1 308
Підписники
+324 години
+287 днів
+7830 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Показати все...
👏 2❤ 1
Repost from Bereket Lemma | በረከት ለማ
#ግንቦት_25 ይለቀቃል
የጌታ ምህረትና ቸርነት በዛልኝና "ያቦቅን ስሻገር " የተሰኘው የመጀመሪያ አልበሜ ተጠናቆ ወደ ህዝበ እግዚአብሔር ጆር የሚደርስበት ጊዜ ደረሰ! በግንቦት 25 Youtube እንዲሁም በ Telegram Bot ይለቀቃል። ሁላችሁም ስላሳያችሁኝ ፍቅርና ትጋት እግዚአብሔር ይመስገን 🙏 ጌታ ቢፈቅድ ደግሞ ሰኔ ውስጥ ከየከተማው ተሰባስበን በአንድነት ሰፋ ባለ አዳራሽ ጌታን እናመልካለን።
ተባረኩ ❤❤
ዘማሪ በረከት ለማ
#ያቦቅን_ስሻገር
#Yaboken_seshager
https://t.me/bereketlemma
https://t.me/bereketlemma
https://t.me/bereketlemma
👏 4
በዛየን ፌሎ ወንጌል
የዛየን ኮሌጅ ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት በትምህርት ቆይታ በርካታ ከተሞች ላይ ወንጌል ተሰብኳል
ከዚህ ውስጥ አንዷ በድላ ከተማ የተሰራው የወንጌል ዘመቻ ነው።
የዚህ ፌሎ መሪዎች 17ኛ አመት የፌሎ ምስረታ ምክንያት በማድረግ ኑ አብረን እናምልክ ይላሉ
ግንቦት 17/2016 ቅዳሜ
8:00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ ሀዋሳ አላሙራ ሕይወት ብርሃን
ኑ በጋራ 17ቱን አመት የመራንን ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን እናምልክ ይላሉ
ከሌላ ከተማ ለሚመጡ ለቀድሞ ፌሎ መሪዎች ማደሪያ አዘጋጅተናል ይላሉ።
@e4jsong
@e4jesus
ኢትዮጵያን ለኢየሱስ
❤ 10👍 2🥰 1
ዘመቻ 2000:200
#እናመሰግናለን
እንደቀጠለ ነው።
2000 #ሰው_እንፈልጋለን
ከሐምሌ 5_15 ለሚደረገው የወንጌል ዘመቻ 2000 ሰው ቢያንስ 200 ብር እንዲሰጠን እንፈልጋለን
ቻሌንጁን መቀላቀል የምትፈልጉ ከታች ባሉ ስልኮች አግኙን
ስለ ሕብረቱ ትክክለኛነት ከአብያተክርስቲያናት የተሰጠ ደብዳቤ አለ
ገንዘቡ የሚገባው ንግድ ባንክ
በ3 ሰው አዋሽ በሁለት ሰው ተደርጎ የሚንቀሳቀስ ነው።
CBE
1000 590 723 618
Tseganeh D.$ MIhiret E.$Genene G.
Awash bank
013201330525200
Tseganeh D & tesfaye G
screenshot ከታች ባሉ ስልክ ይላኩ
0911807101
0916623103
+251943196205
ኢትዮጵያን ለኢየሱስ
channel @e4jsong https://t.me/e4jsong
Group. @e4jesus
https://www.facebook.com/e4j.ethiopea?mibextid=ZbWKwL
ግንቦት 12/9/2016
ኢትዮጵያን ለኢየሱስ (E4J)
🔥 3
ዘመቻ 2000:200
#እናመሰግናለን
እንደቀጠለ ነው።
2000 #ሰው_እንፈልጋለን
ከሐምሌ 5_15 ለሚደረገው የወንጌል ዘመቻ 2000 ሰው ቢያንስ 200 ብር እንዲሰጠን እንፈልጋለን
ቻሌንጁን መቀላቀል የምትፈልጉ ከታች ባሉ ስልኮች አግኙን
ስለ ሕብረቱ ትክክለኛነት ከአብያተክርስቲያናት የተሰጠ ደብዳቤ አለ
ገንዘቡ የሚገባው ንግድ ባንክ
በ3 ሰው አዋሽ በሁለት ሰው ተደርጎ የሚንቀሳቀስ ነው።
CBE
1000 590 723 618
Tseganeh D.$ MIhiret E.$Genene G.
Awash bank
013201330525200
Tseganeh D & tesfaye G
screenshot ከታች ባሉ ስልክ ይላኩ
0911807101
0916623103
+251943196205
ኢትዮጵያን ለኢየሱስ
channel @e4jsong https://t.me/e4jsong
Group. @e4jesus
https://www.facebook.com/e4j.ethiopea?mibextid=ZbWKwL
ግንቦት 11/9/2016
ኢትዮጵያን ለኢየሱስ (E4J)
❤ 4👍 1
ዘመቻ 2000:200
#እናመሰግናለን
እንደቀጠለ ነው።
2000 #ሰው_እንፈልጋለን
ከሐምሌ 5_15 ለሚደረገው የወንጌል ዘመቻ 2000 ሰው ቢያንስ 200 ብር እንዲሰጠን እንፈልጋለን
ቻሌንጁን መቀላቀል የምትፈልጉ ከታች ባሉ ስልኮች አግኙን
ስለ ሕብረቱ ትክክለኛነት ከአብያተክርስቲያናት የተሰጠ ደብዳቤ አለ
ገንዘቡ የሚገባው ንግድ ባንክ
በ3 ሰው አዋሽ በሁለት ሰው ተደርጎ የሚንቀሳቀስ ነው።
CBE
1000 590 723 618
Tseganeh D.$ MIhiret E.$Genene G.
Awash bank
013201330525200
Tseganeh D & tesfaye G
screenshot ከታች ባሉ ስልክ ይላኩ
0911807101
0916623103
+251943196205
ኢትዮጵያን ለኢየሱስ
channel @e4jsong https://t.me/e4jsong
Group. @e4jesus
https://www.facebook.com/e4j.ethiopea?mibextid=ZbWKwL
ግንቦት 9/9/2016
ኢትዮጵያን ለኢየሱስ (E4J)
🥰 3👍 2👏 1
ወንጌል ተሰበከ በቡለሆራ ከተማ
ቡለሆራ fellowship በግሬት ኮሚሽን ስሰጥ የነበረውን መንፈሳዊ ስልጠና የሰለጠኑ ወጣቶች ተመርቀዋል።
በሰልጣኞች እና በአሰልጣኞች በቡለሆራ ከተማ ወንጌል ተሰብኳል።
በርካታዎች ወንጌል ሰምተዋል ነፍሳት ድነዋል።
❤ 7👍 3