cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

الدعوة السلفية فى الإمارات አዳዕወቱ ሰለፍያ ፊ ኢማራት

በዚህ ሚድያ የአህለ አልሱና ወል ጀማዕ ፊርቁቱ አልናጂያ ደዕዋ ሰለፍያ ምን እንደሆነ ና አቂዳን ማሥተካከል ከሁሉም ነገር በፊት ቅድሚያ ለተውሂድ መሥጠት እናውቅበታለን ቢኢዝኒላህ

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
193
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

ገርሞ ይገርማል ሱብሃን ረቢ!!! ➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬ ➻ ከላይ እንደምትመለከቱት እንደ ካዕባ ቀብሩን እየዞሩ ይታያሉ። ከሙስሊሞች የማይጠበቅ የሙሽሪኮች ተግባር ነው። 🎙 ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ፈውዛን ሀፊዘሁሏህ ሁኔታውን በተመለከተ የተወሰነ መልዕክት ተናግረዋል። ↩️ يقولون لاإله إلا الله ويطوفون حول القبور ↪️ ከአላህ ውጭ በሀቅ የሚመለክ የለም ይላሉ፤ ከዛም በቀብር ይዞራሉ። ሸይኹ እንዳሉት ላኢላሀኢለሏህ በቃል ደረጃ ቢናገሩም አላህ ያለዘዘበትን እየሰሩ ላኢላሀኢለሏህን ይንዳሉ። ምክንያቱም ላኢላሀኢለሏህ በምላስ የሚነገር ብቻ ሳይሆን ሌሎች ነገሮችንም የሚፈልግ ነው። ላኢላሀኢለሏህ ያለ ሰው በቃል እንዳፀደቀው ሁሉ በቀልቡ አምኖበት በተግባር ሊያስገኘው ግድ ይሆንበታል። በቃል ተናግሮት በተግባር የሚያፈርሰው ከሆነ ታዲያ የላኢላሀኢለሏህ ትርጉም በተግባር የታየው የቱጋር ነው? ✅ ልብ በሉ፦በምስሉ እንደሚታየው መስሊሞች በካዕባ ዙሪያ እንደሚደረገው ዒባዳ እነዚህ ሙሽሪኮችም ሞቶ በተቀበረ ሰው ቀብር ዙሪያ ይዞራሉ። እኛ ሙስሊሞች በካዕባ ዙሪያ ለመዞር መረጃችን የአላህ ቃል ነው፦ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ፡፡ [ሱረቱ አል-ሐጅ - 29]እነዚህ ሙሽሪኮችስ በቀብር እየዞሩ ለአላህ የሚገባውን አምልኮ ለሞተ ሰው መስጠት የቻሉበትን መረጃ ይነግሩን ይሁን?እኛ ግን ይህ ታላቅ በደል የሆነ ከትልቁ ሽርክ የሚመደብና አላህ ፈፅሞ የማይምረው በመሆኑ አሁኑኑ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እንመክራለን። https://t.me/AbuImranAselefy/3196 https://t.me/AbuImranAselefy/3196 https://t.me/AbuImranAselefy/3196
Показати все...
1.16 MB
عبدالكريم بن حسين الدری: ረሱል ﷺ ሲጨፈር አይተው ዝም ብለዋልን ~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~ የራስን ጥመት እንዲመቻችና ከዳር እንዲደርስ በመልእክተኛው ላይ ግልፅ ውሸትን የሚፈፅሙ ብዙዎች ናቸው በተለይ በአህባሾች አቅጣጫ ። የአላህ ነብይ እንዲህ ይላሉ (1)- عن عليٍّ قال: قال النبيُّ (صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ) : ( "لا تكذِبوا عليَّ، فإنه من كَذَبَ عليَّ فَلْيَلِجِ النارَ". ) አሊይ ረድየላሁ አንሁ የአላህ መልእክተኛ(صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ) እንዲህ አሉ ይላል፦"በኔላይ አትዋሹ! እነሆ በኔላይ የቀጠፈ እሳትን ይግባ።" አሁንም እንዲህ ይላሉ አነስ ረዲየላሁ አንሁ በዘገቡት ሀዲስ ውስጥ ( مَنْ تعمَّدَ عليَّ كَذِبًا فَلْيَتَبَوَّأْ مَقْعَدَهُ من النار . ) "በኔላይ ውሸት አውቆ የፈፀመ። ከእሳት መቀመጫውን ያዘጋጅ።" ላመላክት ብዬ እንጂ በነብያችን ላይ መዋሸት ቅጣቱን በተመለከተ ሙተዋቲር ሆኖ ነው የመጣው። ➾ አንድ ሀዲስ አለ አሉ መልእክተኛው የሆኑ ሀበሾችን... እኔ እንዲህ አይነት ሀዲስ ፈፅሞ አልሰማሁም። ዋሽቶ ከሆነ መቀመጫውን ከእሳት ያዘጋጅ። ይህ ሀዲስ ከሆነ" የኢድ ለት የሆኑ ሴቶች እየተጨዋወቱ ሳለ አቡበክር መጥቶ ከለከላቸው ነብያችንም ተዋቸው የመደሰቻ ቀን ነው አሉት። ሴቶች የሚለውን ያዙልኝ ለሴት ወንድን በማይፈትን በማትገላለጥበት አይነት ከሆነ ባጠቃላይ ፈሳድ የማያስከትል ከሆነ የከለከለ አልሰማሁም። ካለ ልመለስ ዝግጁ ነኝ -⛰ እንዳይምታታባችሁ ነሺዳ በሚል የመጣን በአሁን ነሺዳ ብለው በሚጠሩት ዘፈን እንዳትተረጉሙት መረጃ ብለውም ቢያመጡ እንዳትቀበሉ። በቀደምቶች ግዜ ነሺዳ ግጥም ማለት ነው ባጭሩ አንዳድ የግጥም አነባበቦችን መመልከት የተሻለ ነው ልብ በሉ ያግጥም የሙዚቃ ስልት ያሌለው ከሆነ ምሳሌ አመጣለሁ። የታሪክ ማስታወሻ - ሀሰኑል በስሪይ ዘንድ አንድሰው መጣና በጊና ምን ትላለህ አላቸው ሀብት ያላቸው መስሏቸው ምን ችግር አለው ይህማ ፀጋ ነው ዝምንድናን ትቀጥልበታለህ ወዘተ መስለሀዎችን ዘረዘሩለት አይ ይህንን አይደለም አላቸውና እኔ የጠየቅኳችሁ ሸዝው ነው አላቸው እሳቸውም ምንድነው ሸዝው ብለው ዳግም ጠየቁት እሱም ተነሳና አይኑን እያጉረጠረጠ እራሱን መነቅነቅ ሲጀመር(የዛሬውን የአህባሽ ጭፈራ አይነት ነገር ማለት ነው) እሳቸውም ይህንን አቅል ያለው ይሰራዋል ብዬ አላስብም አሉት። -አኢሻህ አንዱን ራሱ ሲነቀንቅ አይታው አውጡት ሸይጧን ነው አይደል ያለችው። ወላሂ የነዚህን ሰውች ነሺዳ ከዘፈን የሚለየው ከውስጡ አንድአንድ ነቢ አላህ የሚል ስላለው ብቻነው ። የዚህን ፍርድ ባይቀራ ራሱ ትክክለኛ አእምሮ ያለው ሰው የሚሰጥበት ፍርድ ነው። ጌታዬ እንዲህ ይላል وَمِنَ ٱلنَّاسِ مَن يَشۡتَرِي لَهۡوَ ٱلۡحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ ٱللَّهِ بِغَيۡرِ عِلۡمٖ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًاۚ أُوْلَٰٓئِكَ لَهُمۡ عَذَابٞ مُّهِينٞ ٦ ««ከሰዎችም ያለ ምንም እውቀት ላይ ኾኖ ሰዎችን ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት። አታላይ ወሬን(የአሁኑን ነሺዳ በሉት) የሚገዛ አለ። እነዚያ ለነሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው።»»[ሉቅማን 6] የአላህ መልእክተኛ ቡኻሪ በዘገቡት ሀዲስ ውስጥ እንደሚከተለው ይላሉ «ከኔ ተከታዮች መካከል ዝሙት ሐፈፀምን የሐር ልብስ መልበስን የአልኮል መጠጦችን መጠጣትና የሙዚቃ መሳሪያ መሳሪያዎችን መጠቀም የሚፈቅዴ ሰዎች ገና ይመጣሉ። ቡኻሪ ከአቡ ማሊክ አሽአሪይ ረድየላሁ አንሁ ዘግበውታል ይህንን ያህል ጌታ የተቆጣበት ሹፍ አዋራጅ ቅጣት አለላቸው ያለበት ነገር መልእክተኛው የተቆጡበት ነገር በምን ሂሳባዊ ቀመር ሱና ነው ተብሎ ይነገራል በነብያችን ላይ መዋሸት እማይደል?! አቡ ሱለይማን አድደሪይ// አብደል ከሪም ሁሴን//
Показати все...
انظروا إلى شبابنا . والله المستعان
Показати все...
10.36 MB
فضيلة الشيخ #أبوبكر_آداب حفظه الله ورعاه رابط القناة ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/mozammelfageri
Показати все...
