A village of jokes😀
ጥበብ ስጠራኝ ወዬ! አላልኳትም እመትም! አላልኳትም ዝም ብዬ እንደ ቀራጩ ማቲዮስ ተከተልኳት እንጂ ከዛ ከቀራጭነት ወደ ደራሲነት ለወጠችኝ for any question & comment @Bboyminte Text
БільшеКраїна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
181Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Happy Birthday to our Lord and Savior Jesus Christ
Have a nice holiday
#እውነትን ማወቅ ትልቅ ጥረት ይጠይቃል
#እውነትን መናገር ደግሞ ትልቅ ድፍረት ይጠይቃል
#እውነትን_ለመኖር ትልቅ መስዋትነት ያስከፍላል ምክንያቱም እውነትን ለመረዳት ብሩህ ልቦና እውነትን ለመናገር ንፁህ ህሊና እውነትን ለመኖር ደግሞ የሰውን ሁለንተን ይጠይቃል!!
#በፍቅር_ዋሉልኝ♥
አንድ ሰው እንደዚህ አለኝ
👇👇👇👇👇👇👇
የመኪና ተሸላሚ የሚያደርግ ሎተሪ እጣ ወጣልህ እንበልና መኪናውን ለመውሰድ 30ደቂቃ ነው የቀረህ እና አሁን ካለህበት ቦታ መኪናው ጋር ለመድረስ የ 20ደቂቃ መንገድ ነው እና እየሮጥክ ወደ መኪናው እየሄድክ እያለ መሀል ላይ ዝናብ ጀመረ
🌧 ምን ታደርጋለህ አለኝ
እኔም ዣንጥላዬን ዘርግቼ መሮጤን እቀጥላለሁ አልኩት
👇 እሱም እንዲህ አለኝ 👇
አየህ መኪናው ማለት የአንተ ግብ ነው ደቂቃው ደሞ እድሜህ ነው ዝናብ ደሞ የሰው ትችት እና ተስፋ አስቆራጭነት ነው ዣንጥላው ደሞ የሰውን ተስፋ አስቆራጭነት የምትቆቆምበት ነው ስለዚህ አንተም ሰው የለኝም ብለህ ተስፋ አትቁረጥ አንተ ብቻ ስራህን ብቻ ጠንክረህ ቀጥል ያኔ ተስፋ ሲያስቆርጡህ የነበሩት ሁሉ የ አንተ ደቀ መዝሙሮች ይሆናሉ
እመነኝ ከሌ አንተ ትልቅ ቦታ ትደርሳለህ
😳 አለኝ ንግግሩ ተአምር ነው የሆነብኝ
ፍቅረኛክ ስልኳን ሳቆልፍ ትታው ከሄደች አንሳና ቆልፍ
ያለብክ ችግር ይበቃካል አደለም ሌላ ተጨምሮ
😆😂🤣
ሚስቱ "ልብሶቼን እንዳለ ለተራቡ ሰዋች መስጠት እፈልጋለሁ" ስትለው
.
"ያንቺ ልብስ የሚበቃው ካለማ በርግጠኝነት አልተራበም"
ጀለሴ ጦዞ ኳስ እያየ
.
ቆይ ሌላ ኳስ የላቸውም እንዴ ለ 1 ኳስ የሚጋደሉት😏😏
@fugerajokes