uk
Feedback
ᴛᴇᴄʜ🌍ᴢᴏɴᴇᴱᵗʰ

ᴛᴇᴄʜ🌍ᴢᴏɴᴇᴱᵗʰ 

Відкрити в Telegram

ስለቴክኖሎጂ አዳዲስ መረጃዎች እና ሶፍትዌር የሚያገኙበት ቻናል፡፡ 🕳Professional Hack Tips and tricks 💡Cracked Softwares 🌎 ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው ከዘመኑ ጋር አብረው ይዘምኑ YouTube channel https://youtube.com/c/MkTechZoneETH

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ᴛᴇᴄʜ🌍ᴢᴏɴᴇᴱᵗʰ 

Канал ᴛᴇᴄʜ🌍ᴢᴏɴᴇᴱᵗʰ  (@computer_android_tricks) є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 11 983 підписників, посідаючи 17 269 місце в категорії Освіта та 2 838 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 11 983 підписників.

За останніми даними від 04 березня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -107, а за останні 24 години на 0, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 0%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає N/A% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 0 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 0 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ስለቴክኖሎጂ አዳዲስ መረጃዎች እና ሶፍትዌር የሚያገኙበት ቻናል፡፡ 🕳Professional Hack Tips and tricks 💡Cracked Softwares 🌎 ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው ከዘመኑ ጋር አብረው ይዘምኑ YouTube channel https://youtube.com/c/MkTechZoneETH

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 05 березня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Освіта.

11 983
Підписники
Немає даних24 години
-337 днів
-10730 день
Архів дописів
🖍ዛሬ በኢትዮጵያ ምንም የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንዳልተገኘ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለፁ። በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ 965 የላብራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች አለመገኘታቸውን
🖍ዛሬ በኢትዮጵያ ምንም የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንዳልተገኘ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለፁ። በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ 965 የላብራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች አለመገኘታቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ዛሬ ከቫይረሱ ያገገመ ሰው እንደሌለ የተገለፀ ሲሆን በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ ምንም ሰው እንደሌለም ተገልጿል። 90 ሰዎች ደግሞ በለይቶ ማቆያ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል። 🖍ዝርዝር መረጃ -አጠቃላይ የተከናወነ ምርመራ: 10,736 -በ24 ሰዓት ተከናወነ ምርመራ : 965 -በዛሬው ዕለት የተገኙ ተጠቂዎች : 0 -በአጠቃላይ በለይቶ ከህክምና ያሉ :90 -በፅኑ ህክምና ላይ ያሉ : 0 -አዲስ ያገገሙ : 0 -በአጠቃላይ ያነገሙ : 21 -በበሽታው ሕይወታቸው ያለፈ : 3 -ወደ ሀገራቸው የተመለሱ : 2 -አጠቃላይ በበሽታው የተያዙ ሰዎች:116 ✍ኢትዮመረጃ✍ Dr Liya Tadesse ምንጭ : ጤና ሚኒስተር

🖍 የዛሬው #COVID19 ሪፖርት #በአለም የቫይረሱ ተጠቂዎች -2,621,748 በቫይረሱ የሞቱት -183,030 ከቫይረሱ ያገገሙ - 714,888 ዛሬ እስካሁኗ ሰአት የሞቱ -5,571 #አሜሪካ የቫይ
🖍 የዛሬው #COVID19 ሪፖርት #በአለም የቫይረሱ ተጠቂዎች -2,621,748 በቫይረሱ የሞቱት -183,030 ከቫይረሱ ያገገሙ - 714,888 ዛሬ እስካሁኗ ሰአት የሞቱ -5,571 #አሜሪካ የቫይረሱ ተጠቂዎች - 837,719 በቫይረሱ የሞቱት - 46,771 ከቫይረሱ ያገገሙ - 83,462 ዛሬ እስካሁኗ ሰአት የሞቱት -1,453 #ስፔን የቫይረሱ ተጠቂዎች - 208,389 በቫይረሱ የሞቱት - 21,717 ከቫይረሱ ያገገሙ - 85,915 ዛሬ በ24 ሰአት ሞት - 435 #ጣልያን የቫይረሱ ተጠቂዎች - 187,327 በቫይረሱ የሞቱት - 25,085 ከቫይረሱ ያገገሙ - 54,543 ዛሬ በ24 ሰአት ሞት - 437 #ፈረንሳይ የቫይረሱ ተጠቂዎች - 159,877 በቫይረሱ የሞቱት - 21,340 ከቫይረሱ ያገገሙ - 40,657 ዛሬ በ24 ሰአት ሞት - 544 #እንግሊዝ(Uk) የቫይረሱ ተጠቂዎች - 133,495 በቫይረሱ የሞቱት - 18,100 ከቫይረሱ ያገገሙ - አልተገለፀም ዛሬ በ24 ሰአት ሞት - 828 #Worldometers ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

