KOMBOLCHA PREPARATORY SCHOOL
4 510
Підписники
Немає даних24 години
+17 днів
-5630 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
ለ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ:-
1ኛ. ከ27-28/11/2015 ዓ.ም ከጠዋት ፈረቃ ት/ቤት በመገኘት ከንብረት ክፍል የተዋሳችሁትን መማሪያ መጽሃፍ እንድትመልሱ እናሳውቃለን።
2ኛ. ዩኒፎርማችሁን ለበጎ አድራጎት ክበብ ስትጠቀሙበት የነበረውን አጋዥ መጽሃፍት ለላይብራሪ ክፍል በመስጠት በጎ ስራ እንድትሰሩ ለማስታወስ እንወዳለን።
ት/ቤቱ
12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሰላም ወደ ዩኒቨርስቲ አስገብተናል።
የተመደባችሁበትን የመኝታ ክፍል ብሎክና ሌሎች መረጃዎች ከዚህ በላይ ያለውን ተመልከቱ
ለተፈጥሮ ሳይንስና ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርስቲ መግቢያ ሰዓታችን ዕሁድ በ23/11/2015 ከሰከሰዓት 9:00 _10:00 ብቻ ስለሆነ 8:00 ላይ ት/ቤት በመገኘት የያዛችሁትን ዕቃ አሰፈትሻችሁ የከተማ አስተዳደር ባዘጋጀው መኪና በአንድነት እንድትሄዱ እናሳስባለን። ከዩኒቨርስቲው መርሃ ግብር ውጭ በተናጠል መሄድ ክልክል ነው።
አድሚሽን ካርድ ያልወሰዳችሁ የ12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ነገ ረቡዕ 19/11/2015 ዓ.ም 10:00 ት/ቤት በመገኘት መውሰድ ትችላላችሁ።