ጎባ⚽ SPORT🏃⚽
.Don't forget join #share & #Link https://t.me/joinchat/AAAAAEZmwMyJw9DbzQjMZA
БільшеКраїна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
204
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
ነገር ግን የኢትዮጵያ ስፓርት አፍቃሪው ሕዝብ ማታ በሶሻል ሚዲያ ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ አምሽተዋል። በዚህም ተቃውሞ አሳሳሪው ቡድን የሕዝቡ ድምፅ ስላስፈራው መልሶ እዲፈቱ አድርገዋል። እውነት መቼም እውነት ናት በርቱልን
"ግርማቸው እንየው እና አሽናፊ ዘለሌ"
ተፈተዋል፡ ማንንም ሳይፈሩ ስለ እውነት ፍለፊት የሚናገሩ የሀገራችን ልዩ የስፓርት ተንታኞች ስለሆኑ አንዳድ ለገንዘብ የሞቱ የስፓርት አመራሮች እነዚ ተንታኞች በቃላት ሸንቆጥ ሲያደርጓቸው ለምን ተነካው በሚል ትላት እነዚን ጀግና የስፓርት ተንታኞች አሳስረዋቸው ነበር።
እነዚ ተወዳጅ የስፓርት ጋዜጠኞች ግርማቸው እንየው እና አሸናፊ ዘለሌ ዛሬ ከቀኑ 11:47 ባልታወቁ ሲብል ሰዎች ከቢሮ ተወስደዋል፡ ወዴት እንደተወሰዱ እና የት እንዳሉ አላወቅንም ስትል የናሁ ቲቪ የ ስራ አስኪያጅ መረጃ ሰጥታለች።
መረጃዉን እየተከታተልን የምናሳውቃቹ ይሆናል፡