🖍ኢትዮ ቴሌኮም በሞባይል አየር ሰዓት ክሬዲት አገልግሎት ላይ ተጨማሪ አማራጭ አቀረበ!! #Ethiotelecom ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks
🖍ኢትዮ ቴሌኮም በሞባይል አየር ሰዓት ክሬዲት አገልግሎት ላይ ተጨማሪ አማራጭ አቀረበ!! #Ethiotelecom ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

🖍ለዩንቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ -የከፍተኛ ትምህርትን በቴክኖሎጂ በመታገዘ ማስቀጠልን አስመልክቶ ተጨማሪ ማብራሪያ ተሰጥቷል: የቅድመ_ምረቃ ተማሪዎችን በተመለከተ፡ የሁለተኛ ሴሚስተር የሁሉም ትምህርት አይነቶች ሞጁሎች፣ አጋዥ ንባቦች እና ሌሎችም በየትምህርት አይነቱ ተሰንደው የሚገኙባቸው ቄብሳይቶችን የማሟላት ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ በዚህም - የተዘጋጁ የኮርስ ማቴሪያሎችና አጋዥ የትምህርት መጽሃፍቶች ተደራሽ የሚሆኑበት የዲጂታል ላይብረሪ ዝግጁ ተደርጓል፡፡ (http://ndl.ethernet.edu.et/) አስፈላጊ በሆኑ የትምህርት ይዘቶች እየበለፀገ ይገኛል፡፡ - እንዲሁም በርካታ ይዘቶችን የያዘዉ የ TechIn ላይብረሪ ዝግጁ ሆኗል (http://library.techin.et/) - የኦንላይን ትምህርት መስጠት የሚያስችል የLearning Management System/MOOCS ዝግጁ ተደርጓል፡፡ (https://courses.ethernet.edu.et/) እንዲሁም ተማሪዎች ምንም አይነት የገቢ ምንጭ የሌላቸው መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት በስልክም ይሁን በላፕቶፕ እንዲሁም በታብሌት ወደእነዚህ ዌብሳይቶች ገብተው በሚያነቡበት ጊዜ ከክፍያ ነፃ እንዲሆን ለማድረግ ከኢትዮ ቴሎኮም ጋር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ 👇መሉውን ከታች ይመልከቱ http://telegra.ph/ትምህርትሚኒስተር-04-20-2 የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

#Coronavirus 10ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር ያስመዘገቡ ሀገራት 1🇺🇸አሜሪካ.....................40,575 2🇮🇹ጣልያን.....................23,660 3🇪🇸ስፔን .
#Coronavirus 10ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር ያስመዘገቡ ሀገራት 1🇺🇸አሜሪካ.....................40,575 2🇮🇹ጣልያን.....................23,660 3🇪🇸ስፔን ........................20,453 4🇫🇷ፈረንሳይ....................19,718 5🇬🇧እንግሊዝ...................16,060 6🇧🇪ቤልጅየም....................5,683 7🇮🇷ኢራን...........................5,118 8🇨🇳ቻይና...........................4,632 9🇩🇪ጀርመን........................4,642 10🇳🇱 ኔዘርላንድ .............3,684 🌎.................................165,175

