cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Adama dish hd

ለማስታወቂያ ስራዎች 👉|| @Ousmiousmi

Більше
ЕфіопіяАмхарськаСпорт
Рекламні дописи
1 861
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Watch "ሰኞ ጥቅምት 7/2015 የወጡ ስፖርታዊ ዜናዎች |Bisrat FM| |Sport365| |Tribun sport| |Sport ET| |Mensur abdulkeni|" on YouTube https://youtu.be/wK0SWo-O8FM
Показати все...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሆላንዳዊው የመሀል ተከላካይ ቨርጅል ቫንዳይክ 69 የፕርምየር ሊግ ጨዋታዎችን በአንፊልድ ያደረገ ሲሆን በዚህም ጨዋታዎቹ ምንም አይነት ሽንፈት አልገጠመውም። @GCSPORT1112
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ቴን ሀግ ማሸነፍ ይገባን ነበር አሉ ! ማንችስተር ዩናይትድ በኦልድትራፎርድ ትላንት ማምሻውን በሊጉ የኤዲ ሆው ኒውካስትል ዩናይትድን አስተናግዶ ያለ ጎል ዜሮ ለዜሮ ከተለያየበት ጨዋታ በኋላ በሁለተኛው አጋማሽ ከነበራቸው ከፍተኛ ብልጫ አንጻር ማሸነፍ  ይገባቸው እንደነበር የቀያይ ሰይጣናቱ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ተናግረዋል። ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከሁለተኛው ሳምንት የሊጉ መርሀ ግብር በኋላ በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ ገብቶ በጀመረበት ጨዋታ ከኒውካትስሉ ግብ ጠባቂ ኒክ ፖፕ እግር ኳስ ነጥቆ ጎል ቦያስቆጥርም የእለቱ አርቢትር ለአምስት ጊዜ የባሎን ዶር አሸናፊው የቢጫ ማስጠንቀቂያ ካርድ በመስጠት ጎሏን ሳያጸድቁ ቀርተዋል። ዩናይትድ በጨዋታው የመገባደጃ ደቂቃዎች በብራዚላዊው አማካይ ፍሬድ እና ተቀይሮ በገባው ማርከስ ራሽፎርድ ንጹህ የማግባት እድሎችን አግኝቶ ሳይጠቀምበት ቀርቷል። ቴንሀግ ሮናልዶ ያስቆጠረው ጎል መሻሩ እንዳስገረማቸውም ተናግረዋል።(ቤስት ስፖርት)
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ታዋቂዉ የሙዚቃ አቀንቃኝ ድሬክ ባርሴሎና እና አርሰናል ተጋጣሚያቸዉን ያሸንፋሉ በማለት ቤቲንግ መድቦ $833.000 ዶላር ወይም በእኛ ሀገር ምንዛሬ ወደ 44ሚሊዮን የሚጠጋ ገንዘብ ተበልቷል።🤪😁 @GCSPORT1112
Показати все...
#PremierLeague 🇬🇧 √ መድፈኞቹ የማንችስር ሲቲን መሸነፍ ተከትሎ ሊጉን በአራት ነጥብ ልዩነት መምራት ጀምረዋል። √ አርሰናል በሊጉ የመጀመሪያ አስር ጨዋታዎች መካከል ዘጠኙን ሲያሸነፉ የዘንድሮው #ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። √ ቨርጅል ቫን ዳይክ በአንፊል ባደረጋቸው የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች #ያለመሸነፍ ጉዞውን አስቀጥሏል። √ ሳውዝህምፕተን ፣ ሌስተር ሲቲ እና ኖቲንግሀም ፎረስት በወራጅ ቀጠናው የሚገኙ ሶስት ክለቦች ናቸው። √ የኮከብ ግብ አግቢነት ፉክክሩን ኤርሊግ ሀላንድ በአስራ አምስት ጎሎች ሲመራ ሀሪ ኬን በስድስት ጎሎች አንሶ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። 🔴 ወቅታዊው የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል። @GCSPORT1112
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
በዚህ አመት በ1 ጨዋታ ብቻ ግብ ሳያስቆጥር የወጣውን ሀላንድ,በሙሉ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ግብ ያስቆጠረውን ሲቲን በባዶ በመሸኘት የቫንዳይክ ብቃት በአስደናቂነት መቀጠል የጨዋታው አበይት ክስተቶች ነበሩ።
Показати все...
🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ⌚️ ተጠናቀቀ ሊቨርፑል 1-0 ማንችስተር ሲቲ ⚽️ 76' ሳላህ
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
አርቴታ የሲቲይን ጨዋታ ይመለከት እንደሆን ሲጠየቅ "የሲቲን ጨዋታ ከፊት ለፊቴ ምርጥ እራት አስቀምጫ ነው የማየው ምክንያቱም ከባድ ጨዋታ ነው እና እኔም መረጋጋት ፈልጋለው"።
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሎስ ብላንኮዎቹ የሊጉን መሪነት ተረክበዋል! ተጠባቂው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ በሳንቲያጎ በርናቦ ሲደረግ ባለሜዳው ሪያል ማድሪድ በካሪም ቤንዜማ ፣ ሮድሪጎ እና ፌዴሪኮ ቫልቬርዲ ግቦች ባርሴሎን 3ለ1 አሽንፈዋል። √ የባርሴሎናን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ ፌራን ቶሬስ ማስቆጠር ችሏል። √ ካሪም ቤንዜማ በኤል ክላሲኮ አስራ ሁለተኛ ጎሉን ከመረብ አሳርፏል። √ የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና በላሊጋው የመጀመሪያ ሽንፈታቸው ሆኖ ተመዝገቧል። √ ሪያል ማድሪድ ሀያ አምስት ነጥቦችን በመሰብስብ ሊጉን በሶስት ነጥብ ልዩነት በመምራት ላይ ይገኛሉ። √ ሪያል ማድሪድ በቀጣይ የላሊጋው ጨዋታ ኤልቼን ሲገጥም ባርሴሎና ከ ቪያሪያል ጋር መርሐ ግብራቸውን ያከናውናሉ።
Показати все...
🦁የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ጨዋታ።           ⏰ 46 ሊቨርፑል 0-0 ማንቸስተር ሲቲ            🏟 አንፊልድ
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.