የካቴድራል፣ ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
ከመ/ገ/ጽ/ቅ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ሰንበት ት/ቤት ጋር በመሆን ☞ ዘወትር ረቡዕ ከ10:00 - 11:30 ☞ በመ/ገ/ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ መንፈሳዊ ትምህርት የምንማማር ሲሆን ይህንን የተማሪዎች ጊቢ ጉባኤ አገልግሎት ለማጠናከር የተከፈተ የቴሌግራም ማኅበር ነው። @YeGibi_Gubae ✞ ኢንኅድግ ማኅበረነ ✞ አንድነታችንን አንተው
Більше- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Триває завантаження даних...
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤ 2ጢሞ 3፥14ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ሰላም አንደምን አላችሁ? ይህ መጠይቅ በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰ/ት/ቤት ተመራቂ የራብዓይ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ "የቅድመ ጊቢ ጉባኤ አገልግሎትን በቴክኖሎጂ እንዴት መደገፍ እንችላለን?" በሚል ርዕስ ለሚሰራው ጥናታዊ ጽሑፍ ግብዓት የሚሆኑ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ታስቦ የተሰናዳ መጠይቅ ነው። መጠይቁን በመሙላት እንድትተባበሩን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። እግዚአብሔር ይስጥልን! መልካም ጊዜ።
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤ 2ጢሞ 3፥14ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ ◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈ ያወቅነውን በማሳወቅ የበኩላችንን እንወጣ share & join @StGeorge_Gibi_Gubae ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት @YeGibi_Gubae ላይ ያናግሩን
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤ 2ጢሞ 3፥14ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ ◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈ ያወቅነውን በማሳወቅ የበኩላችንን እንወጣ share & join @StGeorge_Gibi_Gubae ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት @YeGibi_Gubae ላይ ያናግሩን
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.