🖍በሀገራችን ኢትዮጵያ ዛሬ 3ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ገልፀናል። በአጠቃላይ 108 ተጠቂዎች ሲገኙ 1ሰው ደግሞ በፅኑ ህክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል። ዝርዝር መረጃ -አጠቃላይ የተከናወነ
🖍በሀገራችን ኢትዮጵያ ዛሬ 3ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ገልፀናል። በአጠቃላይ 108 ተጠቂዎች ሲገኙ 1ሰው ደግሞ በፅኑ ህክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል። ዝርዝር መረጃ -አጠቃላይ የተከናወነ ምርመራ : 7557 -በ24 ሰዓት ተከናወነ ምርመራ : 667 -በዛሬው ዕለት የተገኙ ተጠቂዎች : 3 -በአጠቃላይ በለይቶ ከህክምና ያሉ :87 -በፅኑ ህክምና ላይ ያሉ : 1 -በአጠቃላይ ያገገሙ : 16 -በበሽታው ሕይወታቸው ያለፈ : 3 -ወደ ሀገራቸው የተመለሱ : 2 -አጠቃላይ በበሽታው የተያዙ ሰዎች: 108 Dr Liya Tadesse ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

‼️ ሰበር ዜና : #በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 105 ደረሰ! ባለፉት 24 ሰዓታት ምርመራ ከተደረገላቸው 659 ሰዎች መካከል 9 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። በዚህም በበሽታው የተያዙ ሰዎች አጠቃላይ ቁጥር 105 ደርሷል።  የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ የኮሮናቫይረስ ከተገኘባቸው መካከል 8 ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ 1 የኢኳቶሪያል ጊኒ ዜግነት ያለው ነው። በጠቅላላው ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 105 መድረሱን ገልጸዋል። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ውስጥ ስድስቱ የጉዞ ታሪክ ያላቸው ሲሆኑ ሶስቱ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ የነበራቸው ናቸው። አራቱ (4) ከአዲስ አበባ ሲሆኑ ሶስቱ (3) ከጅቡቲ መጥተው በድሬዳዋ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ ሲሆን አንድ (1) የጅማ ከተማ ነዋሪ ነው። አንድ ታማሚ ያገገመ ሲሆን አንድ ደግሞ በጽኑ ህሙማን ውስጥ ይገኛል። እንደ አገር 84 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ግለሰቦች የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው እንደሆነ ዶክተር ሊያ ገልጸዋል። ምንጭ :ENA : EBC ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

