምና ፤ሰዎችን ፈርተን እውነተኛውን ወንጌል አንሸቃቅጥ ።ከጣዖት አምላኪዎች ከሴሰኞች ጋር ለሀጢያት አንተባበር ወጣትነታችን በኢየሱስ ለኢየሱስ ብቻ ያሸበረቀ ይሁን ። #(ገላ 5:24)"የክርስቶስ_ኢየሱስም_የሆኑቱ_ስጋን_ከክፉ_መሻቱና_ከምኞቱ_ጋር_ሰቀሉ"። ✊ ተባረኩ 🙌 🖋Aksan Adane [ አንተ ጎበዝ ይልሃለሁ ተነሣ ] ( ሉቃ 7፡14) Join & Share 👇👇 ✓ @lightoflamb ✓ ✓ @lightoflamb ✓
Показати все...