Asella 11&12✍
በዚህ ቻናል ለ11ኛ ና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሁሉም subject ቀለል ባለ መልኩ ቲቶር ይለቀቃል:: በተጨማሪም TEXT BOOK&EXAM BOOK WORK BOOK GUIDE ያገኛሉ። ለተጨማሪ መረጃ በinbox @akeldamaa ላይ ያናግሩን።
БільшеКраїна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
160
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
አራት የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች በዓለም ላይ ካሉ 20 ሺህ የሚጠጉ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ከከፍተኛዎቹ ውስጥ ለመካተት ቻሉ።
የዩኒቨርስቲዎች ዓመታዊ ደረጃ የሚያወጣው Center for World University Rankings የተባለ ተቋም የዩኒቨርሲቲዎችን የ2021/22 ጀረጃ ይፋ አድርጓል።
ደረጃ ከተሰጣቸው 19 ሺህ 788 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ 2 ሺህ ዩኒቨርስቲዎች ወይም 8 ነጥብ 7 በመቶዎቹ ብቻ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
በተቋሙ የ2021/22 ደረጃ መሠረት:-
• አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ~ 1 ሺህ 150ኛ፣
• ጎንደር ዩኒቨርስቲ ~ 1 ሺህ 707ኛ፣
• መቐለ ዩኒቨርሲቲ ~ 1 ሺህ 870ኛ እና
• ጂማ ዩኒቨርሲቲ ~ 1 ሺህ 940ኛ መሆን ችለዋል።
በዘንድሮው ደረጃ ከቀዳሚ አስር ዩኒቨርሲቲዎች ስምንቱ የዩናይትድ ስቴትስ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው።
ላለፋት 10 ዓመታት ደረጃ ሲያወጣ የቆየው ተቋሙ ፤ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጡት የትምህርት ጥራት፣ የምርምር ጥራት እና የፋክሊቲ ደረጃ በመሳሰሉት መለኪያዎች ይይገመግማል።
መንግስታትና ዩኒቨርስቲዎች የትምህርትና የምርምር ውጤቶቻቸውን እንዲያሻሽሉ በማማከር የሚታወቀው
ተቋሙ፤ የዩኒቨርስቲዎችን ዓለም ዐቀፍ ደረጃ ከአላማ፣ ግልፅነት እና ዘላቂነት መርሆች አንፃር ይመድባል።