#የኮሮና_ቫይረስ_ወቅታዊ_ቁጥራዊ_መረጃዎች ✔️ቅዳሜ ሚያዝያ 10 እስከ ጠዋት 2:10 ድረስ ያለውን ቁጥራዊ መረጃ አንሆ። ✅የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በአለም ላይ 2,250,790 ዜጎችን አጥቅቷል። ✅ኮሮና ቫይረስ በአለም አቀፍ ደረጃ የ154,266 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል። ✅ ከ 571,147 በላይ የሚሆኑት ከቫይረሱ ለማገገም ችለዋል። ✅አሁን በአለም አቀፍ ደረጃ በለይቶ ማቆያዎች ውስጥ ያሉ ሰዎች 1,525,377 ሲሆኑ። ✅ በቫይረሱ ከተያዙት (96%) ወይም 1,468,241 የሚሆኑት በመጠነኛ ህመም ላይ የሚገኙ ናቸው። ✅ በቫይረሱ ከተያዙት (4%) ወይም 57,136 የሚያክሉት በጽኑ ህመም ላይ ይገኛሉ። """"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" 🇪🇹ኢትዮጵያ ውስጥ 96 ኬዞች ተመዝግበዋል። ✅በኢትዮጵያ 15 የቫይረሱ ተጠቂዎች አገግመዋል።❌3 ዜጎች ከኢትዮጵያ ሞተዋል። ✅በሱማሊያ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 116 ደርሷል። ✅በሱዳን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች 66 ደርሰዋል። በተጨማሪ 4 ተጨማሪ ሰዎች በመሞታቸው የሟቾች ቁጥር 10 ደርሷል። ✅በሩዋንዳ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 143 ደርሷል። እንዲሁም 5 ተጨማሪ ሰዎች በማገገማቸው አጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች 65 ደርሰዋል። ✅በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ +37,000 በላይ እንዲሁም በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ+700,000 በላይ ሆኖ ተመዝግቧል። ✅በጣልያን በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 22,745 ደርሷል። ባለፉት 24 ሰዓት 575 ሰዎች ሞተዋል። ✅የቻይናዋ ዉሃን ከተማ ቀደም ሲል በበሽታው ሞተውብኛል ያለቻቸው ሰዎች አሃዝ ላይ 1290 በመጨመር በ50 በመቶ ከፍ አድርጋለች። የከተማዋ ባለስልጣናት እንዳሉት ይህ አሃዝ ሊጨምር የቻለው አዲስ በተገኙ ቁጥሮችና ከሆስፒታል ውጪ የሞቱ ሰዎችን በማካተቱ ነው። """""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" 🔵በአለም አቀፍ ደረጃ በርካታ የኮሮና ቫይረስ ኬዝ ያስተናገዱ ሀገራት 🇺🇸 #አሜሪካ☞ 710,021 ኬዞች 🇪🇸 #ስፔን☞ 190,839 ኬዞች 🇮🇹 #ጣልያን☞ 172,434 ኬዞች 🇫🇷 #ፈረንሳይ ☞ 147,969 ኬዞች 🇩🇪 #ጀርመን☞ 141,397 ኬዞች 🇬🇧 #ብሪታኒያ☞108,692 ኬዞች 🇨🇳 #ቻይና ☞ 82,719 ኬዞች 🇮🇷 #ኢሪን☞79,494 ኬዞች """"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" 🔴በኮሮና ቫይረስ ብዙ ሰው የሞተባቸው ሀገራት 🇺🇸 #አሜሪካ ☞ 37,158 ሟቾች 🇮🇹 #ጣልያን ☞ 22,745 ሟቾች 🇪🇸 #ስፔን ☞ 20,002 ሟቾች 🇫🇷 #ፈረንሳይ☞ 18,681 ሟቾች 🇬🇧 #ብሪታኒያ ☞ 14,576 ሟቾች 🇮🇷 #ኢሪን ☞4,958 ሟቾች """""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" ❤ ፈጣሪ በምህረቱ ይጠብቀን!!! 💙 ፈጣሪ ሰናይ ነገር ያሰማን!!! """""""""""""""""""""""""""""""""""" ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

በአፍሪካ በቀጣዮቹ 6 ወራት ውስጥ 10 ሚሊዮን ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሊጠቁ እንደሚችሉ የአለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ የስርጭት መጠን ግምት ውስጥ በማስገባት በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር በቀጣዮቹ 3 እና 6 ወራት 10 ሚሊየን ሊደርስ ይችላል ሲሉ አንድ የዓለም የጤና ድርጅት ባለሥልጣን አስታወቁ፡፡ በአፍሪካ የአለም ጤና ድርጅት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ክንውን ሀላፊ ሚካኤል ያኦ እንዳሉት ቫይረሱ በአፍሪካ ያለውን ስርጭት መጠን በረጅም ጊዜ ለመገመት አስቸጋሪ ነው ብለዋል። አሁን ባለው የስርጭት ሂደት በቀጣዮቹ 3 እና 6 ወራት የተጠቂ ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊደርስ እንደሚችል አልጀዚራ ዘግቧል። አክለውም ምናልባትም በጤና ባለሙያዎችን ምክር እና መንግስታት የሚጥሉትን ገደቦች በትክክል የሚተገበሩ እንደሆነ ከግምቱ በብዙ እጥፍ ሊያሽቆለቁል እንደሚችል ተናግረዋል። ሚካኤል ያኦ አክለውም ትንበያው ሊለወጥ አለያም ሊቀየር የሚችል መሆኑን የገለፁ ሲሆን ኢቦላን በተመለከተ እንጅግ የከፋ ትንበያዎች ሰዎች በወቅቱ ባህሪያቸውን በመለወጣቸው በተሰጡ መላምቶች ልክ ጉዳት አላመጣም ብለዋል፡፡ በአለም እጅግ ደሀ በሆነችው አህጉር አፍሪካ እስካሁን ከ 17 ሺህ በላይ የሚሆኑት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸው ሲረጋገጥ 900 ገደማ የሚሆኑት ደግሞ በቫይረሱ ሞተዋል፡፡ ይህ ቁጥር በቀጣዮቹ 6 ወራት በከፍተኛ መጠን ሊያሻቅብ እንደሚችል ነው ድርጅቱ ያስታወቀው በደረሰ አማረ ሚያዝያ 9 ቀን 2012 ዓ.ም ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