♪خُطْبَةُ الجُمْعَةِ ♪የጁሙዓ ኹጥባ ←مَوضُوْعُ الخُطْبَةِ↓ →የኹጥባዉ ርዕስ↓ 🔹كُوْنُوا أَنْصَارَ اللهِ كَيْ يَنْصُرَكُمُ اللهُ 🔹አሏህ ይረዳቹህ ዘንድ የአሏህን ዲን ርዳት ሁኑ! 🕌دَسِي فِي ِمَسْجِدِ الأَزْهَارِ 🕌 ደሴ አል–አዝሓር መስጂድ 🎙أَبُو رَيِّــــسٍ مُحَـــــمَّــــــدُ بْنُ إِمـــَامٍ 🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም t.me/abu_reyyis_arreyyis/2626 t.me/abu_reyyis_arreyyis/2626
Показати все...
ኹጥባ_አሏህ_ይረዳቹህ_ዘንድ_የአሏህን_ዲን_ርዱ!.mp36.44 MB
እስኪ እንንቃ!!! ↘️ዛሬም ፉርቃን እንገናኝ።↙️ ↪️እንንቃ እንደ ኢኽዋኖች እስለምናችን ተጠቃ እያልን በየ መንደሩ በየ ወንበሩ ከመጮህ ይልቅ በቂርኣት እንታነፅ እንቅራ እናንብብ !!! ↪️መቅራት ማለት ለሸዋና ለሹብሃ በሽታ ታላቅ የሆነ መለኮታዊ መድኃኒት ነው። ↪️ያአሏህ!! ወላሂ እንደ መቅራት እንደ ማንበብ የኢስላምን ጥላቶች የሚያንኮተኩት የለም። ↪️ካላነበብክ ግን እንደ ኢኽዋኖች አብን ሊወረን ነው ብለህ ከጮህክ ቡሃላ የጎዳና ኢፍጣር ፕሮግራም ብለህ ለቄሱ አጎንብሰህ ስታጎርስ ነው የምትገኘው ይህ ደግሞ የጅህልና ውጤት ነው። ↪️ስለዚህ ዛሬም ፉርቃን እንገናኝ። @abumuazhusenedris @abumuazhusenedris
Показати все...
ምነው የአሏህ ትዛዝ አራት ማግባት ላይ ብቻ ነው እንደ የሚተገበረው??????‼ ፀጉሩን ፂሙን ሱሪውን አይተሽው ይሆን????‼እና ምነው በዚህ ጉዳይስ የአሏህን ትዛዝ ለመፈፀም ምን ይዞት ነው ትያለሽ????‼ በተጨማሪም በዚህ መልኩ በየቦታው ፎቷቸውን መበተኑ ምን ለማለት ነው???‼ቁርአንና ሀድስ ከአንድ በላይ ስለማግባት ሲያወራ በፎቶ ነው እንዴ ያስተማረን‼??????? ምነው ለእያንዳንዱ እንቅስቃሲያችን ልጓም ቢኒረን(በቁርአን በሀድስ ብንገደብ)?????‼ በቃ ሁሌም ሀቅ ማለት ቁርአንና ሀድስ ያፀደቀው እንጅ ደካማ አዕምሯችን መልካም ነው ብሎ ያሰበው አይደለም!!!! قال تعالى: يا أيها الذين ءامنوا ادخلوا في السلم كافة ولا تتبعوا خطوات الشيطان إنه لكم عدو مبين!!!!! በቃ ለስሜታችን የገጠመ ብቻ ስናገኝ ሆ!ብለን አንከተል‼ ለዚህም قال عمر بن عبد العزيز رحمت الله عليه لا تكون ممن يتبع الحق إذا وافق هواه ويخالفه إذا خالف هواه!!!!انتهى ያሉት‼ እናማ በምንናገረውም ይሁን በምንፅፈው ነገር ላይ ሁሉ፣ አሏህ ምን አለ??‼መልክተኛውስ ምን አሉ???‼ሶሃቦችስ በምን መልኩ ተረድተውና አስረድተው ነበር ያለፉት ብሎ ዘወር ብሎ ማጥናት ግድ ይላል‼ وفقني الله وإياكم وسائر المسلمين في كل مكان للعلم والبصيرة والعمل بها‼ أخوكم ومحبكم: أبو رسلان قَنَاةُ:أبِي رَسْلَانْ السَلَفي قال الإمام أحمد رحمه الله (رحم الله عبدا قال بالحق، واتبع الأثر، وتمسك بالسنة، واقتدى بالصالحين) طبقات الحنابلة(1/36) https://t.me/abumuhammedasselefy
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.