cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

💙💙💙ፍካት ቲዩብ - FIKAT TUBE💚💚💚

😭 የተለያዩ የመዝናኛ መረጃ, የሲኒማ ፕሮግራሞች, አዳዲስ ሙዚቃዎች,የተለያዩ ስፖርታዊ ውድድር ፕሮግራሞች,የተለያዮ FUN FACT ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች ስራችን የተሻለና እንዲበረታታ የእርሶ እገዛ በጣም ያስፈልገናልና ለሌሎች ወዳጆ ሊንኩን በመጠቀም 👇በTelegram t.me/FIKATTUBE 👇 በ Facebook Facebook.com/fikattube

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
247
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Показати все...
ከአድማስ ባሻገር የኢትዮጲያ መፅሀፍት ሙሉ ትረካ Ke Admas Bashager Full Audio book Ethiopia ደራሲ በዓሉ ግርማ YouT

አንዳንድ ጥየቄዎችን በመመለስ ልክ አሁን በነጻ ስጦታዎቸን አሸነፍኩኝ! እርሶም ስጦታው ከማለቁ በፊት አሁን ያድርጉት! https://unae.click/NDJldGFt
Показати все...

ሰላም ዉድ ጓደኞቼ ይህን ዩቱብ ቻናል ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩኝ https://www.youtube.com/channel/UCcGZ693Z2P6PSHo3uTHoyJA
Показати все...
ይህ የYouTube ቻናላችን ነዉ Subscribe አድርጉ
Показати все...
ይህ የYouTube ቻናላችን ነዉ Subscribe አድርጉ
Показати все...
ይህ የYouTube ቻናላችን ነዉ Subscribe አድርጉ
Показати все...
በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 13,497 ደርሷል፡፡ በአዲስ አበባ በ 24 ሰዓታት ውስጥ ከተደረጉ 3,836 የላብራቶሪ ምርመራዎች 386 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ እስከ ዛሬ ድረስ ከተደረጉ 265,747 የላቦራቶሪ ምርመራዎች የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 13,497 መድረሱን የጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡በሌላ በኩል በ24 ሰዓታት ውስጥ የ ሃያ ሶስት (21 ከሬሳ ምርመራ፣2 ከጤና ተቋም) ሰዎች ህይወት በኮሮና ምክንያት አልፏል፡፡
Показати все...
በኢትዮጵያ በ1 ቀን የ26 ሰዎች ህይወት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አለፈ! ባለፉት 24 ሰአታት ለ6907 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 583 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ዶክተር ሊያ በማህበራዊ ሚድያ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ባለፉት 24 ሰአታት የ26 ሰዎች ህይወት ማለፉን አስታውቀዋል፡፡330 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 19,289፣ ያገገሙት 7931፣ የሟቾች ቁጥር 336 ሲደርስ ፣በፅኑ ህክምና ክፍል ያሉ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 145 ነው።
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.