#Ethiopia : በኢትዮጲያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 96 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ባለፏት 24 ሰዓታት ተጨማሪ 4 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። 📌📌የታማሚዎች ሁ
#Ethiopia : በኢትዮጲያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 96 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ባለፏት 24 ሰዓታት ተጨማሪ 4 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። 📌📌የታማሚዎች ሁኔታ፣፣ 1ኛ #ታማሚ: የ22 አመት ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው እና ከአሜሪካ የመጣ እና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ 2ኛ #ታማሚ: የ52 ዓመት ኢትዮጵያዊት እንስት የአዲስአበባ ኗሪ የጉዞ ታሪክ የላትም፣ ከበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያላት ግንኙነት ያላት ። 3ኛ #ታማሚ: የ52 ዓመት ኢትዮጵያዊ ፣ የባህርዳር ኗሪ የጉዞ ታሪ የሌለው፣ ከበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያለው ። 4ኛ #ታማሚ: የ23 ዓመት ኢትዮጵያዊት እንስት የአዲስቅዳም ኗሪ የጉዞ ታሪክ የላትም፣ ከበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያላት ግንኙነት በመጣራት ላይ ነው ። ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

“አንዱ ስለሁሉ ሞተ” (2ቆሮ 5÷14) “እንኳን ለስቅለት በዓል አደረሳችሁ” #ስቅለት #Ethiopia
“አንዱ ስለሁሉ ሞተ” (2ቆሮ 5÷14) “እንኳን ለስቅለት በዓል አደረሳችሁ” #ስቅለት #Ethiopia

ኮሮና ቫይረስ በፈስ ሊተላለፍ ይችላል? በቻይና የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ በኋላ ቫይረሱ በሰገራ ውስጥ እንደሚገኝ ከተረጋገጠ በኋላ ፤ ፈስ መፍሳት ቫይረሱን ሊያስተላልፍ ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
ኮሮና ቫይረስ በፈስ ሊተላለፍ ይችላል? በቻይና የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ በኋላ ቫይረሱ በሰገራ ውስጥ እንደሚገኝ ከተረጋገጠ በኋላ ፤ ፈስ መፍሳት ቫይረሱን ሊያስተላልፍ ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል። ነገር ግን ፓንት መልበስ ለመከላከል በቂ እንደሆነ በቻይና ያሉ አዋቂዎች ከ CDC ጋር በመተባበር ገልፀዋል። ነገር ግን በኮሮና የተያዘ ሰው የውስጥ ፓንት ሳይጠቀም በከፍተኛ ሁኔታ ቢፈሳ እና በአቅራቢያው ያለ ሰው ብዙ የተበከለውን አየር ቢስብ በሽታው ሊተላለፍ እንደሚችል ሀሳባቸውን አስቀምጠዋል። ፓንት (ግልገል ሱሪ) ሳይለብሱ ጉልባን መብላት የበሽታውን ስርጭት ይጨምረው ይሁን? "The Tongzhou (china) authority drew a conclusion at the bottom of the article stating that it's safe to say that farts will not transmit the novel coronavirus provided that pants are being worn. But if the infected patient were not wearing their pants, and they released a large amount of gas, and someone else happened to be in the vicinity and took a close and hard sniff at the gas, anything could be possible, the article said." Source : Global ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

በአሜሪካ ቢያንስ 100 ኢትዮጵያውያን በኮሮናቫይረስ ሞተዋል ተባለ .................................................................... በአሜሪካ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ከ100 ያላነሱ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውን መሞታቸውን በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ተናገሩ። አምባሳደር ፍጹም "ቁጥሩን በትክክል ማስቀመጥ አስቸጋሪ ነው። ከምናገኛቸው መረጃዎችን እስካሁን ከ100 ያላሱ ህይወታቸውን እንዳጡ እየሰማን ነው" ብለዋል። Via #bbc ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

የዛሬ ሐሙስ ኮሮና ( በክፊል ሀገሮች COVID - 19 ) #ሳውዲ * ዛሬ 518 በአንድ ቀን አዲስ ስዎች * 6380 በአጠቃላይ * የሞቱት 83 * የተሻላቸው 990 #ባህሬን * ዛሬ 27 አዲስ ስዎች * 1698 በአጠቃላይ * የሞቱት 7 * የተሻላቸው 703 #ሊባኖስ * ዛሬ 5 አዲስ ስዎች * 663 በአጠቃላይ * የተሻላቸው 85 * የሞቱት 21 #ክዌት * ዛሬ 119 አዲስ ስዎች * 1524 በአጠቃላይ * የሞቱት 3 * የተሻላቸው 225 #ኢራቅ * 1415 በአጠቃላይ * የሞቱት 79 * የተሻላቸው 812 #ኳታር * ዛሬ 392 አዲስ ስዎች * 4103 በአጠቃላይ * የሞቱት 7 * የተሻላቸው 415 #እስራኤል * ዛሬ 90 አዲስ ስዎች * 12591 በአጠቃላይ * የሞቱት 140 * የተሻላቸው 2624 #ካናዳ * ዛሬ 514 አዲስ ስዎች * 28893 በአጠቃላይ * የሞቱት 1048 * የተሻላቸው 9271 #ኦማን * ዛሬ 109 አዲስ ስዎች * 1019 በአጠቃላይ * የሞቱት 4 * የተሻላቸው 176 #ቱርክ * 69392 በአጠቃላይ * የሞቱት 1518 * የተሻላቸው 5674 #ኢትዮጵያ# * ዛሬ 7 አዲስ ስዎች * 92 በአጠቃላይ * የሞቱት 3 * የተሻላቸው 15 ምንጭ :- worldometersinfo ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

የቻይና የህክምና ባሉሙያዎች ኢትዮጵያ ገቡ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ለመከላከል የምታደርገው ጥረት ለመደገፍ የተላኩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን አዲስ
የቻይና የህክምና ባሉሙያዎች ኢትዮጵያ ገቡ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ለመከላከል የምታደርገው ጥረት ለመደገፍ የተላኩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን አዲስ አበባ ገብተዋል። በውስጡ 12 ልኡካንን የያዘው የቻይና የህክምና ባለሙያዎች ቡድን በዛሬው እለት ነው አዲስ አበባ የገቡት። የህክምና ባለሙያዎቹ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

‼️92 ደርሷል!!!!! 1ኛ ታማሚ: የ21 አመት ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው እና ከአሜሪካ የመጣ እና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ 2ኛ ታማሚ: የ32 አመት ኢትዮጵያዊ ወንድ እና የጀርመን እና የቤልጅየም
‼️92 ደርሷል!!!!! 1ኛ ታማሚ: የ21 አመት ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው እና ከአሜሪካ የመጣ እና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ 2ኛ ታማሚ: የ32 አመት ኢትዮጵያዊ ወንድ እና የጀርመን እና የቤልጅየም የጉዞ ታሪክ ያለው ፣ በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ 3ኛ ታማሚ: የ76 አመት ኢትዮጵያዊ: ወንድ እና በ ከስዊዲን የመጡ እና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። 4ኛ ታማሚ: የ34 ዓመት ኢትዮጵያዊ ከስዊዲን የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። 5ኛ ታማሚ: የ39 ዓመት ኢትዮጵያዊ ከጃፓን የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። 6ኛ ታማሚ: የ14 ዓመት ኢትዮጵያዊት እንስት የአዲስአበባ ኗሪ ። 7ኛ ታማሚ: የ61 ዓመት ኢትዮጵያዊት እንስት ፤ ጤና ሚኒስተር ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

‼️#በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ 7 ሰዎች መገኘታቸውን ተከትሎ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 92 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

#የኮሮና_ቫይረስ_ወቅታዊ_ቁጥራዊ_መረጃዎች ✔️ረቡዕ ሚያዝያ 8 እስከ ጠዋት 2:30 ድረስ ያለውን ቁጥራዊ መረጃ አንሆ። ✅የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በአለም ላይ 2,083,607 ዜጎችን አጥቅቷል። ✅ኮሮና ቫይረስ በአለም አቀፍ ደረጃ የ134,632 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል። ✅ ከ 510,666 በላይ የሚሆኑት ከቫይረሱ ለማገገም ችለዋል። ✅አሁን በአለም አቀፍ ደረጃ በለይቶ ማቆያዎች ውስጥ ያሉ ሰዎች 1,438,309 ሲሆኑ። ✅ በቫይረሱ ከተያዙት (96%) ወይም 1,387,165 የሚሆኑት በመጠነኛ ህመም ላይ የሚገኙ ናቸው። ✅ በቫይረሱ ከተያዙት (4%) ወይም 51,144 የሚያክሉት በጽኑ ህመም ላይ ይገኛሉ። """"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" 🇪🇹ኢትዮጵያ ውስጥ 85 ኬዞች ተመዝግበዋል። ✅የትላንቱን ጨምሮ 15 የቫይረሱ ተጠቂዎች አገግመዋል። ❌3 ዜጎች ከኢትዮጵያ ሞተዋል። ✅ በአፍሪካ 17,827 ኬዞች ተመዝግበዋል። ✅ 913 ዜጎች ከአፍሪካ ህይወታቸውን ተነጥቀዋል። ✅ ደቡብ አፍሪካ ፣ ግብፅ ፣ አልጀሪያ እና ሞሮኮ በቀዳሚነት ተቀምጠዋል። ✅ አሜሪካ ላይ ብቻ 644,089 ኬዞች ተመዝግበዋል። ✅ በአሜሪካ የማቾች ቁጥር 28,529 ደርሷል። ✅ በስፔን 180,659 ዜጎች በቫይረሱ ተይዘዋል። ✅ የ 18,812 ስፔናውያን ህይወት አልፏል። ✅ጣሊያን ፣ ፈረንሳይ ፣ ጀርመን እና ታላቋ ብሪታንያ በተከታይነት ተቀምጠዋል። """""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" 🔵በአለም አቀፍ ደረጃ በርካታ የኮሮና ቫይረስ ኬዝ ያስተናገዱ ሀገራት 🇺🇸 #አሜሪካ☞ 644,089 ኬዞች 🇪🇸 #ስፔን☞ 180,659 ኬዞች 🇮🇹 #ጣልያን☞ 165,155 ኬዞች 🇫🇷 #ፈረንሳይ ☞ 147,863 ኬዞች 🇩🇪 #ጀርመን☞ 134,753 ኬዞች 🇬🇧 #ብሪታኒያ☞98,476 ኬዞች 🇨🇳 #ቻይና ☞ 82,341 ኬዞች 🇮🇷 #ኢሪን☞76,389 ኬዞች """"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" 🔴በኮሮና ቫይረስ ብዙ ሰው የሞተባቸው ሀገራት 🇺🇸 #አሜሪካ ☞28,529 ሟቾች 🇮🇹 #ጣልያን ☞21,645 ሟቾች 🇪🇸 #ስፔን ☞18,812 ሟቾች 🇫🇷 #ፈረንሳይ☞ 17,167 ሟቾች 🇬🇧 #ብሪታኒያ ☞ 12,868 ሟቾች 🇮🇷 #ኢሪን ☞4,777 ሟቾች """""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" ❤ ፈጣሪ በምህረቱ ይጠብቀን!!! 💙 ፈጣሪ ሰናይ ነገር ያሰማን!!! """"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""" 📢: @Computer_Android_tricks ━━━━━━━━━━━━━━━

በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን አለፈ፦ ከወራት በፊት ቻይና ውስጥ ተቀስቅሶ ዓለምን ያዳረሰው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች አሃዝ ከሁለት ሚሊዮን በላይ መድረሱ ተነገረ። የጆን
በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን አለፈ፦ ከወራት በፊት ቻይና ውስጥ ተቀስቅሶ ዓለምን ያዳረሰው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች አሃዝ ከሁለት ሚሊዮን በላይ መድረሱ ተነገረ። የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ የሚያሰባስበው መረጃ እንዳመላከተው በዓለም ዙሪያ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን ተሻግሯል። ነገር ግን ይፋዊ ቁጥሩ ይህንን ያመለክት እንጂ በበሽታው የተያዙት ሰዎች ቁጥር ከዚህም በላይ እንደሚሆን ወረርሽኙን በቅርበት የሚከታተሉ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው። እንደ ጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ አሃዝ ከሆነ በቫይረሱ ከተያዙት መካከል 600 ሺህ የሚሆኑት የሚገኙት በአሜሪካ ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 133 ሺህን ሲሻገር ከ 508ሺ በላይ ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡ 🔸ከ0 - 1 ሚሊየን ለመድረስ 93 ቀናት ፈጅቷል 🔸ከ1 - 2 ሚሊየን ለመድረስ 13 ቀናት ወስዷል። ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks

ትራምፕ አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት የምታደርገውን የገንዘብ ድጋፍ እንድታቋርጥ ውሳኔ አሳለፉ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ለዓለም ጤና ድርጅት የምታደርገውን የገንዘብ ድጋፍ እንድ
ትራምፕ አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት የምታደርገውን የገንዘብ ድጋፍ እንድታቋርጥ ውሳኔ አሳለፉ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ለዓለም ጤና ድርጅት የምታደርገውን የገንዘብ ድጋፍ እንድታቋርጥ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን አስታወቁ። ፕሬዚዳንቱ የዓለም ጤና ድርጅት ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ሃላፊነቱን አልተወጣም ሲሉ ወቅሰዋል። ዶናልድ ትራምፕ ድርጅቱ ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ የተሳሳተ አስተዳደር ተከትሏል በማለት እና ቫይረሱ በቻይና ከተቀሰቀሰ በኋላ ድርጅቱ ለስርጭቱ ሽፋን ሰጥቷል በማለት ይከሳሉ። ለዚህም ድርጅቱ ተጠያቂ መሆን እንዳለበት ነው ፕሬዚዳንቱ የሚናገሩት። ሆኖም ፕሬዚዳንቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በያዙበት መንገድ ዙሪያ በሀገራቸው ዜጎች እና ፖለቲከኞች ወቀሳ እየቀረበባቸው ይገኛል። የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የኮሮና ቫይረስን ፖለቲካዊ ማድረግ አይገባም ሲሉ በድርጅታቸው ላይ የሚቀርበውን ወቀሳ አጣጥለዋል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝም ለዓለም ጤና ድርጅት የሚደረገውን የገንዘብ ድጋፍ ማቋረጥ አሁን ሰዓቱ አይደለም ብለዋል። አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት ዋነኛዋ ድጋፍ አድራጊ ሀገር ስትሆን ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት የተቋሙን በጀት 15 በመቶ ወይም 400 ሚሊየን ዶላር ሸፍናለች። ምንጭ፡- ቢቢሲ ━━━━━━━━━━━━━━━ 📢: @Computer_Android_tricks